በቅርቡ ቱኒዚያ ውስጥ የተቀሰቀስው የህዝብ አመጽ ተቀጣጥሎና ማእበልን ፈጥሮ የሃገሪቱ ፕሬዘዳንት ቢን አሊ ወደ ሳውዲ አረቢያ እንዲፈረጥጥ ማስገደዱ የታወቀ ሲሆን ይህን ክስተት ተከትሎ በወያኔው አምባገነን አገዛዝ ባለስልጣናት ላይ ጭንቀትና ውጥረት መፈጠሩን ዘጋቢያችን ታማኝ የሆኑ የውስጥ ምንጮችን በመጥቀስ ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን …

የቱኒዚያው ማእበል የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት እያስጨነቀ መሆኑ ታወቀ Read more »

ባሳለፍነው ሳምንት በሃገር ውስጥ እየታተመ ለንባብ የሚወጣው “ፍትሕ” ጋዜጣ ባወጣው ዘገባ ራስ ዳሽን ተራራ በአዲሱ የተማሪዎች መማርያ መጻሕፍት ትግራይ ክልል ውስጥ እንደሚገኝ ተደርጎ መጻፉን መግለጹን ተከትሎ በርካታ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ቁጪታቸውን እየገለጹ ነው፡፡ ፍትህ ጋዜጣ አቶ ያሬድ የተባሉ የመኢአድ አባልን …

የዘረኛው አምባገነኑ ወያኔ አገዛዝ ማናለብኝነትና ጀብደኝነት ከልክ ማለፉ ተገለጸ Read more »

የኑሮ ውድነት ብዙሃኑን የኢትዮጵያ ህዝብ ለረሃብ እና ለችጋር እየዳረገ ባለበት፣ የዋጋ ንረት እየጨመረ እንደሄደ ዘገባዎች አመልክተዋል። የታህሳስ ወር የምግብና የሌሎች ሸቀጣሸቀጦች ዋጋ ከህዳር ወር ጋር ሲነጻጸር ከአራት በመቶ በላይ ጭማሬ ማድረጉን ሬውተርስ የዜና አገልግሎት በአገዛዙ ቁጥጥር ስር ያለውን የእስታቲስቲክስ ኤጀንሲ …

የወያኔ አገዛዝ በኑሮ ውድነት ምክንያት ህዝብ ይነሳብኛል የሚል ስጋት አለበት ተባለ Read more »

ዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ በገዛ እጁ ለፈጠረው የኢኮኖሚ ቀውስ ነጋዴዎችን ተጠያቂ ለማድረግ እና ኢኮኖሚውን ከአንድ ዘር በተውጣጡ ምርጦች ቁጥጥር ስር ለማኖር የሚያደርገውን ሩጫ እንደገፋበት ከሰሞኑ የወጡ ዘገባዎች ገለጹ። ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በአዲስ አበባ ብቻ በአስርት የሚቆጠሩ ንግድ ቤቶች መዘጋታቸውን ሪፖርተራችን …

የትግራዩ ገዢ ቡድን በርካታ ንግድ ቤቶችን ዘጋ፤ ህዝቡ “ይህ ለኛ አይደለም” እያለ ነው Read more »

የኤሌክትሪክ ሃይል አቅርቦት ከኢትዮጵያ ለመግዛት በወያኔ ቁጥጥር ስር ካለው የኤሌክትሪክ ሃይል ኮርፖሬሽን ጋር ኮንትራት ተፈራርማ የነበረችው ጅቡቲ በአገዛዙ ብቃት ላይ እምነት እንደሌላት ከአሜሪካ ኤምባሲ የወጣ የሚስጥር መልክት አጋልጧል። ዊኪሊክስ በተባለው ድረ-ገጽ ላይ የወጣው እና በጅቡቲ ካለው የአሜሪካ ኤምባሲ የተላከው መልክት፤ …

የጂቡቲ መንግስት የኤሌክትሪክ ሃይል አቅርቦት ከወያኔ በማግኘቱ ላይ እምነት የለውም ተባለ Read more »

የኢትዮጵያን የመንግስት ስልጣን ከአንድ ዘር በተውጣጡ ጥቂቶች ቁጥጥር ስር ያዋለው የመለስ ዜናዊ አገዛዝ የዘር አድሎ ምህዳሩን ከጊዜ ወደጊዜ እያሰፋ ሄዶ በአሁኑ ሰዓት መዋቅራዊ ዘረኛነትን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ እያሰፈነ እንደሆነ የውስጥ አዋቂ ምንጮች ለሪፖርተራችን ገልጸዋል። አየር መንገዱን ወደ ከፍተኛ የስኬት …

የመለስ ዜናዊ አገዛዝ መዋቅራዊ ዘረኛነትን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥም እያስፋፋ እንደሆነ ተነገረ Read more »

