17 ዓመታት

በሚዲያና ኮሙዩኒኬሽንስ ሴንተር አሳታሚነት ‹‹ነፃ ፕሬስ፣ ነፃ ሐሳብ፣ ነፃ መንፈስ›› በሚል መርህ ለኢትዮጵያ ሕዝብ የተለያዩ መረጃዎችን በማቅረብ የሚታወቀው ሪፖርተር ጋዜጣ ከተመሠረተ 17 ዓመታት ሞልተውታል፡፡