መንግሥት በለንደን አውሮፕላን ማረፊያ ዕፅ ሲያዘዋውሩ ስለተያዙት ኢትዮጵያዊት ዲፕሎማት አላውቅም አለ Ethiopian Reporter August 4, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship በለንደን ሔትሮ አውሮፕላን ማረፊያ 56 ኪሎ ግራም ካናቢስ ሲያዘዋውሩ ስለተያዙት ኢትዮጵያዊት ዲፕሎማት ጉዳይ መንግሥት ምንም አላውቅም አለ፡፡