መንግሥት የሚቀርብለትንም የሚያቀርበውንም ሪፖርት ያጣራ! ያረጋግጥ!
መንግሥት አገርን የሚመራው በፖሊሲዎቹ መሠረት እያቀደ፣ የሰው ኃይል እያደራጀ፣ መሥሪያ ቤቶች እያዋቀረ፣ በጀት እየመደበ፣ ወጪ እያወጣ፣ ሒደቱንም እየተ
መንግሥት አገርን የሚመራው በፖሊሲዎቹ መሠረት እያቀደ፣ የሰው ኃይል እያደራጀ፣ መሥሪያ ቤቶች እያዋቀረ፣ በጀት እየመደበ፣ ወጪ እያወጣ፣ ሒደቱንም እየተ
• ሁለት የበጐ አድራጐት ድርጅቶችም በክሱ ተካተዋል• ከሃያ ዘጠኙ ተጠርጣሪዎች አራቱ አዛውንት ናቸው
በታምሩ ጽጌ
በዳዊት ታዬ
የንግድ ኅብረተሰቡ የሚጠበቅበትን አገራዊ አስተዋጽኦ እንዲወጣ ለማድረግ መንግሥት፣ ኢሕአዴግራና የንግዱን ኅብረተሰብ ያጣመረ የንግድ ልማት…
• ዘመቻው ኤርትራውያንን ፍርኃትና ግራ መጋባት ውስጥ ከቷል
በዮሐንስ አንበርብር
የኢሳያስ አፈወርቂ መንግሥት ካለፈው የመስከረም ወር መባቻ ጀምሮ ዋና…
• የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዛሬ በባህር ዳር ከሕዝብ ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ምላሽ ይሰጣሉ
በቃለየሱስ በቀለ
በአማራ ክልላዊ መንግሥት የተለያዩ ዞኖች ነዋ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ኳላላምፑር ማሌዥያ አዲስ የበረራ መስመር የከፈተ ሲሆን፣ የመጀመርያውን በረራ ዛሬ ምሽት ይጀምራል፡፡
በውድነህ ዘነበ
የኦሮሚያ ክልል በከተማ መሬት ላይ የሊዝ ዋጋ ማሻሻያ ሊያደርግ መሆኑን ምንጮች ገለጹ፡፡ ክልሉ በፌዴራል ደረጃ የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያ
በውድነህ ዘነበ
በደቡብ ክልል ቤንች ማጂ ዞን የፓልም ዘይት ለማምረት 31 ሺሕ ሔክታር መሬት የወሰደው የማሌዥያ ኩባንያ በሱርማ ማኅበረሰብ በተደጋጋሚ በሚደ
በታምሩ ጽጌ
ባለፈው ዓመት በጋምቤላ ክልል ከሚገኘው ጐደሬ ወረዳ ወደ ጋምቤላ ግብርና ኮሌጅ በመጓዝ ላይ ከነበሩት ተማሪዎች መካከል 20 ተማሪዎችን ገድለዋል
በዮሐንስ አንበርብር
አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ በሐዋሳ ከተማ ላይ በከፍተኛ ወጪ ገንብቶ ሥራ ከጀመረው ሪዞርትና ሆቴል በተጨማሪ፣ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገ
በቃለየሱስ በቀለ
ተቀማጭነቱ በስፔን የሆነው ሲንጉላ ሪስ አድቫይዘርስ የተባለ ኩባንያ ዋይኤችኤም ኮንሰልቲንግ ከተባለ አማካሪ ድርጅት ጋር በመተባበር ባ
በቃለየሱስ በቀለ
የካሉብና ሒላላ የተፈጥሮ ጋዝ ክምችቶችን እንዲያለማ የፔትሮሊየም ፈቃድ ተሰጥቶት የነበረው ፔትሮትራንስ የተሰኘው የቻይና ኩባንያ፣ የ
በጋዜጣው ሪፖርተር
ባለፈው ማክሰኞ ሌሊት ከሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም በስተደቡብ የሚገኘው ሚስጥራዊ የጦር መሣርያ ፋብሪካ በእስራኤል የሚሳይል ጥቃት እንደ…
አምስተኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓልን ሰኞ ጥቅምት 19 ቀን 2005 ዓ.ም. ለማክበር ዝግጅት ተደርጓል፡፡ ዘፈኑ ተሟሙቋል፡፡
በዳዊት ታዬ
ብሔራዊ የጠለፋ ዋስትና የሚሰጥ አገር በቀል ኩባንያ ማቋቋም አስፈላጊ መሆኑ መግባባት ላይ ቢደረስም፣ በኩባንያው አመሠራረት ላይ በግልና በመ
ኢንጂነር አድማሱ ገብሬ፣ አንጋፋ የቴክኖሎጂ ባለሙያ
ኢንጂነር አድማሱ ገብሬ የ72 ዓመት አዛውንት ናቸው፡፡ የጅማ የእርሻ ቴክኒክ ኮሌጅ ሲከፈት ከመጀመያዎ…
– ሁለት እስረኞችና አንድ ፖሊስ ቆስለው ተርፈዋል- አንድ እስረኛ መሣሪያ ነጥቆ መሰወሩ ተገልጿል
በታምሩ ጽጌ
በውድነህ ዘነበ