አምባገነኖች የሚገዙትን ህዝብ ለመቆጣጠር ከሚወስዷቸው እርምጃዎች ቀዳሚው የመረጃ ፍሰትን መቆጣጠር ነው። እነሱ ከሚሉት ውጭ እንዳይሰማ ለማድረግ ወደ ህዝብ ጆሮ የሚደርሱትን ነገሮች ሁሉ የመቆጣጠር ተግባር ይፈጽማሉ። ከዚህም በተጨማሪ ውሸትን ደጋግሞ በማውራት እውነት ለማስመሰል ይተጋሉ። ይህ የአምባገነን ሥርዓቶች ሁሉ የጋራ ባህርይ ነው። …

ለነፃ ሚዲያ መኖር የምናደርገው ትግል የነፃነት ትግሉ አካል ነው!!! Read more »

ወያኔ ለድል አብቅቶኛል ብሎ የሚመጻደቅበትን የትግራይ ብሄረሰብ ዋና የድጋፍ መሠረቱ አድርጎ ለመቀጠል ባለው ስትራቴጂ ላለፉት 20 አመታት ክልሉን ኢሚዛናዊ የሆነ የኢኮኖሚ ተጠቃሚ ለማድረግ እያደረገ ካለው ጥረት በተጨማሪ በአገር ውስጥና ከአገር ውጪ የሚሰጡትን የትምህርት ዕድሎች ላይ በአመዛኙ የትግራይ ተወላጆች ከፍተኛውን የተጠቃሚነት …

የትግራዩ ገዢ ጉጂሌ የሚያካሂደው ዘረኝነት በትምህርት መስክም ተጠናክሮ መቀጠሉ ታወቀ Read more »

ዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ለመጪዎቹ አምስት አመታት በእድገት ስም ላወጣው እቅድ እርዳታ መሰብሰብ በሚል ሰበብ ህዝብ ለመዝረፍ የጠነሰሰው አላማ የህዝብ ተቃውሞ ገጥሞታል። ከአዲስ አበባ የደረሱን መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፥ ገንዘብ እንዲያዋጡ በአገዛዙ ካድሬዎች ማስፈራራት እየተደረገባቸው ያሉት የመዲናይቱ ነዋሪዎች እምቢታቸውን በድፍረት እየገለጹ …

የኢትዮጵያ ህዝብ የዘረኛውን አገዛዝ ዘረፋ እየተቃወመ ነው Read more »

በወያኔ የተሳሳተ የኢኮኖሚ ፖሊሲ የተፈጠረውን የኑሮ ውድነት ለማረጋጋት ተብሎ የወጣው የምግብ ሽያጭ ተመን አነጋጋሪ ሆኖ መሰንበቱ ተዘገበ። የገና በአልን አስመልክቶ የጎጠኛው ቡድን መሪ መለስ ዜናዊ የነግድ ማህበረሰቡን ሰብስቦ ያደረገው ንግግርና ያነን ተከትሎ የወጣው የዋጋ ተመን ሰሞኑን የህዝብ የመነጋገሪያ አጀንዳ ሆኖ …

በወያኔ የተሳሳተ የኢኮኖሚ ፖሊሲ የናረው የምግብ ሽያጭ ተመን አነጋጋሪ ሆኖ መሰንበቱ ተዘገበ Read more »

ጎጠኛው የወያኔ ቡድን የፈጠራቸውን ሰው ሰራሽ ችግሮች ሽሽት በየጎረቤት ሀገራቱ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ከየሚኖሩባቸው ሀገራት መንግስታት ጋር በመደራደር በግዴታ ወደ አገርቤት እንዲመለሱ እያደረገ መሆኑ ይታወቃል፥ ፣ ሰሞኑን ደግሞ በደቡብ ሱዳን የሚታየውን የፖለቲካ ትኩሳት ምክንያት በማድረግ በሱዳን ሃገር በስደት ላይ የሚኖሩ …

በኢትዮጵያውያን ስደተኞች ላይ የሚደረገው ማሳደድ ተጡዋጡፎ መቀጠሉ ተገለጸ Read more »

የኬንያ ፖሊስ የፈረንጆቹ አዲስ አመት ከጀመረ አንስቶ እስከ አርብ ድረስ ብቻ ሁለት ሺህ ህገ-ወጥ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ማሰሩ ተዘገበ። ደይሊ ኔሽን የተባለው የኬንያ የዜና አውታር እንደዘገበው፥ ድህነትን ሽሽት ወደ ኬንያ የሚፈልሱ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ቁጥር በአገሪቱ ላይ ከፍተኛ ጫናን እያደረገ ነው። የታሰሩ፣ …

የኬንያ ፖሊስ በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ ሁለት ሺህ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን አስሬያለሁ አለ Read more »

የአዲስ አበባው አራት ኪሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በዚህ ሳምንት ተቃውሞ ማሰማታቸውን እና የዘረኛው አገዛዝ ፌዴራል ፖሊስ ወደ ግቢው መግባቱን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ድርጅት – ኢሳት – ዘግቦ ነበር። ተቃውሞው የተነሳው የዩኒቨርሲቲው የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታይ ተማሪዎች የገናን በዓል በዩኒቨርሲቲው ግቢ ለማክበር …

