መንግሥትን 18 ሚሊዮን ዶላር አሳጥቷል የተባለ የዕርዳታ ድርጅት ኃላፊ እየተፈለገ ነው
በዮሐንስ አንበርብር
ፍትሕ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ በጎ አድራጎትና ማኅበራት ኤጀንሲ ኢትዮጵያን 18 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ አሳጥቷል ብሎ የጠረጠሩትን ዘ ግላድኒ ሴንተር ፎር አዶፕሽን የተባለ የአሜሪካ የማደጎ ድርጅት የኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅ የነበረ ግለሰብን እያደኑ ነው፡፡በዮሐንስ አንበርብር
ፍትሕ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ በጎ አድራጎትና ማኅበራት ኤጀንሲ ኢትዮጵያን 18 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ አሳጥቷል ብሎ የጠረጠሩትን ዘ ግላድኒ ሴንተር ፎር አዶፕሽን የተባለ የአሜሪካ የማደጎ ድርጅት የኢትዮጵያ ሥራ አስኪያጅ የነበረ ግለሰብን እያደኑ ነው፡፡