ጥቅምት 14 ቀን 2005 ዓ.ም. ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ከኢንቨስተሮች ጋር የመጀመርያቸውን ስብሰባ አካሂደዋል፡፡
– አሥር ድርጅቶች ሲዘጉ 476 ማስጠንቀቂያ ደርሷቸዋል
በዮሐንስ አንበርብር
በበጐ አድራጐት ሥራ ላይ የተሠማሩ ድርጅቶች ፈቃድ መታደስ ተጀመረ፡፡ ግብር የ
በዮሐንስ አንበርብር
ፍትሕ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ በጎ አድራጎትና ማኅበራት ኤጀንሲ ኢትዮጵያን 18 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ አሳጥቷል ብሎ የጠረጠሩትን
በታደሰ ገብረማርያም
የአዲስ አበባ ከተማ ልኳንዳ ነጋዴዎች መንግሥት ካቋቋማቸው የቁም ከብት መሸጫዎች ደረሰኝ ካላገኙ ሥራቸውን እንደሚያቆሙ አስታወቁ፡፡
ኢሕአዴግ በሕዝብ ተከብሮና ተደግፎ ጠንካራ መሠረት ይዞ ለመቀጠል ከፈለገ ይችላል፡፡ የሚችለው ግን ራሱን ሲያጠናክር ነው፡፡
‹‹ልጃችን በአሰቃቂ ሁኔታ በመገደሏ የኢትዮጵያ ሕዝብ ይፍረደን›› የሟች ቤተሰቦች
በታምሩ ጽጌ
ባለፈው ቅዳሜ ጥቅምት 10 ቀን 2005 ዓ.ም. ማለዳ ሁለት ሕፃናት…
በዮሐንስ አንበርብር
የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አብዲ መሐመድ ኦመር በዚህ ሳምንት ከሥልጣናቸው መነሳታቸውን ምንጮች ገለጹ፡፡ ምክትል ፕሬዚዳንቱ አቶ …
– ከብሔራዊ ባንክ መበደር የዋጋ ግሽበቱን ያንረዋል ይላል – በአገሪቱ ያለውን የምንዛሪ እጥረት እንዲሻሻል መክሯል – የንግድ ባንክ ሚናና የግል ባ
• ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ከኢንቨስተሮች ጋር ይመክራሉ
በውድነህ ዘነበ
የአገሪቱን ኢኮኖሚ ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ ለማሸጋገር የታቀደውን ዕቅድ ለማሳ
በታምሩ ጽጌ
በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ገርባ ወረዳ ከመስከረም 21 እስከ መስከረም 27 ቀን 2005 ዓ.ም. በተካሄደው የእስልምና ጠቅላይ ምክር ቤት ምርጫ ምክንያት…
በታምሩ ጽጌ
የፌዴራል ፍርድ ቤት ትዕዛዝን አላከበሩም በሚል የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር ወይም ምክትል ኮሚሽነር፣ የጌዲኦ ዞን ፖሊስ መምርያ አዛዥንና የ
በውድነህ ዘነበ
የግብርና ምርት ዕድገትን ለመጨመር በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ለማዳበርያ ግዥ ከፍተኛ ግምት ቢሰጥም እየተገዛ ያለው ከዕቅዱ በታች …
በቅርቡ የተሾሙት የደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኒሃል ዴንግ ሂሃልና የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ አህመድ ካርቲ ከተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስት
በዮናስ ዓብይ
ላለፉት ስምንት ቀናት አብዛኛዎቹ የምሥራቅ ኢትዮጵያ ነዋሪዎች በኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጥ እንዲሰቃዩና በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖ
መንግሥት መካከለኛ ገቢ ያላቸውን የኅብረተሰብ ክፍሎች የቤት ባለቤት ማድረግ የሚያስችለውን የ40/60 የቤቶች ልማት ፕሮጀክት ግልጽነት በተላበሰ ሥርዓት ሊመ
– ጠበቆቹን አሰናብቶ ራሱ ይከራከራል
በታምሩ ጽጌ
በተከሰሰበት የሽብርተኝነት ወንጀል ጥፋተኛ ተብሎ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሦስተኛ ወ
