በጂቡቲ ወደብ ከ30 ሺሕ ኮንቴይነር በላይ ዕቃዎች ተከማችተዋል

•    አስመጪዎች ኮንቴይነሮች እየጠፉባቸው መሆኑን አማረሩ

የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ኢንተርፕራይዝ ጂቡቲ ወደብ የደረሱ ዕቃዎችን በሚፈለገው ፍጥነት ማንሳት ባለመቻሉ፣ ክምችቱ ከ30 ሺሕ ኮንቴይነር በላይ መድረሱን ምንጮች አስታወቁ፡፡