በሸዋ በባሌ በሃረርጌ እና በወለጋ ክፍለሃገራት ተማሪዎች ዛሬም ቁጣቸውን ሲገልጹ ውለዋል:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎OromoProtests‬ ‪#‎AddisAbabaMasterPlan‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ በሙልካጡሪ ሕዝቡ ከመሃል ሃገር ወደ ሰሜን ክፍለሃገራት የሚወስደው መንገድ ዘግቶት ይገኛል:: Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ከፎቶግራፎቹ እንደምንመለከተው የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን የሚቃወሙ የኦሮሞ ተማሪዎች …

ተማሪዎች ዛሬም ቁጣቸውን ሲገልጹ ውለዋል:: በሙልካጡሪ ሕዝቡ ከመሃል ሃገር ወደ ሰሜን ክፍለሃገራት የሚወስደው መንገድ ዘግቶት ይገኛል:: Read more »

“እኛ ጭቁን ብሄረሰቦች ከዚህ ቀደም በየሰው ቤት ተቀጥረን የምንሰራ፣ አሽከሮች እየተባልን ነበር የኖርነው። አሁን ግን ይኸውና ህገ-መንግስታችን መብታችንን ሰጥቶናል… ኑሯችንም ተሻሽሎ ዛሬ ዘመናዊ ኑሮ እየኖርን ነው።” እያለ የሚናገርን አንድ ጎልማሳ የቴሌቪዥኑ መስኮት ያሳያል። የደቡብ ቅላጼና ዘዬ ባለው አማርኛ ከደቡብ የመጣ …

የብሄር ብሄረሰቦች መብት እስከመጨፈር (ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ) Read more »

በአዲስ አበባ በኦሮሚያ ክልል እና በወታደራዊ እዞች እንዲሁም በደህንነት ቢሮ ያለው መረጃ … ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎OromoProtests‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎AddisAbabaMasterPlan‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) በኦሕዴድ ባለስልጣናት ላይ ቁጥጥሩ ጠንክሯል::የየወረዳ ጸጥታ ሃላፊዎች ወደ ፌዴራል ደህንነት ቢሮ የተጠሩ ሲሆን በምትካቸው ከፌዴራል ፖሊስ የተመረጡ የሕወሓት …

በአዲስ አበባ በኦሮሚያ ክልል እና በወታደራዊ እዞች እንዲሁም በደህንነት ቢሮ ያለው መረጃ … Read more »

ጋምቤላ: የፌደራሊዝሙ ክሽፈት ማሳያ? – በዘላለም ክብረት ሐሙስ  – ጋምቤላ ከተማ፡ የጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አዲሱን የስራ ዘመኑን የመጀመሪያውን የእድገትና የትራንስፎርሜሽን እቅድ በማጽደቅ ያጠናቀቀ ሲሆን፤ በመዝጊያው ስነ ስርዓት ላይ በጊዜው የክልሉ ፕሬዝደንት የነበሩት ኡሞት ኡባንግ ባደረጉት ንግግር፡ ‹‹ጋምቤላን ወደ ቀድሞው …

ጋምቤላ: የፌደራሊዝሙ ክሽፈት ማሳያ? – በዘላለም ክብረት Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ከዚህ ቀደም የወያኔን አንድ ለአምስት አድረጃጀት ራሱን ወያኔን ለማጥቃት ልንጠቀምበት ይገባል የሚል በመርህ ደረጃ የቀረበ ሃሳብ ቢኖርም አንዱ የአንዱ የበላይ ነኝ በሚል የፖለቲካ እደምታ እንዲሁም በፖለቲከኞች መካከል አንድነት እንዳይፈጠር እና መከፋፈል እንዲኖር በሚሰሩ ጸረ ሕዝብ …

በሕቡእ መደራጀት የወቅቱን የመብት ትግል ለድል ያበቃዋል !!! (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

ኢሳት ላይ፣ የቀድሞ የወያኔ ባለስልጣን የነበረው አቶ ኤርሚያስ ለገሰ ሲናገር ነው ያደመጥኩት። ዮሐንስ ታደስ ተካ ይባላሉ። በመሬት ጉዳይ የመንግስት ባለስልጣን ነበሩ። መረጃዎችን ይዘው ወደ ዉጭ ከተሰደዱ በኋላ መጽሀፍ ጽፈዋል። አቶ ዮሐንስ እንደጻፉት፣ በምርጫ ዘጠና ሰባት ማግስት ፣ በቦሌ አካባቢ አንድ …

