ወርቅ በእሳት ይፈተናል፡፡ በእሳት የሚፈተነው ግን የወርቅ ማዕድን ብቻ አይደለም፡፡ ወርቅ ሕዝብ ጭምር እንጂ፡፡ ወርቅ ሕዝብ፣ ጨዋ ሕዝብ፣ አስተዋይ ሕዝ

የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አስከሬን ባለፈው ማክሰኞ ከቀኑ አሥራ አንድ ሰዓት ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ እንደሚገባ ነበር የሚጠበቀው፡፡ ባልታወቀ ምክን…

የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት ነሐሴ 27 ቀን 2004 ዓ.ም. እንዲፈጸም መንግሥት አስታወቀ፡፡ ባለፈው ሰኞ ሌሊት ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸ

ሐምሌ 13 ቀን 2004 ዓ.ም. በገበያ ላይ እንዳይውልና እንዳይሠራጭ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ የታገደው፣ እስካሁንም ምክንያቱ ግልጽ ባልሆነ ሁኔታ ሕትመቱ የተቋረጠው

የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለዛሬ ነሐሴ 17 ቀን 2004 ዓ.ም. ጠርቶት የነበረው አስቸኳይ ስብሰባ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ፡፡ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን…

በዕረፍት ላይ ያለው የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለነገ ነሐሴ 17 ቀን 2004 ዓ.ም አስቸኳይ ስብሰባ ጠራ ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ሕልፈተ ሕ…

በዕረፍት ላይ ያለው የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለነገ ነሐሴ 17 ቀን 2004 ዓ.ም አስቸኳይ ስብሰባ ጠራ ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ሕልፈተ ሕ…

በመገናኛ ብዙኅን የሰማሁት ነገር እጅግ ልብ የሚነካና የሚያሳዝን ነው፡፡ የተከበሩ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ትልቅ ራዕይና አቅም የነበራቸው መሪ ነበ

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አረፉ የሚለውን ዜና የሰማ ሀቀኛ ኢትዮጵያዊና የኢትዮጵያ ወዳጅ ድንጋጤም ሐዘንም ተሰምቶታል፡፡ እኛም፡፡ ችግር ቢኖርም፣ ጉ…

ተጠባባቂ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ
‹‹የተጀመረው ልማት እንዲቀጥል አደራ›› የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ኑዛዜበጠቅላይ ሚኒስትር መለ

የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ሕልፈተ ሕይወት አስመልክቶ መግለጫ የሰጠው የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና ምክትል …

የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ በ 57 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን መንግስት አስታወቀ፡፡ ሙሉ ዝርዝሩን እንደደረሰን ስለምናቀርብ …

‹‹ሱዳን ግዛት ውስጥ ገብተን ለማረጋጋት ተቸግረናል›› የሑመራ አከባቢ  የፀጥታ ኃላፊ በትግራይ ክልል በሑመራ ጠረፍና  በሱዳን ግዛት ውስጥ በአረም ሥራ

የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር
የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታ የ2004 በጀት ዓመት የመሥርያ ቤታቸ

የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ስብሰባንና በእስልምና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ ትልቅ ክብር የሚሰጠውን 1433ኛውን የረመዳን ወር ፆም ተከትሎ በተነሱ ረብሻዎች ተ

•    አስመጪዎች ኮንቴይነሮች እየጠፉባቸው መሆኑን አማረሩየባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ኢንተርፕራይዝ ጂቡቲ ወደብ የደረሱ ዕቃዎችን በሚፈለገው ፍ

ካፒቴን ካሌብ ማሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ለ26 ዓመታት አገልግለዋል፡፡ የ49 ዓመት ጐልማሳ የሆኑት ካፒቴን ካሌብ የመጀመሪያዎቹን አምስት ዓመታት ያገለ

የአምናው የምሥራቅ አፍሪካ ድርቅና ረሃብ ትቶት ያለፈው ሰቆቃ አሁንም ድረስ የሚታወስ ሲሆን፣ በአፍሪካ ቀንድ 16 ሚሊዮን ሕዝብን ለረሃብ ያጋለጠው የአምናው…

በለንደን ኦሊምፒክ የተሳተፉት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የአገር ጀግኖች ናቸው፡፡ ያሸነፉትም ያላሸነፉትም፡፡ ለውድድሩ የቀረቡትና የተዘጋጁት አገርን በ

በተያዘው የበጀት ዓመት የምግብ ችግር ለገጠማቸው 3.7 ሚሊዮን ዜጎች 314 ሺሕ ሜትሪክ ቶን እህል እንደሚያስፈልግ ለለጋሾች ጥሪ ቀረበ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ባለሥልጣን አዲሱን የሊዝ አዋጅ ለማስፈጸም ለአመራሮቹና ለሠራተኞቹ ከትናንት በስቲያ ጀምሮ ሥልጠና መስጠት ጀመረ

•    የቴክኒክ ምርመራው ሒደት የተሽከርካሪ አደጋውን ያባብሰዋል የሚል ስጋት ፈጥሯል በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መንገድና ትራንስፖርት ባለሥልጣን

ኢትዮ ቴሌኮም በቢሊዮን ዶላሮች ሊያካሂደው ለተዘጋጀበት ግዙፍ የቴሌኮም መሠረት ልማት ማስፋፊያ ፕሮጀክት ዜድቲኢና ህዋዌ የተባሉት ሁለት የቻይና ኩባንያ

ለአንድ ዓመት በተለያዩ ዝግጅቶች የአዲስ አበባ ከተማን 125ኛ ዓመት በማክበር ላይ መሆኑን እየገለጸ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ የከተማዋን

