መንግሥት የፔትሮሊየም ልማት ድርጅት ለማቋቋም አቅዷል Ethiopian Reporter August 11, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship የኢትዮጵያ መንግሥት በኦጋዴን ቤዚን ውስጥ ካሉብና ሂላላ በተባሉ ሥፍራዎች የሚገኘውን የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት ማልማት የሚችል መንግሥታዊ የፔትሮሊየም የልማት ድርጅት ለማቋቋም በዝግጅት ላይ እንደሆነ ተሰማ፡፡