አሁን ባለው ሁኔታ ለዉጥ አንጠብቅ – ግርማ ካሳ Read more »

የህወኃት መንግስት ለሌሎች ኢትዮጵያዊያን በጣም የተሳሳተ ግምት ነው ያለው፡፡ አይደለም ሌላው ነጻ ኢትዮጵያዊ የእነርሱ ተላላኪዎችና ጥቅም ተጋሪዎች በሰሩት ወንጀል ፍርሃትና በጥቅም የሚያዩትን አላየንም ፣ የሚሰሙትን አልሰማንም ብለው ይካዱ እንጂ በህዝቡ ውስጥ እስካሉ የሚሆነውን እያዩና እየሰሙ ስለመሆናቸው ቅንጣት መጠራጠር የለባቸውም፣ በእብሪት …

የህወኃት ‹‹ከሞኝ ደጅ ሞፈር የሚቆርጥበት›› “የከፋፍለህ ግዛ ” መጋዝ አርጅቷል Read more »

በደቡብ ኦሞ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች የሚገኙትን ተቃዋሚዎች ለማሰር የሃሰት በራሪ ወረቀት ለመበተን መዘጋቸታቸዉን የዉስጥ አዋቂ ምንጮች ገለጹ፡፡በተለያዩ የሀገራቺን ከተሞች ስለአርበኞች ግንቦት 7 የተበተኑ በራሪ ወረቀቶች አይነት በዞኑ ከተሞችም ሊበተን ይችላል ከሚል ስጋትና የህዝቡን አንሰማችሁም እንቅስቃሴ ለማፈን የተቃዉሞዉ መሪ ናቸዉ የሚሉዋቸዉን …

በደቡብ ኦሞ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች የሚገኙትን ተቃዋሚዎች ለማሰር የሃሰት በራሪ ወረቀት ለመበተን መዘጋቸታቸዉን የዉስጥ አዋቂ ምንጮች ገለጹ፡፡ Read more »

አዲስ አበባን የማስፋት ኢትዮጵያን የማጥበብ አላማው ጥቅሙ ለሕወሕቶች ብቻ ነው:: (እንዴት?) ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎AddisAbabaMasterplan‬ ‪#‎Ethiosudanborder‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ሕወሓት አገዛዙን በእጁ ካደረገ ጀምሮ ለሃገርም ይሁን ለሕዝብ የፈየደው ምንም ነገር የለም::በልማት ስም እየሰራን ነው በሚል ሃሰተኛ የሚዲያ ፕሮፓጋንዳ ሃገሪቷን …

አዲስ አበባን የማስፋት ኢትዮጵያን የማጥበብ አላማው ጥቅሙ ለሕወሕቶች ብቻ ነው:: (እንዴት?) (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

በገዛ አፈ-ሙዙ መቃብሩን የሚቆፍር የሽንፈትን ጽዋ ይጎነጫል ! ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎SemayawiParty‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ ከሰማያዊ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ @SemayawiParty ካለፉት ሁለት ዓመታት ጀምሮ የአዲስ አበባ ከተማንና ዙሪያን ለማከለል ከወጣው የማስተር ፕላን ጋር በተያያዘ፤ ገቢራዊነትና ሃሳቡን የተቃወሙ የኦሮሞ ተወላጆች እና …

በገዛ አፈ-ሙዙ መቃብሩን የሚቆፍር የሽንፈትን ጽዋ ይጎነጫል ! – ከሰማያዊ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ Read more »

በእንደርታ ወረዳ ለሚገኙ በድርቅ ለተጎዱ ተብሎ የመጣው ኣንድ እስካንያ መከኒ ከነተጎታቹ የእርዳታ እህል በወረዳው ባለስልጣናትና ነገዴዎች በመመሳጠር የተራገፈ ኣስመስለው በሌላ መኪና ገልብጠው ጭነው ሲወስዱ የኲሓ ህዝብ እጀ ከፈንጅ ይዞ ለፖሊስ ኣስረክበዋል። እነዚ የወረዳ ባለ ስልጣናትና የኲሓ ነጋዴዎች የዘረፉት በኣራት መኪኖች …