ዳይናሚክ አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም ከሚባል አክሲዮን ማኅበር ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ ለግል ጥቅማቸው አውለዋል የተባሉ የተቋሙ የቦርድ ሰብሳቢና የኦፕ…

ኢትዮጵያችን ያለችበት ወቅታዊ ሁኔታ እጅግ አስቸጋሪና ፈታኝ ነው፡፡ ከምንም ጊዜም በላይ የመንግሥትን፣ የፖለቲካ ድርጅቶችን፣ የሕዝብን፣ የተቋማትን፣

•    የፍንዳታው ምክንያት በመመርመር ላይ ነውባለፈው ዓርብ ከምሽቱ አራት ሰዓት ገደማ ገርጂ መብራት ኃይል አካባቢ የሚገኘው ወረገኑ የኤሌክትሪክ ማስተላ…

ከውጭ ምንዛሪ ክምችት እጥረት ጋር በተያያዘ በአገሪቱ ውሰጥ የሚንቀሳቀሱ የንግድ ባንኮች የውጭ ምንዛሪ ለሚፈልጉ ኩባንያዎች ሌተር ኦፍ ክሬዲት (L/C) መክፈት…

የኢትዮጵያ መንግሥት በኦጋዴን ቤዚን ውስጥ ካሉብና ሂላላ በተባሉ ሥፍራዎች የሚገኘውን የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት ማልማት የሚችል መንግሥታዊ የፔትሮሊየም  የ

በዓመቱ አጋማሽ ላይ በተከሰተው የበልግ ዝናብ አለመኖር ምክንያት የምግብ እጥረት ላጋጠማቸው በሚሊዮን ለሚቆጠሩ ዜጎች የሚያስፈልገው የዕርዳታ ምግብና ቁ

–    ግዮንን ለመግዛት የቀረቡ አዳዲስ የውጭ ኩባንያዎች ቅሬታ አሰሙግዮን ሆቴልንና ስድስት ድርጅቶችን ለመሸጥ የወጣው ጨረታ ዛሬ ከቀትር በኋላ በፕራይቬ

–    ‹‹ደፋር ለመባል ሚኒስትር እንከሳለን ብለን ዕቅድ አንይዝም›› ኮሚሽነር ዓሊ ሱሌይማን በአሁኑ ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ ሙስና ከሚፈጸምባቸው የሥራ መስ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦይንግ ኩባንያ ካዘዛቸው አሥር ቦይንግ 787-8 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች መካከል  የመጀመሪያው ነሐሴ 11 ቀን 2004 ዓ.ም. አዲስ አበባ

በእነ አንዱዓለም አራጌ ላይ ፍርድ ቤት የሰጠውን የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔን በመቃወም ‹‹ፍርድ ቤቱን ደፍረዋል›› በሚል ከትናንት በስቲያ በፌዴራል ከ…

የፕራይቬታይዜሽንና የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ስትራቴጂክ የሚላቸውን በማስቀረት፣ የተቀሩትን 20 የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን በተ

ላለፉት ሁለት ወራት በሞባይል ስልክ ኔትወርክ ችግር የተማረሩ በአዲስ አበባ አስተዳደር የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎችና ድርጅቶች ፊርማ እያሰ

–    አቶ ሳምሶን ማሞና ባለቤቱ ታስረው በ200 ሺሕ ብር ዋስ ተለቀቁበሳምንት ሁለት ቀን (ረቡዕና ቅዳሜ) ለተወሰነ ጊዜ እየታተመ ከተሰራጨ በኋላ፣ በሕትመት ዋጋ…

የሕክምና ተማሪዎችን ከመስከረም 2005 ዓ.ም. ጀምሮ የኢ-ለርኒንግ ወይም በድረ ገጽ የመማር ማስተማር ዘዴ ተጠቃሚ ለማድረግ በቂ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ፡፡

–    በሥነ ልቦናዋ ላይ ከባድ ጉዳት እንዳደረሰባት ተናግራለችነዋሪነቱ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 10/11 ውስጥ ነዋሪ የሆነው ሙሉጌታ ውብሸት የተባለው

አቶ አንተነህ አሰፋ፣ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው በቅርቡ የተሰየሙትና በሳምንቱ አጋማሽ ላ

ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ለተለያዩ የሥራ ዘርፎች  የኢንቨስትመንት ፈቃድ ከወሰዱ በኋላ፣ አደንዛዥ ዕፅ በማምረት፣ በማዘጋጀትና ወደ ተለያዩ የዓ…

ባሳለፍነው ሳምንት የማዕድን ሚኒስቴር የ11 ኩባንዎችን የፔትሮሊየምና የማዕድን ፍለጋ ልማት ፈቃድ መሰረዙን ይፋ አድርጓል፡፡

በለንደን ሔትሮ አውሮፕላን ማረፊያ 56 ኪሎ ግራም ካናቢስ ሲያዘዋውሩ ስለተያዙት ኢትዮጵያዊት ዲፕሎማት ጉዳይ መንግሥት ምንም አላውቅም አለ፡፡

የደቡብ ሱዳን መንግሥትን በኃይል ለመጣል የሚንቀሳቀስ ቡድን ኢትዮጵያ ውስጥ ሰርጎ መግባቱንና መንግሥት ይህንን ኃይል በቁጥጥር ሥራ ለማዋል ኃይል ማሰማራ…

በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ አራት የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ ባለሥልጣናት በቁጥር ሥር ዋሉ፡፡ ባለሥልጣናቱ  የክልሉ ምክር ቤት አባላት በመሆናቸው በቁጥጥር