የአራት ኪሎ ዩኒቨርሲቲ ተቃውሞን ተከትሎ የታሰሩ ተማሪዎች መድረሻቸው አልታወቀም Read more »

“ሚሚ” በሚል ቅጽል ስም የምትታወቀው መሃንዲስ በሰበታ ከተማ የመሬት አስተዳደር ጉዳይ ላይ “ፈላጭ ቆራጭ” እንደነበረች ምንጮቻችን ገልጸዋል። ግለሰቧ ለአዜብ መስፍን ከፍተኛ መጠን ያለው መሬት የሰጠው የመሬት አስተዳደር ቢሮ ባልደረባ ከመሆኗም ባሻገር፣ የአባ ዱላ ገመዳ የቅርብ ሰው እና ስራ አስፈጻሚ መሆኗን …

የአባ ዱላ ገመዳ የቀኝ እጅ የምትባል መሃንዲስ ቤት ክምር ብር መገኘቱን መረጃ አመልክቷል Read more »

ስራ ፍለጋ ወደ አዲስ አበባ የመጡ ዜጎች ለችጋር እና እንግልት መዳረጋቸው ሳያንስ በትግራዪ ገዢ ጉጅሌ ፌዴራል ፖሊስ ጥቃት እየተፈጸመባቸው እንደሆነ ከመዲናይቱ የደረሰን ዘገባ አሳይቷል። የግንቦት 7 ድምጽ ሬድዮ ሪፖርተር ከአዲስ አበባ አጠናቅሮ በላከው ዘገባ እንደገለጸው፥ ባለፈው አርብ በተለምዶ መገናኛ፣ ሜክስኮ …

ስራ ፍለጋ ወደ አዲስ አበባ የመጡ ዜጎች በፌዴራል ፖሊስ ጥቃት እየተፈጸመባቸው ነው Read more »

መሬት ለኢትዮጵያውን ገበሬወች የህልውናቸው እስትንፋስ ነው:: ለኢትዮጵያውን መሬት ከምጣኔ ሀብታዊ መተዳደሪያነቱ ባሻገር የአርነታቸው ነጸብራቅም ነው:: በተለያዩ ስርዓቶች ገበሬው ላይ ሲደርሱ የነበሩና እየደረሱ ያሉት ግፍና ሰቆቃ የገበሬውን እና የመሬቱን ጥብቅ ቁርኝት መነሻ በማድረግ ነው:: ቀደም ባሉት ጊዜያት ገበሬው ጭሰኛ : ገባር …

የወያኔ የመሬት ፖሊሲና የገበሬው ሰቆቃ Read more »

በአለም ዙሪያ የሚገኙ የኢትዮጵያውን ማህበራት እና ግለሰቦች የትግራዩ ገዢ ጉጅሌ በእናት አገራቸው በዜጎች ላይ የሚፈጽመውን ሰቆቃ እያወገዙ ነው። የኢትዮጵያውያን ሴቶች የሰብአዊ መብት ጥምረት የተባለው ድርጅት ባለፈው ሳምንት ባወጣው መግለጫ የሶስት ልጆች እናት የሆኑ ሴት ሰቆቃ እየተፈጸመባቸው ስለመሆኑ ማስረጃ እንደደረሰው ገልጿል። …

በአለም ዙሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በአገራቸው የሚፈጸመውን ሰቆቃ እያወገዙ ነው Read more »

የአዲስ አበባ ነጋዴዎች ግብር ባለመክፈል እና በመሳሰሉት ክሶች ሽፋን ከትግራዩ ገዢ ጉጅሌ በሚደርስባቸው ጥቃት ምክንያት ከፍተኛ ስጋት ውስጥ እንደሚገኙ ተደጋጋሚ ዘገባዎች ሲያሳዩ ቆይተዋል። ፎርቹን የተባለው እና ለአገዛዙ ቅርበት ያለው የእንግሊዝኛ ጋዜጣ ሰሞኑን ባወጣው ዘገባ፥ በርካታ ነጋዴዎች ከዚህ ስጋት የተነሳ አገር …

በርካታ ነጋዴዎች አገር ጥለው በሽሽት ላይ እንደሚገኙ ተዘገበ Read more »

የትግራዩ ገዢ ጉጅሌ በቦሌ አካባቢ ባቋቋመው የሰቆቃ ጣቢያ በርካታ ንጹሃን እየተሰቃዩ እንደሚገኙ የውስጥ አዋቂ ምንጮች ለዝግጅት ክፍላችን በላኩት መረጃ አስታውቀዋል። ዘረኛው አገዛዝ ባለፉት ሃያ አመታት ውስጥ በርካታ የምስጢር እስር ቤቶችን በአገሪቱ ዙሪያ ከፍቶ ቁጥራቸው በውል የማይታወቅ ዜጎችን እያፈነ ሲያስር እንደነበር …

