አለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሂውማና ራይትስ ዎች በግርድፍ ትርጉሙ ”ነጻነት አልባው ልማት” :የርዳታ ገንዘብ አፈናን ለማጠናከር ሲውል  Development without Freedom; How aid underwrites repression in Ethiopia በሚል ርዕስ ያወጣውን ሪፖርት አስመልክቶ ሁለት የአውሮፓ ህብረት ኮሚቴዎች ማለትም “የሰብአዊ መብት …

የአውሮጳ ፓርላማ የኢትዮጵያን ጉዳይ አስመልክቶ ስብሰባ አደረገ Read more »

ሰሜን አፍሪካንና መካከለኛውን ምስራቅ እያዳረሰ ያለው ህዝባዊ አብዮት ሊፈነዳ ይችላል የሚል ፍርሃትና ስጋት ሰንጎ የያዘው የዘረኛው መለስ ዜናዊ አገዛዝ በአዲስ አበባ ትላልቅ መንገዶችና አደባባዮች ላይ ከፍተኛ የሆነ የጥበቃ ቡድን እንዳሰማራ የግንቦት 7 ዘጋቢ ከላከልን ዜና ለማወቅ ተችሎአል። ባለፈው ረቡዕና ሃሙስ …

የአዲስ አበባ አውራ መንገዶችና አደባባዮች በከፍተኛ የፖሊስ እና ፀጥታ ጥበቃ ሥር መሆኑ ታወቀ Read more »

ሃሙስ የካቲት 30 ቀን በአዲስ አበባ በተደረገው 265ኛ የአፍሪካ የሰላምና ጸጥታ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ የተሳተፉት የአፍሪካ መሪዎች በሰሜን አፍሪካይቱ አገር በሊቢያ እየተፈጸመ ያለውን ጭፍጨፋ በጠነከረ ቋንቋ ለማውገዝና ጠንካራ እርምጃ እንዲወሰድ ለመጠየቅ የሚያስችል ወሳኔ ሳያስተላልፍ መጠናቀቁን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ከላከልን …

የአፍሪካ ህብረት ያደረገው የመሪዎች ስብሰባ ጉልህ እርምጃ ሳይወስድ ተጠናቀቀ Read more »

የዜረኛው ወያኔ አገዛዝ በነዳጅ ላያ ያደረገው ጭማሪ ህዝቡን ለአመጽ እንዳያነሳሳ በአስቸኳይ የዋጋ ማሻሻያ እንደሚያደርግ እና የዋጋ ንረቱን ለማረጋግት እየሠራ መሆኑን ነጋ ጠባ በፕሮፖጋንዳ ማሰራጫዎቹ የመገናኛ ብዙሃን እያስተላለፈ እንደሆነ ለማወቅ ተችሎአል። ለህዝብ ካለው ንቀት የተነሳ እንዳሻው ህዝብን በመዝለፍ የሚታወቀው የመለስ ዜናዊ …

በነዳጅ ላይ የተደረገው የዋጋ ጭማሪ ህዝብ እንዳያስቆጣ ወያኔ መለማመጥ ይዞአል Read more »

የትግራዩ ገዢ ጉጅሌ “ቱኒዚያዊያን፣ ግብጾች፣ የመኖች፣ ሊቢያዊያን እና ሌሎች  የአካባቢው አገር ዜጎች ማድረግ የቻሉትን እናንተ ማድረግ አትችሉም፤ ፈጽሞ አታስቡት” እያለን ነው። ውሸት ማውራት ሥራቸው የሆነው የኢትዮጵያ ሬድዮና ቴሌቪዥን “በመለስ ዜናዊ  ሥልጣን ላይ አንዳች ተቃውሞ ከተቃጣ አገሪቱ ትታመሳለች” በማለት ያስፈራራሉ። የመለስና …

አዎ! ይቻላል!!! Read more »

ከሁለት ምዕተ አመታት በፊት ትልቅነቷ ተዳስሶ የማያልቅ ትመስል የነበረቺዉ ይቺ የምንኖርባት ምድር ዛሬ ቴክኖሎጂ እንደ አበሻ ቀሚስ ጥለት ጠልፎና አጠላልፎ ሁሉም ሰዉ በአንድ ግዜ መተያየት የሚችልበት ክብ ጠረቤዛ አስመስሏታል። ዛሬ የአሜሪካ ህዝብ ምሽት ላይ የሰማዉን ሰበር ዜና አፍሪካን ጨምሮ የሌላዉ …

የመጨረሻዉ ደወል Read more »

የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ኢሳት የውስጥ ምንጮቹን በመጥቀስ የካቲት 29 ቀን 2003 ዓም ባወጣው ዘገባ በጋሞጎፋ ዞን የ8 ወረዳዎች ህዝብ ዘረኛው የወያኔ አምባገነን አገዛዝ እያደረሰበት ባለው ግፍና በደል በመማረር ለወያኔ አልገዛም በማለት  መነሳቱንና አካባቢውም በፌደራል ፖሊስና ጦር ሃይል  መወረሩን ገልጹአል:: ኢሳት …

