“ብሬቭ ሃርት” ወይም ቆራጥ ልብ የተባለው ፊልም ከሰባት ዘመናት በፊት የኖረውን የስኮትላንዳዊውን አርበኛ ዊሊያም ዋሌስ ታሪክ ይተርካል። ዊሊያም ዋሌስ በወቅቱ እስኮትላንድን ከብሪታንያ የቀኝ ግዛት አገዛዝ ነጻ ለማውጣት ይደረጉ በነበሩት ጦርነቶች ላይ ከፈጸማቸው ገድሎች የተነሳ፤ ጀግና ቢሞት እንኳ ስሙ ለዘላለም ይኖራልና፣ …

አገራችን ገድሏት የማያውቅ አንድ ነገር ቢኖር የሚጋደልላት ጀግና ነው Read more »

ሰማንያ በመቶ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን የኑሮ ደረጃቸው ከጊዜ ወደጊዜ እያሽቆለቆለ እንጂ እየተሻሻለ ነው ብለው እንደማያምኑ የሌጋተም ኢንስቲቱዩት የብልጽግና መለኪያ ሪፖርት አስታወቀ። ከሁለት አመታት በፊት ጀምሮ በየአመቱ የሚወጣውና የአለም አገራትን የብልጽግና ደረጃ የሚለካው ሪፖርት፣ ኢትዮጵያን ከ110 አገራት ውስጥ 107ኛ ላይ በማኖር ድህነት …

ብዙሃኑ ኢትዮጵያውያን የኑሮ ደረጃቸው እያሽቆለቆለ ነው ብለው እንደሚያምኑ ታወቀ Read more »

ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል የተባለው እና በአለም አገራት ያለውን ሙስና የሚለካ ሪፖርት የሚያወጣው ድርጅት ኢትዮጵያን ከፍተኛ ሙስና አለባቸው ተብለው ከሚገመቱ አገራት ተርታ አስቀምጧታል። ድርጅቱ በአመታዊ ሪፖርቶቹ፥ ህዝቦች በየአገራቸው በመንግስት ባለስልጣናት ዘንድ ሙስና አለ ብለው የሚያምኑበትን ደረጃ ይመዝናል። በዚህም አኳኋን ከአንድ እስከ አስር …

በወያኔ ቁጥጥር ስር የምትገኘው ኢትዮጵያ በከፍተኛ ደረጃ ሙስና ውስጥ ተዘፍቀዋል ተብለው ከሚታመኑ አገሮች ተርታ ትመደባለች ተባለ Read more »

ከበርካታ ወራት በፊት በቦሌ መድሃኔአለም ቤተክርስቲያን ቅጽር ግቢ ለፓትሪያርክ አቡነ ጳውሎስ የተተከለው ሃውልት እንዲፈርስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ አስተላልፏል ሲል ደጀ ሰላም የተባለው ድረ-ገጽ ዘግቧል። የቤተክርስቲያኒቱ ፓትሪያርክ የሆኑት አቡነ ጳውሎስ ባለፈው ሐምሌ ወር የአስራ ስምንተኛ አመት በአለ …

ለፓትሪያርክ አቡነ ጳውሎስ የተገነባው ሐውልት እንዲፈርስ መወሰኑ ተዘገበ Read more »

“ሂውማን ራይትስ ዋች” የተባለው አለማቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ባወጣው ሰፊ ሪፖርት፣ ዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ በትምህርት ቤቶች የፖለቲካ ትምህርት በማስተማር እና ተማሪዎች የፓርቲ አባል እንዲሆኑ በማስገደድ አለማቀፍ ስምምነቶችን እየጣሰ ነው ሲል ከሷል። ድርጅቱ ተማሪ ህጻናት ሊማሩ በሚገባበት ሰዓት …

ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ተማሪ ህጻናት የፖለቲካ ስልጠና እንዲወስዱ እያስገደደ ነው ተባለ Read more »

ለሸራተን ሆቴል መስፋፊያ ይሆን ዘንድ ከመኖሪያዎቻቸው እንዲፈናቀሉ የተደረጉ ዜጎች በሆቴሉ ፊት ለፊት ሰላማዊ ሰልፍ መውጣታቸውን ዘገባዎች አመልክተዋል። ከኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን – ኢሳት – የተገኘው ዘገባ እንደሚጠቁመው፣ እሁድ ጥቅምት 16 ቀን ከ500 በላይ የሚሆኑ የአራት ኪሎ ነዋሪዎች በሸራተን ሆቴል ፊት ለፊት …

በመቶዎች የሚቆጠሩ የአራት ኪሎ አካባቢ ነዋሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ መውጣታቸው ታወቀ Read more »

ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ከአማራ ህዝብ ተጨማሪ መሬት ለመንጠቅ እየተሰናዳ ነው ሲል ከኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን-ኢሳት ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል። አገዛዙ ከዋግ ሕምራ ዞን መሬት ቆርጦ ለትግራይ ክልል ለመስጠት በእንቅስቃሴ ላይ ነው ያለው ዘገባ፤ የዚህም ምክንያቱ 80 በመቶ የሚሆነው የተከዜ ተፋሰስ በዋግ …

የወያኔ አገዛዝ ከአማራ ህዝብ ተጨማሪ መሬት ሊወስድ መሆኑ ተዘገበ Read more »

ለረዥም ጊዜ በአገሪቱ የተለያዩ ከተሞች ሲከሰት የነበረውን የኤሌክትሪክ ሃይል መቆራረጥ ለማመን የተገደደው የወያኔ አገዛዝ ችግሩን ለመቅረፍ በየአመቱ በቢሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር እንደሚያስፈልገው እና ለዚህም ህዝቡን ለማስከፈል በስንድት ላይ እንዳለ ፍንጭ መስጠቱ ታውቋል። ከሳምንት በፊት ለሪፖርተር ጋዜጣ ቃሉን የሰጠው የኤሌክትሪክ ኮርፖሬሽኑ ቃለ …

የወያኔ አገዛዝ በአገሪቱ ላመጣው የኤሌክትሪክ ሃይል ቀውስ ህዝቡን ለማስከፈል እየተሰናዳ መሆኑ ታወቀ Read more »

በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በሺዎች የሚቆጠሩ ህጻናት ተማሪዎች ከረሃብ የተነሳ እራሳቸውን እየሳቱ እንደሚወድቁ ዘገባዎች አመልክተዋል። የግንቦት 7 ድምጽ ሬድዮ ባለፈው አመት ግንቦት ወር፥ በርካታ ህጻናት በቂ ምግብ ካለማግኘታቸው የተነሳ በየትምህርት ቤቶች እራሳቸውን መቆጣጠር እያቃተቸው እንደሚወድቁ መምህራንን በመጥቀስ መዘገቡ ይታወሳል። ሰሞኑን …

የከተማ ውስጥ ረሃብ በኢትዮጵያ መስፋፋቱን እንደቀጠለ ዘገባዎች አመለከቱ Read more »

ደግ መመኘት መልካም ነገር ነው። የምፈልገውን ነገር ጠንቅቀን ማወቃችን እጅግ አስፈላጊ የሆነ ነገር ነው። መድረሻችንን ማወቅ ያለብን ለጉዞ ከመነሳታችን በፊት ነው። አዎ! ግልጽ የሆነ ራዕይ ያለን መሆኑ ወሳኝ ነገር ነው። ይሁን እንጂ ራዕይ ወሳኝ ነገር ቢሆንም እንኳን ብቻውን ግን የትም …

ብሩህ ራዕያችንን በተግባራዊ እንቅስቃሴ እንደግፍ! Read more »

ታዋቂው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ቡድን “ሂውማን ራይትስ ዋች” ማክሰኞ እለት ባወጣው ሪፖርት በኢትዮጵያውያን ስም ከምእራባውያን አገራት የሚሰበሰበው እርዳታ ለጭቆና እየዋለ ነው ሲል በዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ላይ ከፍተኛ ወቀሳን ሰንዝሯል። አንድ መቶ አምስት ገጾች ያሉት እና “እድገት ያለነጻነት፡ እርዳታ በኢትዮጵያ …

ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ እርዳታን ለጭቆና እያዋለ ነው ሲል ሂውማን ራይትስ ዋች አወገዘ Read more »

በአውሮጳ ህብረት የወያኔ አምባሳደር የሆነው ብርሃኔ ገብረ ክርስቶስ ባለፈው ቅዳሜ ጥቅምት 6 ቀን 2003 አም የኢትዮጵያን አድስ አመት ለማክበር በሚል ሽፋን በቤልጅዬም እና አካባቢዋ የሚኖሩትን ኢትዮጵያዊያን በልዩ የግብዣ ጥሪ በመጋበዝ ኤ ሲፒ ሀውስ acp house በተባለው የአፍሮ ካረቢያን ህንጻ አዳራሽ …

በብራስልስ የሚገኘው የዘረኛው ወያኔ ኤምባሲ ወደ አንድ መቶ ለሚጠጉ ሆድ አደሮች ግብር ማብላቱ ታወቀ Read more »

ዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ በግንቦት 15 2002 የምርጫ ተውኔት አካሄዶ 99.6 በመቶ ማሸነፉን ካወጀ በኋላ፤ ባላፈው ወር አዲስ ካቢኔ እንዳዋቀረ ይታወሳል። ባለፉት ሃያ አመታት ቁልፍ የስልጣን መቀመጫዎችን በትግራይ ተወላጆች እጅ አኑሮ የቆየው ዘረኛ ስርአት፤ የሌላ ብሔር ሰዎችን ለይስሙላ ለሃላፊነት ቦታዎች …

