የቱኒዚያው ማእበል የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት እያስጨነቀ መሆኑ ታወቀ
በቅርቡ ቱኒዚያ ውስጥ የተቀሰቀስው የህዝብ አመጽ ተቀጣጥሎና ማእበልን ፈጥሮ የሃገሪቱ ፕሬዘዳንት ቢን አሊ ወደ ሳውዲ አረቢያ እንዲፈረጥጥ ማስገደዱ የታወቀ ሲሆን ይህን ክስተት ተከትሎ በወያኔው አምባገነን አገዛዝ ባለስልጣናት ላይ ጭንቀትና ውጥረት መፈጠሩን ዘጋቢያችን ታማኝ የሆኑ የውስጥ ምንጮችን በመጥቀስ ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን …