በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች 149 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጣ የዕርዳታ ምግብ ተጠየቀ Ethiopian Reporter August 15, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship በተያዘው የበጀት ዓመት የምግብ ችግር ለገጠማቸው 3.7 ሚሊዮን ዜጎች 314 ሺሕ ሜትሪክ ቶን እህል እንደሚያስፈልግ ለለጋሾች ጥሪ ቀረበ፡፡