በአዲሱ የወያኔ ካቢኔ እውነተኛው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ብርሃነ ገብረክርስቶስ ነው ተባለ Read more »

በወያኔ ቁንጪዎች አፈና ምክንያት ወደኢትዮጵያ የሚያደርገውን የሳተላይት ስርጭት ለጊዜው እንደተቋረጠበት የሚታወቀወ የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴለቪዥን ኢሳት ፤ በውጪ አገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በኢንተርነት በሚያሰራጨው የስትሪሚንግ ቴለቪዥን አገልግሎት ባለፈው ቅዳሜ ባሰራጨው ዜና በግል ድርጅት ስም በጫት ንግድ ከተሰማሩት 7 ድርጅቶች አንዱ የወያኔው ቁንጮ …

የዘረኛው እና ፋሽስቱ መለስ ዜናዊ ባለቤት አዘብ መስፍን በጫት ንግድ በቢሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ እንደምታገበስብስ ታወቀ Read more »

የኦሮሞ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ፓርቲ (ወይም ኦፌዴን) የስራ አስፈጻሚ አባል እና የሶሾ-ኢኮኖሚክ ደፓርትመንት ሃላፊ የነበሩት ዶ/ር ታመነ ለታ ለስደት መዳረጋቸውን “ኦሮሞ ፓርላመንታሪያንስ” የተባለ ድረ-ገጽ ዘግቧል። ከድረ-ገጹ ጋር ቃለመጠይቅ ያደረጉት ዶ/ር ታመነ ለምን እንደተሰደዱ ሲገልጹ፦ ምንም እንኳ የህጋዊ ፓርቲ አባል ቢሆኑም …

የኦፌዴን ፓርቲ የስራ አስፈጻሚ አባል ለስደት መዳረጋቸው ታወቀ Read more »

በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኘው ታሪካዊው የቅዱስ ዮሴፍ መቃብር አርፈው የሚገኙ በሺሆች የሚቆጠሩ አጽሞች ተቆፍረው እየወጡ እና በጅምላ መቃብሮች ውስጥ እየተቀበሩ መሆኑን ዘገባዎች አመልክተዋል። አዲስ ፎርቹን የተባለው የእንግሊዝኛ ጋዜጣ እንደዘገበው፥ ባለፈው አመት የተመሰረተው እና የአዲስ አበባ ቋሚ የቀብር ቦታ ልማትና አስተዳደር …

በቅዱስ ዮሴፍ መቃብር ያረፉ አጽሞች መረበሽ አንዳንድ ኢትዮጵያውያንን አስቆጥቷል Read more »

በትውልድ ኢትዮጵያዊ እና በዜግነት ሳውዲ የሆነው ቢሊየነር ሼክ ሙሃመድ አላሙዲ ከፊሊፒንስ አገር የቀን ሰራተኞች ማስመጣቱን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ድርጅት – ኢሳት – ዘግቧል። ኢሳት የአዲስ አበባ ዘጋቢውን ጠቅሶ እንደዘገበው ሰራተኞቹ በመዲናይቱ በሚገኘው እና አራዳ ጊዮርጊስ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ስራ ጀምረዋል። …

ሼክ ሙሃመድ አላሙዲ የቀን ሰራተኞችን ከውጭ አገራት ወደ ኢትዮጵያ እያስመጣ መሆኑ ተዘገበ Read more »

በወያኔ ቁጥጥር ስር የሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተቀማጭ ገንዘብ ቀውስ ጫፍ ላይ እንደሚገኝ ለአገዛዙ ቅርብ የሆነው ሪፖርተር ጋዜጣ ዘገባ አመልክቷል። ባንኩ በተቀማጭ ከያዘው 57 ቢሊዮን ብር ውስጥ ዘጠና በመቶ በላይ የሚሆነውን በብድር መስጠቱ እና ከዛም ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆነውን የተበደሩት …

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተቀማጭ ገንዘብ ቀውስ ጫፍ ላይ መሆኑ ታወቀ Read more »

ማስታወቂያ የግንቦት 7 ራድዮ የስርጭት ሰዓት ከግምሽ ሰዓት ወደ አንድ ሰዓት ተረዘመ የግንቦት 7 ድምጽ ሬድዮ  ከጥቅምት 6 ቀን 2003 ዓ/ም ጀምሮ ዘወትር ቅዳሜ የሚያስተላልፈውን የሬዲዮ ፕሮግራም ከግማሽ ሰአት ወደ ሙሉ የአንድ ሰዓት ዝግጅት ከፍ በማድረግ ከጠዋቱ 3 እስከ 4 …