በጋሞጎፋ ዞን የ8 ወረዳዎች ህዝብ ለወያኔ አልገዛም በማለት ተነሳ Read more »

ህዝብን በዘር በሃይማኖትና በጎሳ በመከፋፈል የስልጣን እድሜውን ማራዘም ስራየ ብሎ የተያያዘው ዘረኛው የወያኔ አምባገነን አገዛዝ፡  በቱኒዚያ የተነሳው ህዝባዊ አብዮት በኢትዮጵያችን ሊነሳ ይችላል ከሚል ስጋት ለዘመናት ተፋቅሮ እና ተከባብሮ በሚኖረው የሙስሊሙና ክርስቲያኑ ህብረተሰብ መካከል ሆን ብሎ ግጭቶችን እየቀሰቀሰ መሆኑን ለሥር ዓቱ …

የእስልምና እምነት ተከታዮች በጂማ ክርስትያኖች ላይ እያደረሱ ባሉት ወንጀሎች የወያኔ እጅ እንዳለበት ታወቀ Read more »

የዘረኛውና አምባገነኑ አገዛዝ ቁንጮ መለስ ዜናዊ ባለቤት አዜብ መስፍን ለሸቀጣ ሸቀጥ ሸመታ የካቲት 19 ቀን 2003 አም በቻርተር አውሮፕላን ወደ ዱባይ በረራ አድርጋ እንደነበር የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴሌቪዥን የአየር መንገድ  ምንጮችን በመግለጽ ዘግቦአል። እንደ ኢሳት ምንጮች መረጃ አዜብ መስፍን በደህንነት ሰዎች …

የዘረኛው አገዛዝ ቁንጮ ባለቤት የሆነቺው አዜብ መስፍን የቅንጦት ኑሮ መጋለጡን ቀጥሉአል Read more »

ህዝብን እንደ ጠላት እየፈራ ያለው የወያኔ ዘረኛ ቡድን ሰሞኑን በተለያየ የሀገሪቱ ክፍል የሚገኙ አርሶ አደሮችን የልማት ስብሰባ በማለት እየጠራና የፓርቲው አባላት እንዲሆኑ እያስገደዳቸው መሆኑን  ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ከላከልን መረጃ ለማወቅ ተችሎአል።  እንደዘጋቢያችን ሪፖርት በቱኒዚያ ፈንድቶ የሰሜን አፍሪቃ ሃገራትን እየለበለበ ያለው  …

ወያኔ አርሶ አደሮችን የፓርቲ አባል ካልሆናችሁ እያለ በማንገላታት ላይ መሆኑ ተገለጸ Read more »

በያዝነው የበጀት አመት አጋማሸ ከኢትዮጵያ ወደ ውጪ ሃገር ይልካል ተብሎ የታቀደ የቡና ምርት በከፍተኛ ደረጃ መቀነሱን ሮይተርስ የተባለው የዜና አውታር ዘገበ። እንደዘገባው ከሆነ በአፍሪካ በቡና አቅራቢነቱዋ የምትታወቀው ሃገራችን ከምርቱ ከፍተኛ ገቢ በማግኘት በዘርፉ ላይ የተሰማሩትን ገበሬዎች ማጠናከር ብሎም ከድህነት አረንቁዋ …

ወያኔ በያዝነው የበጀት አመት ወደ ውጪ የላከው የቡና ምርት በከፍተኛ ሁኔታ የቀነሰ መሁኑ ተዘገበ Read more »

ከተለያዩ ክልሎች በህዝብ ተመርጠናል ብለው በፓርላማ ምክር ቤት የቆዩት የዘረኛው ወያኔ አገዛዝ ሆድ አደሮች ከፓርላማ ምክር ቤት ከተሰናበቱ በሁአላ እዚያው አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በተለያዩ መስሪያ ቤቶች እንዲቀጠሩ ተደርገው የካድሬነትን ስራ እንዲያከናውኑ መመደባቸውን የግንቦት ሰባት ዘጋቢ ከአዲስ አበባ በአስተላለፈልን ዘገባ …

የዘረኛው አምባገነን አገዛዝ ፓርላማ ምክር ቤት ተሰናባቾች የካድሬነት ስራቸውን ጀመሩ Read more »

በአዲስ አበባ ከተማ ቀደም ብሎ የነበረው የውሃና የኤሌክትሪክ ሃይል አቅርቦት ችግር እንደተባባሰና በአንዳንድ የአዲስ አበባ ክፍለ ከተሞች በውሃ እጥረት ምክንያት ህብረተሰቡ አሁንም እየተጉላላ መሆኑን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን ዘገባ ገለጸ:: እንደ ዘጋቢያችን ሪፖርት በተለያዩ ክፍለ ከተሞች በተከሰተው የውሃ እጥረት ምክንያት …