በእንደርታ ወረዳ ለሚገኙ በድርቅ ለተጎዱ ተብሎ የመጣው የእርዳታ እህል እየተዘረፈ ነው። Read more »

የቡራዩ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በፌደራል ፖሊሶች የተከበቡ ሲሆን ተማሪዎች ተቃውሞ እያሰሙ ይገኛሉ::በሃሮማያ ዩንቨርስቲ በር ላይ አንድ ወጣት ተማሪ ተገሏል::የሃሮማያ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች መገደላቸውን ተከትሎ በአከባቢው በዳሞታ ባቴ ፊንቂልጥ የሚገኙ ነዋሪዎች ለተቃውሞ አደባባይ ወጥተዋል::ይህን ተከቶ ከሆርሶ ወታደራዊ ካምፕ በርካታ ወታደሮችን የጫኑ …

የኦሮሞ ተማሪዎች ተቃውሞ በመላው ሃገሪቷ ዛሬም እንደቀጠለ ነው። Read more »

ከኦነግና ኦነጋውያን ጋር ሰልፍ ስለመውጣት? ኦነግና ኦነጋውያንን ወያኔንና የወያኔን ፖሊሲ ሲተቹ ስመለከት ይገርመኛል! ኦነግም ወያኔም አንድ ጡት የጠቡና ዛሬም የሚጠቡ የኢትዮጵያና የአማራ ጥላቻ ውላጆች የሆኑ የአንድ «ርዕዮተ አለም» መንትያ ልጆች ናቸው። የሁለቱ ልዩነት ወያኔ መሰሪነቱን አሟጦ በመጠቀም ለስልጣን ቋምጦ ሲቅበዘበዝ …

ከኦነግና ኦነጋውያን ጋር ሰልፍ ስለመውጣት? Achamyeleh Tamiru Read more »

ለኢትዮጵያ ተማሪዎችና ሁሉም ወጣቶች ሀገራዊ ጥሪ ….. ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምፅ ሬዲዮ: በአሁኑ ጊዜ ያለውን የሀገራችን አሳሳቢ ሁኔታ በማጤን ለወሳኝ የህብረሰብ ክፍሎች ሁሉ የትግል ጥሪን ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን በመገንዘብ በቅድሚያ ለለውጥ አምጪዎችና የሰፊው ህዝብ ወገኖች ለሆናችሁት ወጣቶች የትግል ጥሪ …

ለኢትዮጵያ ተማሪዎችና ሁሉም ወጣቶች ሀገራዊ ጥሪ : ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምፅ Read more »

– ተጨማሪ የፌዴራል ፖሊስ ልዩ ኃይል አባላት አመጽ ወደተቀጣጠለባቸው አካባቢዎች እንዲሰማራ የታዘዘ መሆኑ ታወቀ፤ አመጹ አሁንም ተፋፍሞ ተቀጣጥሏል – የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጤና ተቋም በድርቁ ምክንያት በበሽታ የሚሰቃዩትን ህጻናትና ድካሞች ለመታደግ ወደ ኢትዮጵያ የህክምና ቡድን የላከ መሆኑን አስታወቀ -በናይጄሪያ ሰሜን …

ተጨማሪ የፌዴራል ፖሊስ ልዩ ኃይል አባላት አመጽ ወደተቀጣጠለባቸው አካባቢዎች እንዲሰማራ የታዘዘ መሆኑ ታወቀ፤ አመጹ አሁንም ተፋፍሞ ተቀጣጥሏል Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ምንም ያህል ልዩነት ቢኖረው የአንድን አገር ህዝብ የማይለወጠው የጋራ ማንነቱ ዜግነቱ ነው፡፡የአንድ ‹‹ህዝብ›› የእምነት፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ…መብቱ በግለሰብ ደረጃ ካልተጠበቀለት በስተቀር የ‹‹ኦሮሞ፣ አማራ፣ ትግሬ…›› መብት ሊጠበቅ አይችልም፡፡ ችግሩ የ‹‹ብሄርና›› ሌሎች ማንነቶችን የሚጠቀሙ የፖለቲካ ቡድኖች ከግለሰብ ማንነት …

