•    ባለሥልጣኑ ችግሩን ለመፍታት አማራጮችን እያዘጋጀ መሆኑን ጠቆመበታምሩ ጽጌበአዲስ አበባ ከተማ ከተወሰኑ ወራት ወዲህ የባሰበት የትራንስፖርት እጥ

በዮሐንስ አንበርብር የግል ተቋማት ሠራተኞች የማኅበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው በላይ ከአገር እንደወጡ አለመመለሳቸውን ምንጮች ገለ

በዮሐንስ አንበርብርበ7.5 ቢሊዮን ብር ካፒታል በፓኪስታን ባለሀብቶች ተመሥርቶ ወደ ምርት ሊገባ የነበረው ስኳር ፋብሪካ፣ ከነባንክ ዕዳው በአቶ ዓባይ ፀሐዬ…

በታምሩ ጽጌሕገወጥ ግንባታ ተብለው በሚፈርሱ ቤቶች ምክንያት በቦሌ፣ በንፋስ ስልክ ላፍቶና በሌሎቹም ክፍላተ ከተሞች ውዝግብ እየተፈጠረ ነው፡፡ ቤቶቹ የሚ…

•    የ21 ቢሊዮን ብር ፕሮጀክቶችን ለመስጠት ጨረታ ያወጣልበውድነህ ዘነበየኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ሲያካሂድ የቆየውን የአገር ውስጥ ኮንትራክተሮ

በይበቃል ጌታሁን
መስከረም 11 ቀን 2005 ዓ.ም. ሁለት የወለኔ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ወሕዴፓ) የወረዳ አመራር አባላትን በጥይት ገድለዋል የተባሉ ሁለት ተጠር…

‹‹ከሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ጋር እየተደራደርን ነው››  አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ
በዮሐንስ አንበርብር
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ (Great Ethiopia Run) ላለ

ከድህነት ለመላቀቅ፣ መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገሮች ተርታ ለመሰለፍ፣ ከጥገኝነት የተላቀቀ ኢኮኖሚ ለመገንባት፣ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን ዕውን ለማድረግ ሕ

–    በልደታ ከተገነቡ ንግድ ቤቶች 70 ሚሊዮን ብር ይሰበሰባል ተባለ
በታምሩ ጽጌ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት አስተዳደር ኤጀንሲ እስከ 2005 …

በሰለሞን ጎሹ
በአዲስ አበባ ከተማ በሱዳን ፕሬዚዳንትና በደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት መካከል ባለፈው ሳምንት ተጀምሮ ሲካሄድ የቆየው ድርድር ሐሙስ ዕለት በስ

በጋዜጣው ሪፖርተር
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ በቅርቡ ለሼክ መሐመድ አል አሙዲ የፈቀደው የ850 ሚሊዮን ብር ብድር እንዲታገድ መወሰኑን የ

–    ኢትዮጵያውያን የሂዝቦላ መረጃ አቀባዮች የቤት ሠራተኛ ተመስለው አታለዋል
በአስራት ሥዩም
በዓለም እጅግ አነጋጋሪና ገናና ለመሆን የበቃው የዊኪሊክስ…

በውድነህ ዘነበ
የክረምት ወራት የዝናብ ስርጭት የተሻለ በመሆኑ የተረጂዎች ቁጥር ከተገመተው 3.7 ሚሊዮን ሊቀንስ እንደሚችል የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

–    በቂ የውጭ ምንዛሪ አለኝ ቢልም ኤልሲ መክፈት አልተቻለም-    ከሙስና ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን መግለጽ አልደፈረም
በታምሩ ጽጌ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

በውድነህ ዘነበ
የሚድሮክ ሊቀመንበር ሼክ መሐመድ አል አሙዲ ጦሳ የተሰኘውን የብረታ ብረት ፋብሪካ እንዲገነባላቸው ከተመረጠው የጣሊያን ኩባንያ ጋር 764 ሚ

•    በዓመት 60 ሺሕ ቶን ቆርቆሮ ማምረት ይጀምራል
በብርሃኑ ፈቃደ
ከሁለት ዓመት በላይ የፈጀው የግንባታ ሥራ በከፊል ተጠናቅቆ በቆርቆሮ ምርት ወራትን ያስ

አቶ ሙሉጌታ ገብሩ፣ የኢየሩሳሌም የማኅበረሰብ ልማት ድርጅት ዋና ዳይሬክተር
አቶ ሙሉጌታ ገብሩ የእየሩሳሌም የሕፃናትና የማኅበረሰብ የልማት ድርጅት ዋና …

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ከትናንት በስቲያ ምሽት ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ስብሰባ ወደ አሜሪካ ከማቅናታቸው በፊት፣ ለሦስት ቀናት ያህ…

በጋዜጣው ሪፖርተር
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሰው ሀብት አስተዳደር ምክትል ፕሬዚዳንት የሆኑትና ባለፈው ዓመት የንብረትና ግዥ አስተዳደር ምክትል ፕሬዚዳ

በዳዊት ታዬ
በአዲስ አበባ ከተማ ሊካሄድ ለታቀደው የ40/60 የቤቶች ልማት ግንባታ የሚያስፈልገውን ገንዘብ ቁጠባ ለማስጀመር የሚያስችለው ሰነድ ይፈረማል ተብ

በታምራት ጌታቸው
ለቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ሠዓሊያንና ቀራፂያን ማኅበር በሃያ ሺሕ ብር ወጪ ሐውልት አሠራ፡፡

–    ሁለት ጠበቆችና ሁለት ነጋዴዎችም በክሱ ተካተዋል
በታምሩ ጽጌ
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አምስተኛ ወንጀል ችሎት ዳኛ የሆኑት፣ አቶ ብር

በውድነህ ዘነበ
የጋምቤላ ክልል ዋና ኦዲተር መሥርያ ቤት ባወጣው ሪፖርት ከግዥ አዋጅና መመርያ ውጭ በርካታ ግዥዎች መፈጸማቸውን አጋለጠ፡፡

በመርጋ ዮናስ
ለሦስት ሳምንታት የውኃ እጥረት ባጋጠማት የአዳማ ከተማ ነዋሪዎች ሙሉ በሙሉ ባይሆንም ውኃውን እንደገና ማግኘት ጀምረዋል፡፡

በጋዜጣው ሪፖርተር
ባለፈው ሳምንት የቡሉምበርግ የዜና አውታር የዓለም የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) የዓባይ ግድብ ግንባታ እንዲቀዛቀዝ የኢትዮጵያ መንግ…

በሰለሞን ጎሹ
ዓርብ መስከረም 11 ቀን 2005 ዓ.ም. የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝን በጠቅላይ ሚኒስትርነት የ

በዘካሪያስ ስንታየሁ
በትጥቅ ትግሉ ወቅት ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት)ን ለበርካታ ዓመታት፣ እንዲሁም ከድል በኋላ ድርጅቱን ለ21 ዓመታት የመሩት

–    ባለሥልጣኑ ኬሚካሉ ባስቸኳይ እንዲወገድ አሳስቧል –    “ወደ እንግሊዝ ወስዶ ለማስወገድ አስፈላጊው ዝግጀት ተጠናቋል” ግብርና ሚኒስቴር
በታምሩ ጽጌ

ዶክተር ሰለሞን አየለ ደርሶ፣ ከፍተኛ ተመራማሪ
ዶክተር ሰለሞን አየለ ደርሶ በኢንስቲትዩት ፎር ሴኩሪቲ ስተዲስ (ISS) ከፍተኛ ተመራማሪ ናቸው፡፡ የመጀመርያ…

በታምሩ ጽጌ
በሽብር ወንጀል በተመሠረተባቸው ክስ ጥፋተኛ ተብለው 18 ዓመታት የተፈረደበትጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ እድሜ ልክ የተፈረደበት የአንድነት ፓር

የኢትዮጵያ መንግሥት ዕድገታችን 11 በመቶ ነው ይበል፣ አይኤምኤፍ የለም ሰባት በመቶ ነው ይበል፣ ብዙ አያሳስበንም፡፡

•    መንግሥት በአዲሱ ዓመት ከብሔራዊ ባንክ የመበደር ዕቅዱን እንዲሰርዝ ጠየቀ•    የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያ መደረግ አለበት ብሏል•    ንግድ ባን…