በቦሌ አካባቢ በሚገኝ የአፈና ጣቢያ ንጹሃን አንደሚሰቃዩ ታወቀ Read more »

ዘረኛው አገዛዝ ከሰባት አመታት በፊት በጋምቤላ ፈጽሞታል የሚባለው የዘር ማጥፋት ወንጀል ጉዳይ በአለም አቀፍ ወንጀለኛ ፍርድ ቤት ፊት እየታየ መሆኑን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ግለሰቦች ገልጸዋል። በዚህ ሳምንት የጭፍጨፋው ሰባተኛ አመት ታውሶ ሰንብቷል። መታሰቢያውን በሚመለከት ከዶ/ር አለማየሁ ገብረማሪያም ጋር ውይይት ያደረጉት …

በጋምቤላ የተፈጸመው የዘር ማጥፋት ወንጀል ጉዳይ በአለም አቀፍ ፍርድ ቤት ፊት መሆኑ ታወቀ Read more »

በአዲስ አበባ ዳርቻ ላይ የምትገኘው የሰበታ ከተማ ከንቲባ ለወያኔ ባለስልጣናት ከፍተኛ መጠን ያለው የመሬት ይዞታ ቢያከፋፍልም ሆዳቸው የማይሞላ ሆነው እንዳስቸገሩት ለቅርብ ወዳጆቹ ማውጋቱን ለግለሰቡ ቅርብ የሆኑ ሰው ለዘጋቢያችን ገልጸዋል። የሰበታ ከተማ ከመሬት ጋር በተያያዘ በከፍተኛ ሙስና ውስጥ ተዘፍቀው ከሚገኙት ከተሞች …

የወያኔ “ባለስልጣናት ሆዳቸው አይሞላም” ሲል የሰበታ ከተማ ከንቲባ አወገዘ Read more »

በቂ ጥናት ሳይደረግባቸው ለፕሮፓጋንዳ እና ለዘረፋ እንዲመቹ ብቻ እየተካሄዱ ያሉ ፕሮጀክቶች የህዝብን ሃብት ለብክነት፣ እና ዜጎችን ለእንግልት እየዳረጉ ሲሆን፤ የኦሮምያ ክልል መንግስትንም እያዳከሙት ነው ስትል የግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ከአዲስ አበባ ባስተላለፈችው ዘገባ ገልጻለች። በአዳማ ከተማ የአባ ገዳ የስብሰባ አዳራሽ …

የኦሮምያ ክልል መንግስት ለሰራተኞቹ ደሞዝ በጊዜ መክፈል እየተሳነው ነው ተባለ Read more »

የእንግሊዙ “ብሪቲሽ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን” ወይም ቢቢሲ ሰሞኑን አጠናቅሮ ባወጣው ሰፊ ዘገባ፤ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው የመሬት ቅሚያ የአንዳንድ ብሔረሰቦችን የአኗኗር ዘይቤ አደጋ ላይ መጣሉን አትቷል። ቢቢሲ፥ ይህንን ጉዳይ በተመለከተ ተቃውሞ በማሰማታችን ተጠቅተናል የሚሉ ዜጎችንም ቃለ መጠይቅ አድርጓል። አንድ ስሙ እንዳይገለጽ የፈለገ …

የመሬት ቅሚያው የአንዳንድ ብሔረሰቦችን የአኗኗር ዘይቤ አደጋ ላይ ጥሏል ተባለ Read more »

ከግንቦት 15ቱ የምርጫ ተውኔት በፊት ድጋፍ ለማግኘት ሲል ገዢውን ቡድን ለተቀላቀሉ ሁሉ ስራ እሰጣለሁ እያለ አባላትን በጥቅም ሲያግበሰብስ የቆየው የወያኔ አገዛዝ የቅጥር እገዳ መጀመሩን ለማወቅ ተችሎአል። የግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ከአዲስ አበባ ባስተላለፈችው ዘገባ፥ የኦሮምያ ክልል አስቸኳይ የቅጥር እገዳ ትእዛዝ …

በመንግስት ሰራተኞች ቅጥር ላይ እገዳ እየተደረገ ነው Read more »

በአዲስ አበባ ኮንዶሚኒየሞች ውስጥ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን አስፈላጊ አገልግሎቶችን እያገኘን አይደለም ሲሉ ለግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ምሬታቸውን ገልጸዋል። የወያኔ አገዛዝ የመንግስትን አቅም ከግምት ሳያስገባ እና ያለ በቂ ጥናት፣ ለፕሮፓጋንዳ ፍጆታ እና ለካድሬዎቹ የሙስና እድል ለመፍጠር ሲል ሰፊ ግንባታዎችን እንደሚያካሄድ እና አዳዲስ …