በተማሪዎች ደም የደመቀው አገዛዝ የግለሰብ መብት እስካላከበረ የብሄር ብሄረሰቦች መብት ሊያከብር አይችልም:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

በአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በመከላከያ ምስክርነት ይቅረቡ አይቅረቡ ዙሪያ የተነሳው ክርክር ሰበር ሰሚ ችሎት ደረሰ::የጠቅላይ ፍርድ ቤትን ውሳኔ የተቃወመው ዓቃቤ ሕግ፣ መሠረታዊ የሕግ ጥሰት መፈጸሙን በመጥቀስ ለሰበር ሰሚ ችሎት ማመልከቻ ማቅረቡን ምንጮች ተናግረዋል፡፡ በሽብር ድርጊት ወንጀል ተጠርጥረው ክስ ተመሥርቶባቸው ማረሚያ ቤት …

በአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በመከላከያ ምስክርነት ይቅረቡ አይቅረቡ ዙሪያ የተነሳው ክርክር ሰበር ሰሚ ችሎት ደረሰ:: Read more »

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅና የግዢና ንብረት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር በአሥር ሚሊዮን ብር ሙስና ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ታወቀ፡፡ ዋና ሥራ አስኪያጁ አቶ ኤፍሬም ደሳለኝና የግዥና ንብረት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ንጉሤ ታደሰ በቁጥጥር ሥር የዋሉት፣ ኅዳር 21 …

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅና የግዢና ንብረት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር በአሥር ሚሊዮን ብር ሙስና ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ታወቀ፡፡ Read more »

ልማታዊ አርቲስት የሚባለው ሰራዊት ፍቅሬ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን 50ኛ አመቱን ለማክበር ባወጣው ጨረታ ከባለስልጣኑ ኃላፊዎች ጋር ባደረገው መመሳጠር የቀረበውን የይስሙላ ጨረታ እንዳሸነፈ ተደርጎ የ9 ሚሊየን 411 ሺህ 600 ብር ጨረታ ያሸነፈበት ስራ በጸረ ሙስና ኮሚሽን እንዲሰረዝ ተደረገ፡፡ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን …

ጸረ ሙስና ኮሚሽን አርቲስት ሰራዊት ፍቅሬ ከኢትዮጲያ ቴሌቪዥን ባለስልጣናት ጋር ተመሳጥሮ ሊሰራው የነበረውን ሰራ ሰረዘው። Read more »

– በተለያዩ ከተሞች የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የሚያደርጉት የተቃውሞ እንቅስቃሴ ቀጥሏል –  በጎንደር ውጥረቱ ተባብሷል –  በካይሮ በአንድ ሬስቶራንት ውስጥ በደረሰ ቃጠሎ በርካታ ሰዎች ህይወታቸውን አጡ – የጣሊያን ጠረፍ ጠባቂዎች ስደተኞችን አዳኑ – በሶማሊያ አንዲት ጋዜጠኛ በፈንጅ ተገደለች = – የካጋሜን ለሶስተኛ …

በጎንደር ውጥረቱ ተባብሷል : በተለያዩ ከተሞች የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የሚያደርጉት የተቃውሞ እንቅስቃሴ ቀጥሏል Read more »

የአዲስ አበባና የፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ማስተር ፕላንን በተመለከተ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ያለውን ዝርዝር አቋም በተመለከተ የፓርቲው ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባን አዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ በፅ/ቤታቸው ተገኝቶ አነጋግሯቸዋል፡፡ መንግሥት ማስተርፕላኑ ከተሞችን በመሰረተ ልማት በማስተሳሰር እድገትን ለማምጣት …

“ወደ እውነተኛው ፌደራሊዝም እንመለስ” የኦፌኮ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ Read more »

