በቴሌ ኔትወርክ የተማረሩ ነዋሪዎችና ድርጅቶች ፊርማ ማሰባሰብ ጀመሩ

ላለፉት ሁለት ወራት በሞባይል ስልክ ኔትወርክ ችግር የተማረሩ በአዲስ አበባ አስተዳደር የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎችና ድርጅቶች ፊርማ እያሰባሰቡ እንደሚገኙ ታወቀ፡፡