ኢትዮጵያ በዓለም አቪየሽን ቀዳሚ መሆኗ ተመሰከረ

ካፒቴን ካሌብ ማሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ለ26 ዓመታት አገልግለዋል፡፡ የ49 ዓመት ጐልማሳ የሆኑት ካፒቴን ካሌብ የመጀመሪያዎቹን አምስት ዓመታት ያገለገሉት በቴክኒሺያንነት ሲሆን፣ የተቀሩትን 21 ዓመታት ደግሞ በአብራሪነት አገልግለዋል፡፡