በኮብልስቶን መንደር Ethiopian Reporter October 19, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, election, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship በምሕረት ሞገስና ታደሰ ገብረማርያም አውራ መንገዱ ፒስታ ነው፡፡ በአካባቢው በብዛት የሚተላለፉት የድንጋይ ጫኝ መኪኖች ከክረምቱ ዝናብ ጋር ተደማምረው መንገዱን ጎድተውታል፡፡