የበጐ አድራጐት ድርጅቶችን ፈቃድ ማደስ ተጀመረ

–    አሥር ድርጅቶች ሲዘጉ 476 ማስጠንቀቂያ ደርሷቸዋል

በዮሐንስ አንበርብር

በበጐ አድራጐት ሥራ ላይ የተሠማሩ ድርጅቶች ፈቃድ መታደስ ተጀመረ፡፡ ግብር የከፈሉበት ማስረጃና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ማቅረብ መስፈርት መሆኑ በርካቶችን አስገርሟል፡፡