በአንዋር መስጊድ ረብሻ አስነስተዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተጠየቀባቸው Ethiopian Reporter August 18, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ስብሰባንና በእስልምና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ ትልቅ ክብር የሚሰጠውን 1433ኛውን የረመዳን ወር ፆም ተከትሎ በተነሱ ረብሻዎች ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር የዋሉ በርካታ ሰዎች፣ ነሐሴ 10 እና 11 ቀን 2004 ዓ.ም ፍርድ ቤት ቀርበው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተጠየቀባቸው፡፡