በሙስና የተጠረጠሩ አራት የጋምቤላ ክልል ባለሥልጣናት በቁጥጥር ሥር ዋሉ

በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ አራት የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ ባለሥልጣናት በቁጥር ሥር ዋሉ፡፡ ባለሥልጣናቱ  የክልሉ ምክር ቤት አባላት በመሆናቸው በቁጥጥር ሥር የዋሉት ያለመከሰስ መብታቸው ከተነሳ በኋላ ነው፡፡