የአዲስ አበባ ኮንዶሚኒየም ነዋሪዎች ውሃ እያገኘን አይደለም አሉ Read more »

ሰሞኑን በአንድ በኩል ረሃብና ችጋር፤ በሌላ በኩል ደግሞ ጥጋብና ድግስ አዲስ አበባን እያናወጧት ነው። የትግራይ ገዥ ጉጅሌ በወረራ በያዛቸው ቦታዎች ሁሉ ድግስ እያዘጋጀ ቢሆንም የአዲስ አበባው ግን ልዩ ነው። የየክልሉ ምስለኔዎችና ከአምስት መቶ በላይ የውጭ አገር እንግዶች ለዚህ ድግስ ተጋብዘዋል። …

የትግራይ ገዢ ጉጅሌ የበላይነትን ማንገስ ከፌደራሊዝም ጋር የሚያገናኘው ነገር የለም Read more »

የኢትዮጵያ ቴሌኮሚውኒኬሽን ኮርፖሬሽን ሰራተኞች ነን የሚሉ ሰዎች ባለፈው ሳምንት ጽፈው ለፍትህ ጋዜጣ ልከውታል በተባለ ደብዳቤ፣ ለዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ የሚገባውን ትችት ሰጥተውታል። “አንድ ጠብታ ፍሬ የማይወጣው ስብሰባ የሚሰበስብና የሚበትን”፣ “የህዝቦችን ጩኸት የሚያይበትና የሚያደምጥበት ግዜና ሞራላዊ ጥንካሬ የሌለው”፤ እና ‘’በሚቆጣጠረው ጦር …

መለስን መፋረድ እንጂ መለማመጥ ቱርፋት የለውም Read more »

ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ በኢትዮጵያ ዜጎች ላይ የሚፈጽመውን አስከፊ ሰቆቃ የሚያጋልጥ ፈር ቀዳጅ ሪፖርት በፖሊስ፣ በፌዴራል ፖሊስ እና በደህንነት አባላት ተጽፎ ይፋ መውጣቱን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ድርጅት – ኢሳት – ዘግቧል። “ከውርደት ህይወት ሞት ይሻለናል” በሚል ድፍረት በመገፋፋት ሪፖርቱን ማውጣቱን …

በዘረኛው ወያኔ እስር ቤት የሚፈጽመው አስከፊ ሰቆቃ በደህንነት እና በፖሊስ አባላት ተጋለጠ Read more »

መለስ ዜናዊ በቅርቡ በጸደቀው የሃብት ምዝገባ አዋጅ መሰረት ንብረቱን ማስመዝገቡ ህዝብ ለማታለል የተሸረበ ሴራ ብቻ ነው ሲሉ አንድ የጸረ ሙስና ኮሚሽን ሰራተኛ ለግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ተናግረዋል። ግለሰቡ እንደሚሉት ከሆነ፥ በኮሚሽኑ ውስጥ የአገዛዙ ሹመኞች የሆኑትን ሰዎች ጨምሮ፥ መለስ ዜናዊ እውነተኛ …

የመለስ ዜናዊ የሃብት ምዝገባ ህዝብ ማታለያ ብቻ ነው ተባለ Read more »

የኦሮሚያ ክልል መንግስት ሰራተኞች በወያኔ አገዛዝ ላይ ያላቸውን ቅሬታ እና ተቃውሞ መደበቅ ከሚችሉት በላይ እየሆነባቸው እንደመጣ ሰሞኑን የደረሰን ዘገባ አመልክቷል። የግንቦት 7 ድምጽ ሪፖርተር ከአዲስ አበባ አጠናቅሮ በላከው ዘገባ የኦሮሚያ ባለሥልጣኖች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሚጠሩት የውስጥ ስብሰባ ለአመታት ታምቆ የቆየው …

የኦሮሚያ መንግስት ሰራተኞች በክልሉ የወያኔ ሎሌዎች ላይ ግልጽ ተቃውሞ እያሳዩ መሆኑ ታወቀ Read more »

የሃይል እጥረት፣ የኑሮ ውድነት፣ የአንዳንድ ምርቶች ከገበያ ላይ መጥፋት፣ የትራንስፖርት ችግር እና የደህንነት ጉዳዮች አዲስ አበባን ከጊዜ ወደጊዜ እየተባባሰ በሄደ ውጥረት ውስጥ ከተዋታል ስትል የግንቦት 7 ድምጽ ሪፖርተር ለዝግጅት ክፍላችን ባስተላለፈችው ዘገባ ገልጻለች። በከተማይቱ ያለው የኤሌክትሪክ ሃይል እጥረት የከፋ ደረጃ …

እየተባባሰ የመጣው ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች በአድስ አበባ ከተማ ውስጥ ውጥረትን ፈጥሮአል Read more »

