ሰበር ዜና፡ የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ታሰረ
ሐምሌ 13 ቀን 2004 ዓ.ም. በገበያ ላይ እንዳይውልና እንዳይሠራጭ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ የታገደው፣ እስካሁንም ምክንያቱ ግልጽ ባልሆነ ሁኔታ ሕትመቱ የተቋረጠው የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ ታሰረ፡፡
ሐምሌ 13 ቀን 2004 ዓ.ም. በገበያ ላይ እንዳይውልና እንዳይሠራጭ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ የታገደው፣ እስካሁንም ምክንያቱ ግልጽ ባልሆነ ሁኔታ ሕትመቱ የተቋረጠው የፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ ታሰረ፡፡