የመጨረሻዋ የለውጥ ሂደት ላይ ነን መሆናችንን አውቀን ጊዜውን እንጠቀምበት::(ምንሊክ ሳልሳዊ) ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎EthiopianOppostionParties‬ ‪#‎Change‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ከ1997 ምርጫ ጀምሮ በተለያዩ አጋጣሚዎች ወያኔን በሕዝባዊ እንቅስቃሴ ለመጣል የነበሩ እድሎችን በአንድነት ቆመን ስላልተጠቀምንበት አገዛዙ እድሜውን ሊያስረዝም ችሏል::ልብ በሉ ሕዝቡ …

የመጨረሻዋ የለውጥ ሂደት ላይ ነን መሆናችንን አውቀን ጊዜውን እንጠቀምበት::(ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

– 1500 ጥበቃዎች ተመድበዋል – ለጥበቃ በወር 3ሚ. ብር ያወጣል የኢትዮ – ጅቡቲ የሃዲድ መስመርን የሚዘረጋው ቻይና ኩባንያ ከስርቆት ጋር በተያያዘ 20 ሚሊዮን ብር ገደማ ኪሳራ እንደደረሰበት የታወቀ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት ስርቆቱን ለመከላከል ከ1500 በላይ ጥበቃዎች  በሀዲድ መስመሩ ላይ ተመድበዋል፡፡ …

በስርቆት 20ሚ. ብር አጣሁ አለ የኢትዮ-ጅቡቲን የሃዲድ መስመር የሚገነባው ኩባንያ Read more »

ከቡድኑ ጋር ወደ አገራቸው እንዳይመለሱ፣ ፓስፖርታቸውን ተነጥቀው ነበር በሴካፋ ዋንጫ ለመሳተፍ ወደ ኢትዮጵያ የመጣውን የኬንያ ብሄራዊ ቡድን ልኡካን የመሩት የክለቡ ማናጀር ዊሊስ ዋሊያውላ፤ ስድስት የቡድኑ ልኡክ አባላት ለአስር ቀናት አርፈውበት ለቆዩት “እንዳለ እና ቤተሰቡ ቸርቺል ሆቴል መከፈል የነበረበትን 41 ሺህ …

በአዲስ አበባ በ41 ሺህ ብር የሆቴል ዕዳ የተያዙት የኬንያ ብሔራዊ ቡድን መሪ ተለቀቁ Read more »

የፍ/ቤት ክርክሩ ከ3 ዓመት በላይ ፈጅቷል የሽሬ እንዳሥላሴ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የነበሩት አቡነ ሚካኤል፤ በነሐሴ ወር 2003 ዓ.ም ከሞቱ በኋላ ነው፤ “የሊቀ ጳጳሱ ልጅ ነኝ” የሚል የወራሽነት አቤቱታ ለፍ/ቤት የቀረበው፡፡ “የሟች ልጅ ነኝ” የሚል አቤቱታ ያቀረቡት አቶ ዮሐንስ ተክለሚካኤል፤ …

“የሊቀ ጳጳሱ ልጅ ነኝ” በሚል የቀረበን ጥያቄ ፍ/ቤቱ ውድቅ አደረገ Read more »

በአዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ውስጥ መብራት ለሀያ ሰዓታት ያህል በመቋረጡ ምክንያት በፅኑ ህክምና ክፍል (ICU) ውስጥ የነበሩ ሦስት ህሙማን ለሞት ተዳረጉ፡፡ ህዳር 20 ምሽት ላይ ለ20 ሰዓታት መብራት ተቋርጦ በመቆየቱና የሆስፒታሉ ጀነሬተር ተበላሽቶ በመቀመጡ የተነሳ በፅኑ ህክምና ክፍል የነበሩ አንዲት …

በአዋሣ ሪፈራል ሆስፒታል መብራት በመቋረጡ 3 ህሙማን ህይወታቸው አለፈ Read more »

“ማስተር ፕላኑ ልማትን ያሻሽላል፤ በረብሻ የተሳተፉ ይከሰሳሉ” – መንግሥት “የአዲስ አበባና የፊኒፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን ማስተር ፕላን” ላይ፣ ሰሞኑን በበርካታ የኦሮሚያ ከተሞች  በተቀሰቀሰው ተቃውሞ፣ ከፖሊስ ጋር ግጭት ተፈጥሮ፣ ሶስት ሰዎች የሞቱ ሲሆን፣ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ)፤ መንግስትን ተጠያቂ አድርጓል፡፡ የክልሉ …