በደቡብ አውስትራሊያ በምትገኘው አደላይድ ከተማ የድህረ ምርጫ 97 ሰማእታት መታሰቢያ በአል መከበሩን ከስፍራው የደረሰን ዘገባ አመልክቷል። የዝግጅቱ አስተባባሪዎች የግንቦት 7 ድምጽን የዝግጅት ክፍል ጨምሮ ለበርካታ መገናኛ ብዙሃን የላኩት ሪፖርት፤ ቅዳሜ ታህሳስ 3 ቀን በተካሄደው የመታሰቢያ በአል ላይ ምርጫውን ተከትሎ የነበረውን …

በደቡብ አውስትራሊያ በምትገኘው አደላይድ ከተማ የድህረ ምርጫ 97 ሰማእታት ታስበው ዋሉ Read more »

ባለፈው ሐምሌ ወር የግልገል ጊቤ ሁለት ግድብን ጠግኖ ጨርሶ በመስከረም ወር ሃይል ወደ ጅቡቲ ማስተላለፍ እንደሚጀምር ቃል ገብቶ ሳይሳካለት የቀረው የወያኔ አገዛዝ፤ ባለፈው ሳምንት በሰጠው ቃል ደግሞ ጥገናውን በዚህ በታህሳስ ወር ጨርሶ የፈረንጆቹ አመት ሳያልቅ የኤሌክትሪክ ሃይል ወደ ጅቢቱ መላክ …

የወያኔ አገዛዝ በኢትዮጵያ ያለውን የሃይል እጥረት ቀውስ ለመፍታት ተስኖታል Read more »

አምስተኛው አለማቀፍ የፌዴራሊዝም ኮንፈረንስ ባለፈው ማክሰኞና ረቡ ዕ በአዲስ አበባ ውስጥ መካሄዱን አስመልክቶ፤ የወያኔ አገዛዝ በኢትዮጵያ ያሰፈነው ፌዴራሊዝም ለሌሎች አገራት ምሳሌ እንደሚሆን የአገዛዙ ባለስልጣናት መናገራቸው የገዢው ቡድን ቋሚ ቀጣፊነት አካል ነው ተባለ። ባለፈው ሳምንት በዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ቁጥጥር …

የዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ባለስልጣናት ፌዴራሊዝምን በተመለከተ ቅጥፈት ተያይዘዋል Read more »

የአዲስ አበባ ከተማ ተማሪዎች፥ የወያኔ አገዛዝ በየጊዜው በሚያካሄደው ግዳጆች መሰላቸታቸውን በምሬት ለግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ገልጸዋል። የወያኔ አገዛዝ ከ97ቱ ምርጫ በኋላ ህዝቡን በተለያየ ግዳጅ ወጥሮ መያዙ እና የደርግ ግዜን ትውስታ ማስነሳቱ ይታወቃል። ሰሞኑን፥ የአዲስ አበባ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ወደ ተለያዩ …

የአዲስ አበባ ተማሪዎች በአገዛዙ ስለሚካሄድባቸው ግዳጆች ምሬት አሰሙ Read more »

ከወያኔ እስር ቤቶች የሚደርሱን መረጃዎች ህሊናን የሚረብሹ ናቸው:: የትግራዩ ገዢ ጉጅሌ አባላት በእስር ላይ በሚገኙ ወገኖቻችን ላይ የሚፈጽሙት ሰቆቃ (ቶርቸር) በአስከፊ ሁኔታ ጨምሯል። በጭካኔው “ተወዳዳሪ የለውም” ሲባል በነበረው የደርግ ዘመን እንኳን የማይታወቁ የሰቆቃ ዓይነቶች ዛሬ በንፁሃን ዜጎች ላይ እየተፈጸሙ ነው። …

ሰቆቃን ለማስቆም በጋራ እንነሳ!!! Read more »

አዎ! “አዲስ ፍቅር እኔን ይዞኛል – የማደርገዉ ሁሉ ጠፍቶኛል” – ቆየት ካሉት የብዙዬ በቀለ ዘመን አይሽሬ ዜማዎች አንዱ ነበር። ብዙዬ ይህንን ጣፋጭ ዜማ የተጫተችዉ አፍላ የወጣትነት ፍቅር እንዴት እንደሚያከንፍና መድረሻ እንደሚያሳጣ ልትነግረን ነበር። ዛሬ ከወደ አዲስ አበባ የሚሰማዉ የአዲስ ፍቅር …

አዲስ ፍቅር ይዞኛል – የማደርገዉ ጠፍቶኛል! Read more »

የአዲስ አበባ ከንቲባ ሆኖ በዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ የተሾመው ኩማ ደመቅሳ የበታቾቹን መቆጣጠር እንደተሳነው አንድ የመዲናይቱ መስተዳደር ባለስልጣን ለግንቦት 7 ድምጽ ተናግረዋል። ከኩማ አማካሪዎች ውስጥ አንዱ ለዝግጅት ክፍላችን እንደገለጹት፣ የክፍለ ከተማዎች ባለስልጣናት ለከንቲባው ቁጥጥር ተገዝተው አያውቁም። የከተማይቱ የስልጣን መዋቅር …

