ለአፍሪካ የመጀመሪያው ድሪምላይነር አውሮፕላን በመጪው ሳምንት አዲስ አበባ ይገባል
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦይንግ ኩባንያ ካዘዛቸው አሥር ቦይንግ 787-8 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች መካከል የመጀመሪያው ነሐሴ 11 ቀን 2004 ዓ.ም. አዲስ አበባ ይገባል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦይንግ ኩባንያ ካዘዛቸው አሥር ቦይንግ 787-8 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች መካከል የመጀመሪያው ነሐሴ 11 ቀን 2004 ዓ.ም. አዲስ አበባ ይገባል፡፡