የውጭ ኢንቨስተሮች በአደንዛዥ ዕፅ ንግድ ተጠርጥረው ክስ ተመሠረተባቸው Ethiopian Reporter August 4, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ለተለያዩ የሥራ ዘርፎች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ከወሰዱ በኋላ፣ አደንዛዥ ዕፅ በማምረት፣ በማዘጋጀትና ወደ ተለያዩ የዓለም አገሮች ሲልኩ ነበር የተባሉ የጃማይካና የኔዘርላንድ ዜጎች፣ ከኢትዮጵያውያን ተባባሪዎቻቸው ጋር እጅ ከፍንጅ ተይዘው ክስ ተመሠረተባቸው፡፡