ልኳንዳ ነጋዴዎች የከብት ግዥ ሲፈጽሙ ደረሰኝ ካልተሰጣቸው አገልግሎታቸውን እንደሚያቆሙ አስታወቁ

በታደሰ ገብረማርያም

የአዲስ አበባ ከተማ ልኳንዳ ነጋዴዎች መንግሥት ካቋቋማቸው የቁም ከብት መሸጫዎች ደረሰኝ ካላገኙ ሥራቸውን እንደሚያቆሙ አስታወቁ፡፡