በአዲስ አበባ የኤሌክትሪክ ሃይልአ ቅርቦት እጥረትና የመጠጥ ውሃ ችግር እየተባባሰ ነው Read more »

ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ – እሁድ ፌብሩዋሪ 13፣ 2011 ዓ:ም:: በዳላስ ከተማ ግንቦት ሰባት በጠራው ሀዝባዊ ስብሰባ ላይ የቀረበ ንግግር ሆሳም ካሊፍ የ50 አመት እድሜ ባለጸጋ የሆነ ግብጻዊ መሃንዲስ ነው:: ጣህሪር አደባባይ ሲዘዋወር ያገኘውን አንድ ምእራባዊ ጋዜጠኛ ተጠግቶ እኛ ከቱኒዝያ ምን …

የሰሜን አፍሪቃ ህዝባዊ አመፆችና ያገራችን እጣ ፈንታ Read more »

የዘረኛውና አምባገነኑ ወያኔ አገዛዝ የፌደራል ፓሊስ ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ሐላፊና የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት የነበሩት ኮማንደር ደምሳሽ ሃይሉ በወያኔ ዘረኛነት ተማረው ስራቸውንና አገራቸውን ለቀው በስደት እንግሊስ አገር መግባታቸው ታወቀ:: ኮማንደር ደምሳሽ ሃይሉ በግንቦት ሰባት ስም በመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ከተከሰሱ …

የፖሊስ ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ከሃገር ኮበለሉ Read more »

በአፍሪቃ ምድር በየእለቱ ታሪክ እየተሰራ ነው!!! የሊቢያ ብቻ ሳይሆን የመላው አፍሪካ ንጉሠ ነገሥት ነኝ ባዩ “አፄ በጉልበቱ” የኮሎኔል ሙአመር ጋዳፊም ወንበር ተነቃንቋል። ጋዳፊ ለአርባ ሁለት ተከታታይ አመታት ሊቢያን ገዝቷል፤ በሊቢያ ሃብት ተንደላቋል፤ የመጣለትን እየተናገረ፤ ያሻውን እየፈፀመ ተጨማልቋል። እንኳንስ በሃገሩ በአፍሪካ …

ጋዳፊ – መለስ፤ መለስ – ጋዳፊ Read more »

በቱኒዚያ የፈነዳውና ከሰሜን አፍሪካ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ የተዛመተው ህዝባዊ አብዮት ያስደነገጠው ዘረኛው መለስ ዜናዊና ፋሽስት ግብረ አበሮቹ በአዲስ አበባ ታላላቅ መንገዶችና ጉራንጉር ሠፈሮች ሳይቀር ከፍተኛ ቁጥር ያለውን የደህንነት፤ የፖሊስና የመከላከያ ሰራዊት ሃይል ማሰማራታቸውን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ በላከው ሪፖርት አስታውቆአል። የብሄር …

ወያኔ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ከፍተኛ ወታደራዊ ሥምሪት እያደረገ ነው Read more »

በጋምቤላ ክልል በአይነቱ ልዩ የነበረና ለዘመናት ተከብሮና ተጠብቆ የኖረ በመዠንገር ዞን ጎደሬ ወረዳ ጉማሬ ቀበሌ የሚገኝ ከ4000 ሄክታር በላይ ጥብቅ የተፈጥሮ ደን እየተመነጠረ መሆኑን ዘጋቢያችን በቦታው የነበሩ አይን እማኞችን በመጥቀስ ከላከልን ዘገባ ለማወቅ ተችሎአል። እንደ ዘጋቢያችን ሪፖርት ይህን ያህል ስፋት …

በጋምቤላ ክልል ከ4000 ሄክታር በላይ ጥብቅ የተፈጥሮ ደን ተጨፈጨፈ Read more »

ማርች ፎር ፍሪደም በመባል የሚታወቀውና በውጭ ሃገራት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንን በማስተባበር ላይ የሚገኘው ኮሚቴ በቅርቡ በዋሽንግተን ዲሲ ዋይት ሃውስ ፊት ለፊት  የወንድማማቾች ቀን በሚል ስያሜ የሚጠራ ከፍተኛ ሰላማዊ ሰልፍ ሊያካሄድ መሆኑን ባወጣው መግለጫ ላይ አስታውቁአል ማርች ፎር ፍሪደም ባወጣው በዚሁ መግለጫው  …

በዋሺንግተን የወንድማማቾች ቀን በሚል ስያሜ የሚጠራ ከፍተኛ ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ መሆኑ ታወቀ Read more »

ዘረኛውና ግፈኛው የወያኔ አገዛዝ በቱኒዚያ ተቀጣጥሎና የሰሜን አፍሪቃ ሃገራትን አዳርሶ ወደምስራቁ ክፍል እየገሰገሰ ያለው ህዝባዊ ማእበል በፈጠረበት ጭንቀት ምክንያት የሚያደርገው ተግባር ሁሉ የ እብድ ስራ እየሆነ መምጣቱን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ በላከልን ሪፖርትት ገለጸ እንደ ዘጋቢያችን ሪፖርት በአዲስ አበባ ከተማ ሳሪስ …

