‹‹የሕዝብ ሀብት ይዘው የሚቀመጡ ኩባንያዎችን አንታገስም›› ወ/ሮ ስንቅነሽ እጅጉ፣ የማዕድን ሚኒስትር

ባሳለፍነው ሳምንት የማዕድን ሚኒስቴር የ11 ኩባንዎችን የፔትሮሊየምና የማዕድን ፍለጋ ልማት ፈቃድ መሰረዙን ይፋ አድርጓል፡፡