ሱዳኖች በኢትዮጵያ Ethiopian Reporter October 24, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, election, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship በቅርቡ የተሾሙት የደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኒሃል ዴንግ ሂሃልና የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ አህመድ ካርቲ ከተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ብርሃነ ገብረ ክርስቶስ ጋር ትናንትና በሁለቱ ሱዳኖች ጉዳይ የኢትዮጵያን ሚና አስመልክተው ተወያይተዋል፡፡