በአዲስ አበባ ሳሪስ ሁለት ወጣቶች ተገድለውና ተጥለው ተገኙ Read more »

ዘረኛውና ግፈኛው የወያኔ አገዛዝ በቱኒዚያ ተቀጣጥሎና የሰሜን አፍሪቃ ሃገራትን አዳርሶ ወደምስራቁ ክፍል እየገሰገሰ ያለው ህዝባዊ ማእበል በፈጠረበት ጭንቀት ምክንያት የሚያደርገው ተግባር ሁሉ የ እብድ ስራ እየሆነ መምጣቱን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ በላከልን ሪፖርትት ገለጸ እንደ ዘጋቢያችን ሪፖርት በአዲስ አበባ ከተማ ሳሪስ …

አዲስ በአዲስ አበባ ሳሪስ ሁለት ወጣቶች ተገድለውና ተጥለው ተገኙ Read more »

በአዲስ አበባ ከተማ የሚኖሩና የቤታቸውን ክፍል በማከራየት ኑሮአቸውን በመደጎም የሚተዳደሩ ነዋሪዎች ከሚያገኙት ገቢ አርባ በመቶ ለአገዛዙ ገቢ እንዲያደርጉ መጠየቃቸውን የግንቦት ሰባት ዘጋቢ ከአዲስ አበባ ባስተላለፈው ዘገባ ገለጸ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ በተለይም አዲስ አበባን ጨምሮ የሚገኙ ታላላቅ ከተማ ነዋሪዎች ሊቁዋቁዋሙት እያስቸገራቸው ያለውን …

ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ የአዲስ አበባ ቤት አከራዮች 40 በመቶ ታክስ ክፈሉ አለ Read more »

ላልፉት 20 አመታት በስታሊናዊ ጥብቅ የደህንነትና ወታደራዊ ሃይል ኢትዮጵያ አገራችንና ህዝቦቿን በጉልበት አፍኖ እየገዛ ያለው የመለስ ዜናዊና ጥቂት ግብረ አበሮቹ ቡድን ኢሳት የተባለው ነጻ የሚዲያ ተቋም የሚያስተላልፈው መረጃ ለሥልጣን ዕድሜው ስላሰጋው በአስቸኳይ የሚታፈንበት መንግድ ተጠንቶ እንዲቀርብለት ለጄለዎቹ ሰሞኑን ት ዕዛዝ …

ዘረኛው መለስ ዜናዊ ኢሳት ከአየር ላይ የሚወርድበት ዕቅድ ተነድፎ እንዲቀርብለትአስቸኳይ መመሪያ አስተላለፈ Read more »

ከሁለት ቀናት በፊት በአዋሳ ገብሬል ቤተክርስቲያን በተነሳ ግጭት ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ምእመናን መቁሰላቸውን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ኢሳት ዘገበ  እንደ ኢሳት ዘገባ ከሁለት ቀናት በፊት በምእመናን መካከል በተነሳ አለመግባባት በተፈጠረ ግጭት የቆሰሉ ሰዎች ወደሆስፒታል መወሰዳቸውን የተገለጸ ሲሆን ፣ የቅዱስ ገብሬል ቤተክርስትያንም …

ዘረኛው የወያኔ አምባገነን አገዛዝ የሃይማኖት ተቁአማትን የማዋርደ ስራውን ቀጥሉአል Read more »

ዊኪሊክስ በቅርቡ ባጋለጠውና በቅርቡ ይፋ በሆነው የአሜሪካ ሚስጥራዊ ሪፖርት በኦጋዴን አካባቢ የሚደረገው የአማጽያን እንቅስቃሴ ከሚጠበቀው በላይ የወያኔውን አምባገነን አገዛዝ እንዳስጨነቀው ታወቀ።  ዘረኛው የወያኔ አምባገነን አገዛዝ ከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ መግባቱን  ያጋለጠው ዊኪሊክስ መሰረት ያደረገው በአዲስ አበባ የአሜሪካ አምባሳደር የሆኑት ዶናልድ ያማሞቶ …

የወያኔው አምባገነን አገዛዝ ኦብነግ ከፍተኛ ራስ ምታት ሆኖኛል ማለቱ ተጋለጠ Read more »

“በሰሜን አፍሪቃ እና መካከለኛው ምሥራቅ የተቀጣጠለው ህዝባዊ አብዮት ከሰሃራ በታች ወደ አሉ የአፍሪቃ አገሮች ይዳረሳል ወይስ አይዳረስም?” በሚል አፍሪካዊያን በየቦታው ክርክሮች ይዘዋል። ቤን ዓሊ ከቱኒዝያ እንደተባረረ ከፊል ግብፃዊያን ግብፅን ከቱኒዝያ የሚለዩዋት ነገሮች ላይ አጽንዖት እየሰጡ “ግብፅ ቱኒዝያ አይደለችምና እዚያ የሆነው …