የአዲስ አበባው የወያኔ ሹመኛ ኩማ ደመቅሳ የበታቾቹን መቆጣጠር እንደተሳነው ታወቀ Read more »

በርካታ ኢትዮጵያውያን ገበሬዎች ከመሬታቸው እየተፈናቀሉ ያለ በቂ ካሳ በመሰናበታቸው መጠለያ አልባ ሆነው በመንከራተት ላይ እንደሚገኙ የግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ከአዲስ አበባ ባስተላለፈው መረጃ አመልክቷል። ሪፖርተራችን ሰሞኑን አጠናቅሮ በላከው ዘገባ እንደገለጸው፥ በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ ዙሪያ የሚገኙ ገበሬዎች በልማት ስም ከይዞታቸው …

ከመሬታቸው እንዲፈናቀሉ የተደረጉ ኢትዮጵያውያን ገበሬዎች መጠለያ አልባ መሆናቸው ታወቀ Read more »

በአገራችን ኢትዮጵያ እየተፈጸመ ያለውን የሰብዓዊ መብት ጥሰትንና በዘረኛው የወያኔ አምባገነንነት የተቀለበሰውን የዲሞክራሲ ግንባታ ሁኔታ የሚዳስስ ጉባዔ ከትናንትና በስቲያ ማክሰኞ ህዳር 29 ቀን 2003 ዓም በአውሮጳ ፓላማ ውስጥ መካሄዱን የግንቦት 7 ዘጋቢ ከስፍራው ከላከልን ዜና ለማወቅ ተችሎአል። የታገተው ኢትዮጵያ ዲሞክራሲ፤ በኦጋዴን …

በአውሮጳ ፓርላማ ጉባኤ ተካሄዴ፤ ሰቆቃ የተፈጸመባቸው የኦጋዴን ተወላጆች በስብሰባው ላይ የምስክርነት ቃል ሰጡ Read more »

ባለፈው አመት ተመስርቶ ስርጭቱን የጀመረው፤ ነገር ግን በወያኔ አገዛዝ በተደረገበት ተደጋጋሚ አፈና የሳተላይት ስርጭቱን ለማቆም የተገደደው የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ድርጅት – ኢሳት – ወደ ኢትዮጵያ የሚያደርገውን ስርጭት እንደገና መጀመሩን አሳውቋል። ኢሳት በአጭር ጊዜ ውስጥ በኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈ ሲሆን፤ …

የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ድርጅት ወደ ኢትዮጵያ የሚካሄደውን ስርጭት እንደገና መጀመሩን አስታወቀ Read more »

በአዲስ አበባ ማረሚያ ቤቶች ውስጥ የትግራይ ተወላጆች ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ለየት ያለ ሚና አላቸው ሲል ሰሞኑን ለዝግጅት ክፍላችን የደረሰ መረጃ አጋልጧል። የመዲናይቱ የማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ከአንድ ዘውግ በተውጣጡ ሰዎች ቁጥጥር ስር እንደሚገኝ እና፤ ይህም አደረጃጀት ያለ ጠያቂ እንዲመላለስ እንዳስቻለው በአገዛዙ ውስጥ …

በአዲስ አበባ ማረሚያ ቤቶች ውስጥ፥ የትግራይ ተወላጆች ለየት ያለ ሚና አላቸው ተባለ Read more »

የመዲናይቱን የእስር ቤት አስተዳደር ዘረኛ አወቃቀር፣ ወንጀሎች እና ሙስና በሚመለከት ከውስጥ አዋቂ ምንጮች ለዝግጅት ክፍላችን የደረሰ ሰፊ መረጃ እንደጠቆመው፤ ባለፉት አስር አመታት ውስጥ የእስረኞች ቁጥር ከብዙ እጥፍ በላይ ጨምሯል። “ከ10 አመት በፊት በአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት ውስጥ በዛ ከተባለ 2 …

የቃሊቲ እስር ቤት የውጭ አገር ዜጋ የሆኑ እስረኞች ተቃውሞ ማሰማታቸው ታወቀ Read more »

በ2003 አመተ ምህረት የመጀመሪያ ሶስት ወራት ውስጥ ባለፈው አመት በተመሳሳይ ጊዜ ከተሰበሰበው ግብር በ150 በመቶ የሚበልጥ ገንዘብ እንደሰበሰበ በወያኔ አገዛዝ ቁጥጥር ስር ያለው የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ሰሞኑን ማወጁ ይታወቃል። ባለስልጣኑ ለዚህ የደረሰው የግብር አሰባሰብ ዘዴን በማሻሻሉ እንደሆነ ቢገልጽም፤ በርካታ …

ዘረኛው አገዛዝ የግብር አሰባሰብ ዘዴ አሻሻልኩ ይላል፤ ህዝቡ ተዘረፍኩ እያለ ነው Read more »