የግንቦት 7 ራድዮ ፕሮግራም ከግምሽ ሰዓት ወደ አንድ ሰዓት ተረዘመ Read more »

ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ከአስከፊዉ የወያኔ እስር ቤት በመፈታቷ የተሰማውን ደስታ በእለቱ ገልጿል። በመላው ዓለም ያሉ ኢትዮጵያዊያንና የኢትዮጵያ ወዳጆችም የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል፤ እየገለፁም ነው። ወያኔ ሊያዋርዳት የሞከራትን ጀግና ህዝብ በቄጠማና በቀይ ምንጣፍ ተቀበላት፤ ይገባታልም። ከወ/ት …

የሰላማዊና ህጋዊ ትግል ብዥታ የጠራበት ክስተት Read more »

ከዝግጂት ክፍላችን “ወደ ውጭ አገራት ስትሄድ እና እንግዶችን ስትቀበል ሚስትህን ከጎንህ የማታኖርበት ምክንያት ምንድን ነው?” ተብሎ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጥያቄ የቀረበለት መለስ ዜናዊ፤ “አይ እሷ ዝም ብላ ተራ የቤት ሚስት መሆን አትፈልግም፤ የፓርቲ አባል ከመሆኗ በተጨማሪ የራሷ ንግድ አላት፤ እናም …

ለአዜብ መስፍን የቀራት የበርበሬ ንግድ ብቻ ነው Read more »

የአንድነት ለፍትህ እና ለዴሞክራሲ ሊቀመንበር ዳኛ ብርቱካን ሚደቅሳ ከቃሊቲ ለመውጣት አቀረበች የተባለውን የይቅርታ ደብዳቤ ዘረኛው አምባነን መለስ ዜናዊ እራሱ እንዳረቀቀው ለሂደቱ ቅርብ የሆኑ ግለሰብ አጋልጠዋል። ባለፈው ሳምንት በወያኔ ቁጥጥር ስር በሚገኘው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን (ኢቲቪ) አማካኝነት ይፋ የሆነው ደብዳቤ በመለስ ዜናዊ …

የብርቱካን ሚደቅሳ የ”ይቅርታ” ደብዳቤ በመለስ ዜናዊ መረቀቁ ተጋለጠ Read more »

ዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ አንዳንድ የቆዩ ባለስልጣናቱን ሽሮ አዳዲስ ካድሬዎቹን መሾሙ የራሱን ስልጣን ከማጠናከር ውጪ የሚያመጣው አዲስ ነገር የለም ሲሉ ምሁራን ተናግረዋል። መድረክ የተባለው የተቃዋሚ ፓርቲዎች ስብስብ አመራር አባል እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር የሆኑት ዶ/ር መረራ ጉዲና …

በኢትዮጵያ የተካሄደው መተካካት የዘረኛውን አምባገነን ስልጣን ከማጠናከር ውጪ አዲስ ነገር አያመጣም ተባለ Read more »

የአንድነት ለፍትህ እና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ሊቀመንበር ብርትኳን ሚደቅሳ ረቡእ ጠዋት ከቃሊቲ እስር ቤት መውጣቷን ተከትሎ በተለያዩ ድርጅቶች እና ግለሰቦች የሚወጡ መግለጫዎች እና ጽሁፎች በአገሪቱ ከቀጠለው አፈና ላይ ትኩረት እንዳይነሳ ሲያሳስቡ ቆይተዋል። መግለጫውን ያወጣው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት “ሂውማን ራይትስ ዋች”፥ …

የብርትኳን ሚደቅሳን መፈታት ተከትሎ በኢትዮጵያ ከቀጠለው አፈና ላይ ትኩረት እንዳይነሳ ጥሪዎች ቀረቡ Read more »

ዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ የስኳር ልማት ኤጀንሲን በደርግ ዘመን እንደነበረው በኮርፖሬሽን መዋቅር ተደራጅቶ በሱ የግል ቁጥጥር ስር እንዲቀመጥ ትእዛዝ ማስተላለፉን ለአገዛዙ ቅርበት ያለው የሪፖርተር ጋዜጣ ባለፈው እሁድ ዘግቦ ነበር። አዲስ የሚቋቋመው ኮርፖሬሽን ፊንጫ፣ ወንጂ ሸዋና መተሃራ፤ እንዲሁም በግናባታ ላይ የሚገኘውን …

ዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ የስኳር ምርትን በግል ለመቆጣጠር መወሰኑ ፖለቲካዊ እንድምታዎች አሉት ተባለ Read more »

የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) ፔትሮናስ የተባለው ማሌዢያዊ ኩባንያ የኦጋዴን የነዳጅ አሰሳ መብቱን መሸጡ፣ ወያኔ በአካባቢው ያለውን ግጭት መፍታት እንዳልቻለ አመልካች ነው ሲል አውግዟል። ፔትሮናስ ኩባንያ ለበርካታ አመታት በኦጋዴን አካባቢ የነዳጅ ፍለጋ ስራ እንዳከናወነ የታወቀ ሲሆን፤ ከበርካታ ወራት በፊት ስራውን …

ፔትሮናስ ኩባንያ በኦጋዴን የነበረውን የነዳጅ አሰሳ መብት መሸጡ የወያኔን ውድቀት ያሳያል ሲል ኦብነግ ተናገረ Read more »

ከተለያዩ የአለም አገራት ወደ አሜሪካ ለጉዲፈቻ የሚመጡ ህጻናት ቁጥር እየቀነሰ ሲሄድ፤ ከኢትዮጵያ የሚመጡት ግን በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመሩ ነው ሲል አሶሲየትድ ፕሬስ ዘግቧል። እንደ ዜና አውታሩ ዘገባ፥ ከዛሬ ስድስት አመት ጋር ሲነፃጸር፣ ከኢትዮጵያ ወደ አሜሪካ የሚሄዱ ህፃናት ቁጥር በብዙ እጥፍ ጨምሯል። …

ኢትዮጵያ ህጻናትን ለጉዲፈቻ ወደ ውጭ አገራት በመላክ ከአለም አንደኛ ልትሆን እንደሆነ ታወቀ Read more »

ባለፈው ሳምንት ስራውን የጀመረው አዲሱ የመለስ ዜናዊ ፓርላማ “ህገ-ወጥ” ነው ሲሉ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር ዶ/ር ታዴዎስ ቦጋለ መናገራቸውን ጅማ ታይምስ የተባለው የዜና ድረ-ገጽ ዘግቧል። ዶ/ር ታዴዎስ አዲሱ ፓርላማ የቆመው በተሰረቀ ምርጫ ላይ እንደመሆኑ “ህገ-ወጥ ነው” ማለታቸውን ዘገባው አሳውቋል። …

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት አዲሱን ፓርላማ ህገ-ወጥ ብሎታል Read more »

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር  እንደፈ ረንጆች አቆጣጠር ሴፕቴምበር 29፣ 2010 ባወጣው መግለጫ ፤ በአመራር አባላቶቹ መካከል ተከስቶ በነበረው አለመግባባት እና የሃሳብ ልዩነት ምክንያት ተከፋፍሎ የነበረው ግንባር መልሶ እንዲዋሃድ አንጋፋ የግንባሩ አባላትና  መስራቾች ባደረጉት የሽምግልና ጥረት ከስምምነት መደረሱን አስታውቆአል። እንደግንባሩ መግለጫ፤ በመስራች …

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ኦነግ አመራር የገጠመውን አለመግባባት በእርቀሰላም ማስወገዱን ይፋ አደረገ Read more »

ከጥምረት ለነጻነት፣ ለእኩልነትና ለፍትህ በኢትዮጵያ (ጥምረት) መግለጫ ቀን መስከረም 24 2002 ዓ.ም የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ገጥሞት የነበርውን ውስጠ – ድርጅት ፈተና በማሸነፍ፣ ድርጅታዊ አንድነቱን አጥብቆ መውጣቱ ለዘረኛው የወያኔ አገዛዝ መርዶ  ለኢትዮጵያ ህዝብ ደስታ ነው። ባለፈው ምስከረም 17 ቀን 2003 ዓ.ም …

ከጥምረት ለነጻነት፣ ለእኩልነትና ለፍትህ በኢትዮጵያ (ጥምረት) መግለጫ Read more »

ወ/ት ብርትኳን ሚደቅሳ ረቡእ፣ መስከረም 26፣ 2003 ቀን ከጠዋቱ 11 ሰዓት ላይ፤ ከ646 ቀናት እስር በኋላ ከቃሊቲ ወህኒ ቤት መውጣቷን ተከትሎ ግንቦት 7 የፍትህ፤ የነፃነት እና የዴሞክራሲ ንቅናቄ መግለጫ አውጥቷል። ወ/ት ብርትኳን ሚደቅሳ ከቃሊቲ ልትወጣ እንደምትችል ባለፉት በርካታ ሳምንታት ለጉዳዩ …

ግንቦት 7 የፍትህ የነፃነት እና የዴሞክራሲ ንቅናቄ የወ/ት ብርትኳን ሚደቅሳን መፈታት አስመልክቶ መግለጫ አወጣ Read more »

የግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ አባላት ዛሬ መስከረም 26 ቀን 2003 ዓም የወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳን ከእስር የመፈታት ዜና  የሰማነው በታላቅ ደስታ ነው። ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ በድጋሚ እስር ውስጥ በነበረችባቸው 646 የግፍ ቀናት በሙሉ በመንፈስ አብረናት ነበርን። እነዚህ 646 ቀናት …

የወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ከእስር መለቀቅ አስመልክቶ ከግንቦት 7 የነፃነት የፍትህ እና የዴሞክራሲ የወጣ መግለጫ Read more »

“መተካካት” ስለተሰኘው የሰሞኑ ማዘናጊያ ትክክለኛ ትርጉም ለመረዳት ሰሜን ኮሪያን መመልከት ይበጃል። የሰሜን ኮሪያው ኪም ኢል ሱንግ ከጥንት ነገሥታት በባሰ መንገድ አገራቸው እንደግል ሃብታቸው፤ ህዝቡን ደግሞ እንደግል አገልጋዮቻቸው ገዝተዋል። የአገሪቱን ሬድዮኖችን፣ ቴሌቪዥኖችንና ጋዜጦችን እንዲሁም ወታደርና ሰላይ በመጠቀም የገነቡት ተክለ ሰውነት ከሰው …

“የመተካካት” ትምህርት ከሰሜን ኮሪያ Read more »

ከዝግጂት ክፍላችን “ዋን ዊክ” ወይም በአማርኛ “አንድ ሳምንት” የሚል ርእስ ያለው ፊልም ተራኪ ተመልካቾቹን እንዲህ ሲል ይጠይቃል፥ “ጥያቄው መሆን ያለበት…ከዚህ በኋላ መኖር የምትችሉት አንድ ሳምንት ወይም አንድ ወር ነው ተብሎ ቢነገራችሁ፤ በዛ ጊዜ ምን ትሰሩበት ነበር? ምን አይነት ሚስጥር ትገልጣላችሁ? …

“አነስተኛ ጊዜ” ብሎ ነገር የለም Read more »

ዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ አገዛዝ በኢትዮጵያ የሚካሄዱ ዓለማቀፋዊ ስብሰባዎች በተቻለ መጠን በመቀሌ ከተማ እንዲደረግ የስብሰባ አዘጋጆችን ማባበል መጀመሩን የውስጥ አዋቂ ምንጮች ለግንቦት 7 መረጃ ክፍል በላኩት ጥቆማ አስታወቁ። እንደምንጮቻችን መረጃ የወያኔው ዘረኛና አምባገነን አገዛዝ ይህን የማግባባት ሥራ ለመጀመር የፈለገበት ምክንያት የህወሃት …

በኢትዮጵያ የሚደረጉ ዓለም አቀፍ ስብሰባዎች መቀሌ ላይ እንዲካሄዱ መመሪያ ተላለፈ Read more »

በኢትዮጵያ ያሉ የግል ዩኒቨርሲቲዎች በየጊዜው ከወያኔ አገዛዝ በሚደርስባቸው ዛቻ የተነሳ ህልውናቸው በከፍተኛ ስጋት ላይ መውደቁን የግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ከአዲስ አበባ ባስተላለፈው መረጃ ገልጿል። ዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ በመንግስት ተቋማት ላይ ያለውን ቁጥጥር ማጠናከሩ እና ከነዚህም ውስጥ የከፍተኛ ትምህርት …

የግል ዩኒቨርሲቲዎች ህልውና አደጋ ላይ መውደቁ ታወቀ Read more »

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች ከ14 ቢሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ ሰነዶች፣ ሳይወራረዱና ሳይታረቁ በኢትዮጵያ ንግድ ዋናው መሥሪያ ቤት ሒሳብና የሒሳብ ማስታረቂያ መምሪያ ተወዝፈው እንደሚገኙ መታወቁን ኢሳት ባወጣው ዘገባ ገለጸ። የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን (ኢሳት) እንደዘገበው አንዳንድ የመንግሥት ድርጅቶች በተለይም የኢትዮጵያ መብራት ኃይል …

በኢትዮጵያ የገንዘብ ተቋማት ዝርክርክነት እንደቀጠለ መሆኑ ተዘገበ Read more »

ደጀሰላም በመባል በሚታወቀው የመረጃ ድረገጽ በወጣ ጽሁፍ ከ1981 ዓ.ም ጀምሮ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በመሆን እያገለገሉ ለሚገኙት ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም የ1.8 ሚልዮን ብር ላንድክሩዘር መኪና ሽልማት እንደተበረከተላቸው ገልጿል። እንደ ዘገባው ከመኪናው ጠቅላላ ወጪ ገሚሱ የተሸፈነው በሀገረ ስብከቱ ከሚገኙት …

አይን ያወጣ የህዝብ ገንዘብ ዝርፊያ በቤተክርስቲያናትም ተስፋፍቶ መቀጠሉ ታወቀ Read more »

