የፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ስትራቴጂክ ከሚባሉት ውጪ 20 የልማት ድርጅቶችን ሊሸጥ ነው Ethiopian Reporter August 8, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship የፕራይቬታይዜሽንና የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ስትራቴጂክ የሚላቸውን በማስቀረት፣ የተቀሩትን 20 የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን በተያዘው የበጀት ዓመት ወደ ግል ለማዘዋወር አቀደ፡፡