የኢትዮጵያ ወጣቶች ከቱኒዝያና ግብፅ እኩያዎቻቸው ሊማሯቸው የሚገቡ ቁምነገሮች Read more »

(ግንቦት ሰባት) — በሌሎች መሰረታዊ የምግብ ፍጆታ እቃዎች ላይ የሚጨመረው ዋጋ ንረት ከዕለት ወደ ዕለት ህዝባችንን የኑሮ ውድነቱን መቋቋም ከማይቻልበት ደረጃ ላይ ሲያደርሰው “የኢኮኖሚያችን ማደግን አመልካች ነው” እያለ ሲያላግጥ የኖረው ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በቱንዚያ ፈንድቶ አምባገነኖች ያሉበትን አገራት እያዳረሰ ያለውን …

የመለስ አገዛዝ በስጋት ተወጥሯል Read more »

እንደፈረንጆች አቆጣጠር ከፈብሪዋሪ 4 እስከ 6 በሙኒክ ከተማ በተደረገው የጸጥታ |ሴኩሪቲ| ስብሰባ ላይ ለመገኘት በጀርመን የልማት ትብብር ሚንስቴር ተጋብዞ የነበረው ዘረኛውና አምባገነኑ መለስ ዜናዊ በጀርመንና አካባቢው በሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ከፍተኛ የሆነ ተቃውሞ እንደገጠመው የግንቦት 7 ድምጽ ተባባሪ ዘጋቢ ከሙኒክ ከተማ በላከልን …

መለስ ዜናዊ በሙኒክ ጀርመን ከፍተኛ የሆነ ተቃውሞ ገጠመው Read more »

የሰሜን አፍሪካ እና የመካከለኛው ምስራቅ ወጣቶች፥ “አገሮቻችን ከዚህ የተሻሉ ናቸው፤ ያለንበት ችጋር፣ ጭቆና እና ውርደት መገለጫችን ሆኖ ሊቀር አይገባውም። እንዲህ ባለ ኋላ ቀርነት ውስጥ እራሳችንን ልናይ አልቻልንም። የተቀረው አለም ህዝብ እርቆ ሄዷል፤ እኛ ምን አንሶብን?” በሚል ጥያቄ፤ ንዴት እና ቆራጥነት …

ለስኬታማ ህዝባዊ አመጽ ልንጠቀምባቸው የሚገቡን ዘዴዎች Read more »

ዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ በአለም ዙሪያ ከምታደርገው ዲፕሎማቲክ ግንኙነት ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ8 አገሮች ጋር ያላት ወዳጅነት እጅግ የሚያሳፍር እንደሆነ ፎሪን ፖሊሲ በመባል የሚታወቅ አንድ በአሜሪካን አገር የሚታተም መጽሄት ዘገበ። ከ 3 ቀን በፊት በፈረንጆች አቆጣጠር ጃንዋሪ 31 ለንባብ የበቃውን ይህንን …

አሳፋሪ ከሆኑት የአሜሪካን አጋሮች መካከል፤ አንዱዋ ኢትዮጵያ መሆንዋ ተገለጸ Read more »

ኢትዮጵያ ለህንድ በሊዝ ኪራይ የሰጠቺው ወደ ሁለት ሚሊዮን ሄክታር የሚጠጋ ለም መሬት ህንድ የዜጎቹዋን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ እያከናወነች ላለው ተግባር ትልቅ አስተዋጾ ይኖረዋል በማለት ኢኮኖሚክ ታይምስ በመባል የሚታወቅ ጋዜጣ ዘገበ:: ኢኮኖሚክ ታይምስ በመባል የሚታወቀው ጋዜጣ ባወጣው ጽሁፉ ኢትዮጵያ ለህንድ እስካሁን …

ህንድ ከኢትዮጵያ ወደ ሁለት ሚሊዮን ሄክታር የሚጠጋ ለም መሬት መውሰዱአ ታወቀ Read more »

ከቱኒዚያ በመነሳት ወደ ግብጽ ቀጥሎም ወደ የመን እንደሰደድ እሳት እየተቀጣጠለ የመጣው ህዝባዊ አመጽ ዘረኛውና አምባገነኑን መለስን ዜናዊንና በዙሪያው የተኮለኮሉትን ሆድ አደሮች ከፍተኛ ውጠረት ውስጥ እንደከተታቸው የግንቦት 7 ምንጮች ለዝግጅት ክፍላችን ከላኩት ዘገባ ለማወቅ ተችሎአል። እንደውስጥ አዋቂ ምንጮች ዘገባ በተቃውሞው የተደናገጡት …

የቱንዢያው ህዝባዊ ማእበል ተከትሎ ህውሀትና ተለጣፊዎቹ አስቸኩዋይ ስብሰባ እንዳደረጉ ታወቀ Read more »

ዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ ቡድን ቁንጮዎች በግብር በመዋጮና ኑሮን በማስወደድ ከህዝብ ከፍተኛ ገንዘብ ሲዘርፉና በውጭ አገርም በሚገኙ ባንኮቻቸው ሲያከማቹ የቆዩ መሆናቸው የሚታወቅ ሲሆን ይህ አልበቃ ብሉአቸው ደሀውን ገበሬ ከመሬቱ በማፈናቀል ከፍተኛ ዶላር ለሚከፍሉዋቸው አምባገነን መሪዎችና ድርጅቶች መቸብቸባቸውን አጡዋጡፈው እንደቀጠሉ መሆኑን ዊኪ …

ጎጠኛው የወያኔ ቡድን ዘረፋውን አጡዋጡፎታል፣ መሬት ችብቸባ ተጠናክሮ መቀጥሉ ታወቀ Read more »

መለስ ዜናዊ የሰሜን አፍሪካው ህዝባዊ አመጽ እሱም ጋር እንዳይደርስ በመስጋት በችኮላ ያወጀው የዋጋ ተመን አንዳንድ ነጋዴዎችን እንደማይመለከት ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ አመልክቷል። የግንቦት 7 ሪፖርተር ከአዲስ አበባ ባስተላለፈው ሪፖርት፥ ሌሎች ነጋዴዎች የዋጋ ተመኑን በስራ ላይ አላዋላችሁም በሚል እየታሰሩ፤ ከአገዛዙ ባለስልጣናት …

የትግራዩ ገዢ ጉጅሌ በኢትዮጵያ ያወጀው የዋጋ ተመን የዘር ትስስር ያላቸውን ነጋዴዎች እንደማይነካ ተነገረ Read more »

የትግራዩ ገዢ ጉጅሌ ህዝባዊ አመጽ በመፍራት እየወሰዳቸው ካሉት እርምጃዎች ውስጥ አንዱ፥ ለኢትዮጵያ መንግስት ሰራተኞች እዚህ ግባ የማይባል የደሞዝ ጭማሪ መስጠት እንደሆነ ይታወቃል። ይሁን እንጂ፥ ከሰሞኑ ሪፖርተራችንን ያናገሩ መንግስት ሰራተኞች፥ የተደረገው ጭማሪ ከመዘግየቱም በላይ እጅግ ትንሽ ነው ሲሉ አማረዋል። ሪፖርተራችን ያናገራቸው …

ለመንግስት ሰራተኞች የተደረገው የደሞዝ ጭማሪ ከዋጋ ንረቱ ጋር አብሮ ባለማደጉ በቂ አይደለም ተብሏል Read more »

በቱኒዚያ የተቀጣጠለው ህዝባዊ አመጽ እንደ ሰደድ እሳት ወደ አካባቢው አገሮች እየተዛመተ ነው። ወላፈኑ አልጄሪያ፣ ሞሮኮና ሊባኖስን አዳርሶ አልባኒያ ደርሷል። አሁን የእሳቱ ሰደድ ግብጽና የመን ውስጥ በመንቦግቦግ ላይ ይገኛል። ሰሜን አፍሪካና መካከለኛው ምሥራቅ በዓይነቱ ልዩ የሆነ የለውጥ ማዕበል ውስጥ ናቸው። የአምባነኖች …

ህዝባዊ አመጽ ከቱኒስ ወደ ካይሮ እና ሰንዓ፤ አዲስ አበባስ? Read more »

ዶ/ር ታደሰ ብሩ “ሰባራ ዜና” እንደ “ሰበር ዜና” ሥጋ በኪሎ 52 ብር እንዲሸጥ ተወሰነ!!! ይህ ዜና ምን ስሜት ፈጠረባችሁ? እንደምሰማው ከሆነ ዜናው ብዙ ሰዎችን አደናግሯል። አንዳንዶች “የተለመደ የወያኔ ማጭበርበሪያ ነው” በማለት ሲያጣጥሉት፤ ሌሎች ደግሞ “ዘገየ እንጂ መልካም ተግባር ነው” ሲሉ …

የወያኔ የዋጋ ተመን ምንነትና ለምንነት Read more »

በቅርብ ጊዜ ቱኒዚያ ዉስጥ ሕዝባዊ አመፅ ከተቀሰቀሰና አመጹም ለቤን አሊ ተገቢዉን ዋጋ ከሰጠ በሁዋላ ተመሳሳይ አመጾች በግብጽ፣ አልጄሪያ፣ የመን ፣ እንዲሁም በዮርዳኖስ መቀጣጠላቸውን በርካታ የዜና አውታሮች በመግለጽ ላይ ይገኛሉ:: ከትናንት በስቲያ ጀምሮ በግብጽ የተለያዩ ከተማዎች ህዝባዊ አመጽ ተቀስቅሶ አራት ሲቪሎች …