ወያኔ አገዛዝ ፍራንስ ቴሌኮም የተባለ የውጭ ኩባንያ የኢትዮጵያ ቴሌኮሚኒኬሽን ኮርፖሬሽንን ለሁለት አመታት እንዲያስተዳድር መቅጠሩን ተከትሎ ሂስ እየተሰነዘረበት ነው። አገዛዙ በ30 ሚሊዮን ዩሮ ወይም ከ656 ሚሊዮን ብር በላይ ክፍያ ፍራንስ ቴሌኮም ቴሌን እንዲያስተዳድርለት መቅጠሩ በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ተዘግቧል። ዶ/ር ዋልተንጉስ ዳርጌ …

በወያኔ አገዛዝ ላይ ሂስ እየተሰነዘረ ነው Read more »

የሰለጠነ የሰው ኃይል ለልማት ከሚያስፈልጉ ግብዓቶች ቀዳሚው መሆኑ የሚያከራክር አይደለም። የልማት ፍሬዓማነት መለኪያ ከሆኑ አመልካቾችም አንዱ የሰለጠነ የሰው ኃይል የመፍጠር አቅም መገንባቱ ነው። ሃገር እንድትበለጽግ ከተመጽዋችነትና የበታችነት መንፈስ መላቀቅና በራስ የመተማመን ስሜት መገንባት ይገባል። በራስ የመተማመን ስሜት የሚገነባው ደግሞ የራስ …

የትግራዩን ገዢ ጉጅሌ ከሥልጣን ማባረር ሃገራችንን ከድንቁርና ነፃ የማውጣት ትግል አካል ነው!!! Read more »

የአገራቸዉ የኢትዮጵያ በግፍ መወረርና የህዝባቸዉ በጋዝ መርዝ መጨፍጨፍ እጅግ ያሳሰባቸዉ ቀዳማዊ ኃ/ሥለሤ ጄኔቫ ድረስ ተጉዘዉ ለሊግ ኦፍ ኔሺንስ አቤቱታቸዉን ሲያሰሙ ቀን የማይደርስ መስሏቸዉ የግርማዊነታቸዉን አቤቱታ ካንቋሸሹት አገሮች ዉስጥ እንግሊዝና ፈረንሳይ ዋና ዋናዎቹ እንደነበሩ ታሪክ በሚገባ ዘክሮታል። እነዚህ ሁለት አገሮች አባቶቻችን …

ትግሉ የኛ ድሉም የኛ ነዉ Read more »

በዘር የተዋቀረው የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት አስተዳደር፣ በእስር ቤቶቹ ውስጥ ዘግናኝ የሆኑ ኢ-ሰብአዊ ድርጊቶችን እየፈጸመ እንደሆነ በአገዛዙ ውስጥ ካሉ የግንቦት 7 ምንጮች ለዝግጅት ክፍላችን የደረሰ መረጃ አመልክቷል። የመዲናይቱ ማረሚያ ቤት አስተዳደር፥ በተለያዩ የመንግስት ተቋማት ውስጥ በስራ ላይ የዋለውን የወያኔን ዘረኛ …

በዘር በተዋቀረ ቡድን በሚመራው የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት ዘግናኝ የሆኑ ኢ-ሰብአዊ ድርጊቶች እየተፈጸሙ ነው ተባለ Read more »

የዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በቅርቡ በተመሰረተው የትጥቅ ቡድኖች ጥምረት ላይ ያወጣው መግለጫ በርካቶችን ግራ አጋብቶ የሰነበተ ሲሆን፤ አንድ የፖለቲካ ተንታኝ በአገዛዙ ዘንድ ያለ ያለመረጋጋት ነጸብራቅ ነው ብለውታል። “ጥምረት የኢትዮጵያውያን ለዴሞክራሲ ለውጥ” የተባለ እና አራት የትጥቅ ቡድኖችን …

የወያኔ አገዛዝ በአራት የትጥቅ ቡድኖች ጥምረት መመስረት ላይ ያወጣው መግለጫ የባለስልጣናቱን መረበሽ አንጸባርቋል ተባለ Read more »

የአማራን ህዝብ ለዘረኛው የወያኔ ቡድን በማስገዛት ስራ የተመደቡት የብአዴን ባለስልጣናት በቅርቡ በጎንደር ባካሄዱት ስብሰባ ላይ ባልገመቱት መንገድ ከአካባቢው ገበሬዎች በጥያቄ መጣደፋቸውን ከስፍራው የደረሰን ዘገባ አመልክቷል። የስብሰባው ተሳታፊዎች ልጆቻቸው በአግባቡ እየተማሩ እንዳልሆነ በማንሳት ምሬት ማሰማታቸው ታውቋል። ገበሬዎቹ፥ ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት …

የአማራ ክልል ገበሬዎች በትምህርት ጥራት ጉድለት ላይ ቅሬታ አሰሙ Read more »