ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ ያጭበረበሩ በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ

ዳይናሚክ አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም ከሚባል አክሲዮን ማኅበር ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ ለግል ጥቅማቸው አውለዋል የተባሉ የተቋሙ የቦርድ ሰብሳቢና የኦፕሬሽን ሥራ አስኪያጅ፣ በጽኑ እስራትና በገንዘብ መቀጣታቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ፡፡