ከሰሞኑ የወያኔ ባዶ ዲስኩሮች ውስጥ አንዱ፥ “የትምህርት ካሪኩለምን በማደስ ትምህርት ቤቶች ‘ሙስናን የሚጸየፍ ትውልድ’ እንዲፈጥሩ ማስቻል” የሚል እንደሆነ የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ባደረሰው መረጃ አሳውቋል። ተያይዞ የደረሰን መረጃ እንደሚያሳየውም፥ የወያኔ አገዛዝ በሚናገራቸው ነገሮች ሁሉ ላይ ፈጽሞ እምነት ያጣው ህዝብ በአዲሱ ዲስኩር …

ወያኔ “ሙስናን የሚጸየፍ ትውልድ እፈጥራለሁ” ማለቱ በአዲስ አበባ የስላቅ ርእስ ሆኗል Read more »

አምባገነንነት በተለያዩ ዘመናት የተለያዩ ቅርጾችን እየያዘ እስካሁን ዘልቋል። በዘመናችን ያሉ አምባገነን ሥርዓቶች እንደቀድሞዎቹ ሁሉ የህግ ሳይሆን የአንድ ሰው አሊያም የአንድ ቡድን የበላይነት የሰፈነባቸው አገዛዞች ናቸው። ሆኖም ዛሬ በድሮዎቹ አምባገነን አገዛዞች እምብዛም ያልተለመዱ አዳዲስ ነገሮችም አሉ። ለምሳሌ በዛሬ ዘመን አምባገነን አገዛዞች …

አምባገነንነት እና ዘረኝነት በኢትዮጵያ Read more »

ነፍሰ ገዳይ አገዛዞች የሚነግሱት ከዝምተኞች በተገነባ መሰረት ላይ ነው። እነሱ እንደ እሳት እየሰፉ ሲሄዱ ውሃ፣ አፈር፣ ቅጠል እና የተገኘውን ሁሉ በጊዜ አንስተው ተባብረው ወርውረው በማስቆም ፈንታ፤ ከዳር ቆመው “እኔን ምን አገባኝ” ከሚሉ ዝምተኞች። የአቋማቸውን ትክክለኛነት ለማስረገጥ፥ “ዝምታ ወርቅ ነው” የሚለውን …

እዳር መቆም ይብቃን Read more »

የቀድሞ የወያኔ ባለስልጣናት በአፍሪካ አገራት የጦር መሳሪያ ደላላነት ስራ እየሰሩ መክበራቸውን ለዲፕሎማቶች ቅርበት ያላቸው የውስጥ ምንጮቻችን ገለጹ። አቶ የማነ ኪዳኔ (ወይም በጫካ የቅጽል ስማቸው “ጀማይካ”)፣ በደቡብ ሱዳን ውስጥ በከፍተኛ የጦር መሳሪያ ሽያጭ ድለላ ስራ ተጠምዶ እንደሚገኝ የደረሰን መረጃ ገልጿል። አቶ …

የቀድሞ የወያኔ ባለስልጣናት በጦር መሳሪያ ደላላነት ስራ መክበራቸው ተዘገበ Read more »

የዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ካድሬዎች “እድገትና ትራንስፎርሜሽን” የተባለውን አዲስ “ቅኝት” ይዘው መነሳታቸው የአዲስ አበባን ህዝብ ከማስደንበር ባለፈ መልኩ ሊያታልለው እንዳልቻለ የግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ከመዲናይቱ ባስተላለፈው ዘገባ ገልጿል። ዘጋቢያችንን ያናገሩት የመዲናይቱ ነዋሪዎች፥ “የከዚህ ቀደሞቹን ቅኝቶች ሰምተናቸዋል፤ አንዳቸውም መሻሻልን አላመጡም። ያለው …

የወያኔ የ”እድገትና ትራንስፎርሜሽን” እቅድ ተብዬ ከመፈክርነት ያለፈ አይደለም ተባለ Read more »

“ኦል አፋር“ የተባለው የዜና ድረ-ገጽ፣ የአፋር ክልል የንግድ፣ ኢንዱስትሪ እና ኢንቬስትመንት ቢሮ ሃላፊ አቶ ያዮ ማሂ በፌዴራል ፖሊስ ደሴ ከተማ ላይ መታሰራቸውን ዘግቦ ነበር። ድረ-ገጹ፥ ባለስልጣኑ ትራንስፖርቴሽንን በሚመለከት በአፋር እና በአማራ ክልል መካከል የተፈጠረን አለመግባባት ለመፍታት ወደ ደሴ እንዳቀኑ እና …