በታደሰ ገብረማርያም
አዲስ አበባ ውስጥ ኮተቤ አካባቢ ከተቋቋመ አንድ ዓመት የሞላው አድቫንቴጅ ኢንዱስትሪያል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ፣ በኢትዮ

በታምሩ ጽጌ
የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሕልፈተ ሕይወትን ከሰማበት ዕለት ጀምሮ መሪር ሐዘን ውስጥ ገብቶ የነበረው ወንድወሰን ተስፋዬ የተባለ የ30 ዓመ

•    ለማስፋፊያው 4.5 ቢሊዮን ብር ወጥቷል
በውድነህ ዘነበ
የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ የማስፋፊያ ግንባታ በሚቀጥለው ጥቅምት ወር ተጠናቆ ማምረት እንደሚጀምር

በታደሰ ገብረ ማርያም
ኢትዮጵያ ከካርቦን ነፃ ለመሆን ላወጣችው ፕሮግራም የበኩሉን አስተዋጽኦ ያበረክታል ተብሎ የታመነበት፣ በኔዘርላንድስና በዴንማርክ…

አቶ ሙሼ ሰሙ፣ የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ሊቀመንበር
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ተከትሎ ማነው የእርሳ

ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ሕልፈት በኋላ ያለውን ጉዞ በሚመለከት ከሁሉም በፊት የሚደቀነው ጥያቄ የተጀመረውን መቀጠል ይቻላል ወይ የሚል ነው፡፡

–    አገርን አደጋ ላይ የሚጥል ሚስጥር አሳልፈው መስጠታቸው ተጠቁሟል
በታምሩ ጽጌ
በሚስጥር የሚጠበቁና በሕዝብ በይፋ የማይታወቁ ወታደራዊ ሚስጥሮችን ለ

በሊያ ተረፈ
የፌዴራል መጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ አምስተኛ የወንጀል ችሎት፣ በመንግሥት ላይ ጥላቻን ለማስፋፋት በማሰብ ሕዝብን በሐሰት ወሬ አ

በአስራት ሥዩም
በአገሪቱ ያለው የመጠባበቂያ የውጭ ምንዛሪ ከሳምንታት ያልዘለለ ነው እየተባለ ወሬ ቢናፈስም፣ የዓለም የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ኢት

በታምሩ ጽጌ
በታላቁ አንዋር መስጅድና በአወሊያ ኮሌጅ የእስልምና እምነት ተከታዮች ለአመፅ እንዲነሳሱ በማድረግ ረብሻ እንዲፈጠር አድርገዋል በሚል ተጠር

–    ሦስት ግዙፍ የህንድ ኩባንያዎች ገብተዋል
በውድነህ ዘነበ
የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ለመገንባት፣ ጥጥና የተለያዩ እህሎችን ለማምረት በ25 ሺሕ ሔክታር በላ

በዳዊት ታዬ
በመንግሥት ይዞታ ሥር ከተቋቋሙ ኩባንያዎች ውስጥ በግዙፍነቱ የሚጠቀሰው የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን፣ መንግሥታዊውን ባቱ ኮንስ

•    አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ሊቀመንበር ሆነዋል
በዘካርያስ ስንታየሁ
ባለፈው ዓርብና ቅዳሜ በዝግ የተካሄደው የኢሕአዴግ ምክር ቤት ስብሰባ የግንባሩን…

–    ስዊድናዊያኑ ጋዜጠኞች እንዲፈቱ የተወሰነው በሐምሌ ወር ነበር
በታምሩ ጽጌ
በፓርላማ ሽብርተኝነቱ የተረጋገጠውን የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጭ ግንባር…

በጋዜጣው ሪፖርተር
የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን የቀብር ሥርዓት በብሔራዊ ደረጃ ፈጽሞ በዚህ ሳምንት ለሥልጣን ሽግግር ቀጠሮ የያዘው ኢሕአዴግ፣ የምክ…