የቱኒዚያ ሕዝባዊ አመፅ ማእበል ሌሎች የአፍሪቃ ሃገራትን እያናወጠ መሆኑ ታወቀ Read more »

የወያኔው አምባገነን አገዛዝ የኑሮ ውድነትን ለመቁዋቁዋም በሚል ያወጣው የዋጋ ተመን ተግባራዊ ካለመሆን አልፎ አስፈላጊ የሚባሉ የምግብ ሸቀጦችን ሳይቀር ከገበያ ፈልጎ ማግኘት አስቸጋሪ እየሆነ መምጣቱን የ ቪ ኦ ኤው ዘጋቢ ፒተር ሃይላይን ገልጹአል፣ ፣ ፒተር በዘገባው የዋጋ ቁጥጥሩ በሃገሪቱ ግብይት ቀውስ …

ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ አወጣሁ ያለው የዋጋ ተመን የግብይት ቀውስ መፍጠሩ ተዘገበ Read more »

ከአውስትራሊያ በተሰማው ሰበር ዜና እንደተገለጸው በአዲስ አበባ የሚካሄደውን የአፍሪቃ ህብረት ስብሰባ ተከትሎ ሽብርተኞች በተለያዩ የአዲስ አበባ ከተማ ክፍሎች ፍንዳታዎች ሊያደርሱ እንደሚችሉ አውስትራሊያ ማስጠንቀቁዋ ታወቀ:: የአውስትራሊያ የውጪ ጉዳዮችና ንግድ ዲፓርትመንት ባወጣው በዚሁ መግለጫው አውስትራሊያዊያን ወደ ምስራቅ አፍሪቃ በተለይም ወደ አዲስ አበባ …

አውስትራሊያ ለሀገሯ ዜጎች ወደ አዲስ አበባ እንዳይጓዙ ማስጠንቀቂያ ሰጠች Read more »

በአማራ ክልል የደባርቅ ወረዳ ነዋሪዎች ለተላላፊ በሽታዎች ማጥፊያ ተብሎ መድሃኒት በግዴታ እንደተሰጣቸውና ይህም መድሃኒት ላልታወቀ ሌላ በሽታ እየዳረጋቸው መሆኑን መናገራቸውን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ኢሳት ዘገበ:: ኢሳት በዘገባው የደባርቅ ነዋሪዎች እንደገለጹት የወረዳ የጤና ባለሙያዎች በየቀበሌዎቹ እየዞሩ የሰጡት መድሃኒት ነፍሰ ጡሮችን እያስወረደና …

የወያኔው ዘረኛ አገዛዝ ዘር በማጥፋት ተግባር ላይ ያነጣጠረ ወንጀል መፈጸሙን ቀጥሉአል Read more »

በዘረኛውና አምባገነኑ መለስ የሚመራው የወንበዴ ቡድን በቁጥጥሩ ስር በሚገኘው የመገናኛ ብዙሀን ተሸርቦብኝ የነበረውን ጥቃት በተሳካ መልኩ አከሸፍኩ በማለት ሲደነፋ መሰንበቱን ዘጋቢያችን ከስፍራው በላከልን ሪፖርት አስታውቆናል። እንደዘገባው ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በቁጥር ሰባት የሚሆኑ የተባሉ ሽብርተኞች ከኤርትራ መንግስት የገንዘብና የስልጠና ድጋፍ ሲሰጣቸው …

በዘረኛውና አምባገነኑ አገዛዝ የሽብርተኞችን ደባ አከሸፍኩ በማለት ሲደነፋ መሰንበቱ ተዘገበ Read more »

ሀፍረት የሌላቸው የወያኔ ዘረኛ ገዢዎች ለሰብአዊ እርዳታ የሚገባውን ከፍተኝ መጠን ያለውን ገንዘብ ንጹሀንን ላማስፈራሪያ፡ ለማሰቃያና ለመግደያ ብሎም ኪሳቸውን ለማዳለቢያ እየተተቀሙበት መሆኑን ሰሞኑን ቤን ራውለንስ የተባሉ የሰብአዊ መብት ታጋይ ለአየር ላንድ ፓርላማ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ መግለጻቸውን ዘአይሪሽ ታይምስ የተባለው ጋዜጣ ዘግቡዋል። …

ወያኔ በእርዳታ የሚያገኘውን ገንዘብ መመዝበሩን መቀጠሉ ተጋለጠ Read more »

ዘረኛው የወያኔ ገዢ ቡድን ከህዝቡ ገንዘብ ለመዘረፍ በማሰብ የለውጥ እቅድ በማለት ያወጣውን እቅድ ተግባራዊ ለማድረግ በሚል ስም አገኘዋለሁ ብሎ ያሰበውን ገንዘብ ማሰባሰብ የተሳነው መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን ሰሞኑን የነጋዴው ህብረተሰብ ላይ ጫናውን በማብዛትና የተለያየ ተለጣፊ ስሞችን በመስጠት ለማስፈራራት እየሞከረ መሆኑን ከአዲስ …