በታምሩ ጽጌ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ ባንክ ስለማቋቋም ባወጣው መመርያ ምክንያት የፈረሰው የመርካቶ ሲቲ ባንክ አክሲዮን ማኅበር ባለአክሲዮኖች ገን…
ታሪክን መጠበቅና ማክበር ማለት፣ የምንወዳቸውንና የምናከበራቸውን መሪዎች ታሪክ ራዕይና ተግባር ማክበርና መጠበቅ ማለት በክብደትም፣ በስፋትም፣ በቀለም…
በውድነህ ዘነበ
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በኢትዮጵያ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ለውጥ ያመጣሉ ካሏቸው ኢንቨስተሮች ጋር ረቡዕ ጥቅምት 14 ቀን …
አቶ ግርማ ሰይፉ፣ የመድረክ ብቸኛው የፓርላማ ተወካይ
ብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ አባል በመሆን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትን የተቀላቀሉት የመድረክ አመራር
በታምሩ ጽጌ
የፌዴራል የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ኤጀንሲ እንዳያንቀሳቅሱ ያገደባቸውን ገንዘብ በሚመለከት፣ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባ
‹‹የሥነ ምግባር አዋጁን ፈርመን ብንደራደር በግሌ ችግር የለብኝም›› አቶ ግርማ ሰይፉ (መድረክ)‹‹እንደ ዜጋ አዋጁን አከብራለሁ አስገድደው ሊያስፈርሙን…
በውድነህ ዘነበ
የቀድሞው የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ አቶ ከፍያለው አዘዘ በመኮብለላቸው ሾፌራቸው አቶ ደምሴ ጌታቸው በዲስፒሊን ጉድለት ተጠያቂ ተደረጉ…
– የሟች እናትና ሁለት ግለሰቦች ቆስለው መትረፋቸው ታውቋል
በታምሩ ጽጌ
በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል ፍላወር በሚወስደው መንገድ፣ ላፓ
በዳዊት ታዬ
ባሳለፍነው ዓመት ኅብረተሰቡን በብርቱ ካሟገቱና የሕዝቡን ቀልብ ከሳቡ ጉዳዮች መካከል የሊዝ አዋጁና አዋጁን ለማስፈጸም ይተገበራሉ የተባሉ ደ…
በዮናስ አብይ
የ43 ዓመቱ ጐልማሳ መንገሻ መንዳዶ የተወለደባትንና አድጐ የተማረባትን አነስተኛዋን የአረካ ከተማን ለቆ መኖርያውን በአርባ ምንጭ ከተማ ካደ
ያልተነገሩ የልጅነት ታሪኮች
በየማነ ናግሽ
በታሪክና በተራራ የተከበበች፣ በአፈጣጠሯም ለታሪክ የተመረጠች ከተማ ትመስላለች፡፡ በደቡብ በኩል በአንድ ወ
በምሕረት ሞገስና ታደሰ ገብረማርያም
አውራ መንገዱ ፒስታ ነው፡፡ በአካባቢው በብዛት የሚተላለፉት የድንጋይ ጫኝ መኪኖች ከክረምቱ ዝናብ ጋር ተደማምረው መ…
ጋዜጣችን ‹‹ሪፖርተር›› አሥራ ሰባተኛ ዓመትዋን እያከበረች ናት፡፡ አሳታሚ ድርጅታችን ሚድያ ኤንድ ኮሙዩኒኬሽንስ ሴንተር ከአሥራ ሰባት ዓመት በፊት በ
በአስራት ስዩም
የሸማቾች ገቢና ታዳጊው የዋጋ ግሽበት አንገት ላንገት ተናንቀው እንዳሉ ግሽበቱ እያየለ እንዲሁ ያለፈውን ዓመት አጠናቀን የአዲሱን ዘመን
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከተቋቋመለት ዓላማ ውጭ በንግድ ተቋምነት እየተንቀሳቀሰ ነው በሚል እስካሁን ያፈራው ሀብትና ንብረት ድርጅቱ በተቋቋመበት ዓላማ ጋር…
በውድነህ ዘነበ
ባለፈው ዓመት ከታህሳስ ወር ጀምሮ ወደ አገር የሚገቡ ዕቃዎች ከጂቡቲ ወደብ በሚፈለገው ፍጥነት ማንሳት ባለመቻሉ ታላቅ መነጋገሪያ ሆኖ ሰን
በሚዲያና ኮሙዩኒኬሽንስ ሴንተር አሳታሚነት ‹‹ነፃ ፕሬስ፣ ነፃ ሐሳብ፣ ነፃ መንፈስ›› በሚል መርህ ለኢትዮጵያ ሕዝብ የተለያዩ መረጃዎችን በማቅረብ የሚ