የትግራይ ተወላጆች የሆኑ የገዢው ቡድን አባላት የአፋር ክልል ባለስልጣናትን እንዳሻቸው ያሳስራሉ የሚል ክስ ቀረበ Read more »

ህዝብ በተሰበሰበ ቁጥር ከፍተኛ ስጋት ላይ የሚወድቀው የወያኔ አገዛዝ በመስቀል በዓል እለት ከፍተኛ ጥበቃን ሲያደርግ እንደቆየ ለማወቅ ተችሏል። ወደ መስቀል አደባባይ በሚወስዱት ስድስቱም መግቢያዎች ላይ ጥብቅ ፍተሻ እንደተደረገ የታወቀ ሲሆን፣ ውሃ በላስቲክ ጠርሙስ እና ሸንኮራ አገዳ ይዞ መግባት ያልተቻለበት ሁኔታ …

የመስቀል በአል በከፍተኛ ጥበቃ ስር እንደተከበረ ታወቀ Read more »

“አለማቀፍ ዘመቻ ለትምህርት” የተባለው የተለያዩ ግብረሰናይ ድርጅቶች ቅንጅት በዚህ ሳምንት ባወጣው ሪፖርት ላይ ኢትዮጵያን በአለማችን ለተማሪዎች እጅጉን ክፉ ናቸው ካላቸው አገሮች ተርታ መድቧታል። ደሃ አገሮች ‘በትምህርት ቀውስ ጫፍ ላይ ይገኛሉ’ ያለው ሪፖርት፤ በከፍተኛ ችግር ውስጥ አሉ ካላቸው አምስት አገሮች ውስጥ …

ኢትዮጵያ በዓለማችን ላይ ለተማሪዎች ክፉ ከሆኑ ሃገሮች ተርታ መመደቧ ‘የወያኔን የትምህርት ፖሊሲ ውድቀት’ አመላክቷል Read more »

ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ባለፈው ሰኞ ያከበረው የባንዲራ ቀን በዓል በህዝቡ ትኩረት ሳይሰጠው ማለፉ ታውቋል። የኢትዮጵያ ባንዲራ በወያኔ አገዛዝ ዘንድ የሚንቋሸሽ እንደሆነና ዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ ስልጣን እንደተቆጣጠረም ባንዲራው ከጨርቅ ያለፈ ዋጋ እንደሌለው መናገሩ ይታወሳል። ይሁን እንጂ ከተወሰነ ጊዜ ወዲህ …

ወያኔ የደገሰው የባንዲራ ቀን በዓል እንደታቀደው አለመሄዱ የህዝቡን ንቃት አሳይቷል ተባለ Read more »

የወያኔ አገዛዝ ቢ.ፒ.አር. (ወይም ቢዝነስ ፕሮሰስ ሪኢንጂነሪንግ) የተባለውን እና በሌላ አገራት የስራ ብቃትን ለማሻሻል ጥቅም ላይ የሚውለውን ሂደት ተጠቅሞ የፖለቲካ ድጋፍ የማይሰጡትን የመንግስት ሰራተኞች በግፍ ማባረሩ ይታወሳል። የግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ከአዲስ አበባ ያስተላለፈው ዘገባ እንደሚያሳየው፥ አሁን ደግሞ “ባላንስድ ስኮር …

ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ተጨማሪ የመንግስት ሰራተኞችን በግፍ ለማባረር በስንድት ላይ ነው Read more »

ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ መላውን የኢትዮጵያ ሕዝብ እንኳን ከዘመን ወደ ዘመን አሸጋገረን ይላል። ያለፈው ዓመት ለኢትዮጵያዊያን አርሶ አደሮች የመከራ ዓመት ነበር። በአንድ ዓመት ውስጥ ብቻ በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ጋሻ መሬት ለባዕዳን ተቸብችቧል። ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች ከአራት አስርት ዓመታት በፊት …

አምና እንዴት አለፈ፤ ለዘንድሮስ ምን ሰነቅን? Read more »

እንደፈረንጆቹ አቆጣጠር ከ2003 ጀምሮ በኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ በየዓመቱ የሚካሄደው የዓለም ሃገራት መሪዎች መድረክ በዚህ ዓመት በሚያደርገው ስብሰባ የዓለማችን ኢኮኖሚያዊ ሁኔታና ተጸኖው በሚል ርእስ መለስ ዜናዊ ጽሁፍ እንዲያቀርብ መጋበዙን የዩኒቨርሲቲው ድረገጽ አስታውቋል። በዚህ ዓመታዊ ስብሰባ፥ በዓለማችን ፈታኝ እየሆኑ በመጡ ወቅታዊ የፖለቲካ፤ ኢኮኖሚያዊና …

የመለስ ዜናዊን ወደ አሜሪካን ሃገር መጓዝ በመቃወም ሰልፍ ሊደረግ ነው Read more »