የወያኔው ገዢ ቡድን ሰሞኑን ነጋደዎችን እየከፋፈለ እና ለጥቃት እያዘጋጃቸውም መሆኑ ተዘገበ Read more »

የቱኒዚያው ህዝባዊ አመጽ በኢትዮጵያ ሊደገም ይችላል በሚል ስጋት፣ አንዳንድ የዘረኛው አገዛዝ ባለስልጣናት እና ቅጥረኞቻቸው እራሳቸውን እና ቤተሰባቸውን ከጥቃት ለመከላከል እርምጃዎች መውሰድ እንደጀመሩ ለማወቅ ተችሏል። ሪፖርተራችን የምንጮቹን ደህንነት ለመጠበቅ ሲል ስሙን የማይጠቅሰው አንድ የዘረኛው አገዛዝ ቅጥረኛ፣ በአውሮፓ የምትማር ልጁ ወደ ኢትይዮጵያ …

የዘረኛው አገዛዝ ባለስልጣናት እራሳቸውን ከጥቃት ለመከላከል እርምጃ መውሰድ ጀምረዋል Read more »

በመለስ ዜናዊ የሚመራው የትግራይ ገዢ ቡድን በሱማሌ ክልል የዘር ማጥፋት ወንጀል እየፈጸመ ነው ሲል የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር መግለጫ መስጠቱን ሬውተርስ የዜና አገልግሎት ገለጸ። አስራ ሰባት ዜጎች በደህንነት ሰዎች ታፍሰው በተወሰዱ ማግስት፥ ጥር 9 ቀን ከተወሰዱት ሰዎች መካከል የነበሩት አንድ …

የትግራዩ ገዢ ጉጅሌ ዳግመኛ በዘር ማጥፋት ወንጀል ተከሰሰ Read more »

መለስ ዜናዊ፥ እራሱን ከቱኒዚያ አይነት ህዝባዊ አመጽ ለመከላከል ሲል የወሰደው የችኮላ እርምጃ ከአሁኑ ብዙ ችግሮች እየታዩበት እንደሆነ ከአዲስ አበባ የሚደርሱን ዘገባዎች እያመለከቱ ነው። በቅርቡ፥ የራሱ የተዛባ የኢኮኖሚ ፖሊሲ የፈጠረውን ችግር በነጋዴዎች ላይ ለማላከክ ሲል ከወሰዳቸው እርምጃዎች ውስጥ አንዱ በተለያዩ ምርቶች …

በአዲሱ የዋጋ ተመን ምክንያት ግራ መጋባት እና ውጥንቅጥ በአዲስ አበባ ገበያዎች ላይ ሰፍነዋል ተባለ Read more »

ዚን አል-አብዲን ቤን ዓሊ ለሃያ ሶስት ዓመታት ቱኒዚያና ህዝቧን ገዝቷል። ሞልቃቃዋ ሚስቱ ለይላ፣ ነስሪንና ሌሎች አምስት ልጆቹ የቱኒዝያን ህዝብ ሃብት በመርጨት ተዝናንተዋል። የአገሪቱ መገናኛ ብዙሃን “ቱኒዝያ ቤን ዓሊን የመሰለ ምርጥ ልጅ ኖሯት አያውቅም” ሲሉ ቀስቅሰዋል። ቤን ዓሊ የአሜሪካና የአውሮፓ መንግሥታት …

ከቱኒዝያ ህዝባዊ ትግል የምንማራቸው ቁም ነገሮች Read more »

በቃኝ! በቃኝ! በቃኝ! መረገጥ በቃኝ! መዘረፍ በቃኝ! መገደል በቃኝ! መታሰር በቃኝ! መዋረድ በቃኝ! ። ህዝቡን እንደ ጠላት ረግጦ ሲገዛ የቆየውን አምባገነን፣ ከስልጣን ያባረረው የቱኒዚያ ህዝብ ድምጽ! ለሃያ ሶስት አመታት በብረት በትር ከገዛ በኋላ በህዝባዊ አመጽ ከስልጣኑ የተፈነገለው እና ባለፈው አርብ …

የቱኒዚያዊያኑ የበቃኝ ርምጃና ተሞክሮው Read more »

በአዲስ አበባ የተከበረውን የጥምቀት በአል በደማቅ ሁኔታ ለማክበር በሚል ከአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ ክፍለ ከተሞች በቡድን የተደራጁ ወጣቶች በዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ አገዛዝ ልዩት ዕዛዝ ህዝብ በተሰበሰበባቸውና በማንኛውም ኦፊሴላዊ ቦታዎች እንዳይውለበለብ በአዋጂ ያገደውን በማሃሉ አንባሻ የሌለውን አረንጓደ ቢጫ ቀይ ቀለም የኢትዮጵያዊያን …

የአዲስ አበባ ወጣቶች የወያኔው አገዛዝ የከለከለውን ባንዲራ በጥምቀት በአል አውለበለቡ Read more »