መንግሥት፣ ማስተር ፕላኑን ካልሰረዘ፣ ሰላማዊ ሰልፍ እጠራለሁ” – ኦፌኮ Read more »

ሰሞኑን በኦሮሚያና ሌሎች ክልሎች ባሉ ዪኒቨርስትዎችና ት/ቤቶች የአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ተግባራዊነት ጋር ተያይዞ የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ መንግስት በተማሪዎች ላይ አሰቃቂ እርምጃ እየወሰደ ተቃውሞውን ለማፈን የሚቻለውን ሁሉ እያደረገ ቢሆንም ከዚህ በፊት ‹‹ማንም የማስተር ፕላኑን ተግባራዊነት አያስቀረውም›› ካለው አቋም እንዲያፈገፍግ የተገደደበት …

መንግስት የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን ለህዝብ ይፋ የሚደርግበትን ፕሮግራም ሰረዘ፤ Read more »

የባቡሩ ጦስ!! በዘሪሁን ገሠሠ ‹‹ኢትዮጵያ ውስጥ ሴትና የሰው ጉልበት እርካሽ ነው፡፡›› ውድ አንባቢያን በዚህ ፅሁፌ የአዋሽ ኮምቦልቻ ወልድያ /ሀራ/ የባቡር መስመር ግንባታን ተከትሎ ግንባታውን ለመስራት አሸናፊ ሆኖ በቀረበው ያፒ መርከዚ የተሰኘ የቱርክ ኩባንያ ወደሀገራችን በገቡ ቱርካውያን ሰራተኞች እየተፈፀመ ስላለው ባህልና …

የባቡሩ ጦስ!! – ‹‹ኢትዮጵያ ውስጥ ሴትና የሰው ጉልበት እርካሽ ነው፡፡›› – በዘሪሁን ገሠሠ Read more »

– በርካታ የጫንጮ የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች ባልታወቀ በሽታ ታመሙ – የጎንደር እስር ቤት ቃጠሎ በተነሳበት ወቅት በወያኔ ፖሊስ የተገደሉት ከሰላሳ በላይ ናቸው ተባለ – በዩናይትድ ስትቴስ ሶስት ሰዎች አስራ አራት ሰዎችን ገድለው አስራ ሰባት ሰዎች አቆሰሉ – የሩሲያ ፕሬዚዳንት ፑቲን …

በርካታ የጫንጮ የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች ባልታወቀ በሽታ ታመሙ:: Read more »

በቡሌ ሆራ ዩንቨርስቲ  ፌድራል ፖሊስ የካምፓሱን ቅጥር ግቢ ሰብሮ በመግባት ብዛት ያላቸው ተቃውሞዋቸውን እያሰሙ የነበሩ ተማሪዎችን እየጨፈጨፈ ከባድ ጉዳት እደረሰባቸው ።

ቁርጠኝነት – አዲሱ የወያኔ የማዘናጊያ እና የማጭበርበሪያ ዲስኩር – ጊዜው የስር ነቀል ለውጥ ነው:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎Change‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ ‪#‎Ethiopianoppositionparties‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) የውስጥ አጣብቂኟ ሲበረታ ወያኔ አዲስ ፋሽን ይዛ መታለች -ቁርጠኝነት- የሚሉት::በሃሰተኝነት እና በፕሮፓጋንዳ ማጭበርበር ወያኔን የሚችለው የለም::ወያኔ እያወቀ …

ቁርጠኝነት – አዲሱ የወያኔ የማዘናጊያ እና የማጭበርበሪያ ዲስኩር – ጊዜው የስር ነቀል ለውጥ ነው:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

ችግሩ ማስተር ፕላኑ ሳይሆን የመሬት ፖሊሲው ነው – ግርማ ካሳ ቶኩማ ለቢሊሱማ ስለ አዲስ አበባ ማስተር ፕላን ብዙ ይባላል። “SAY NO TO THE MASTER PLAN “ የሚል የተጻፈበት ፕሮፋይል ሰዎች ሲለጥፉ እያየን ነው። ሰዎች ማስተር ፕላኑ ለገበሬዎች መፈናቀል ምክንያት ነው …

ችግሩ ማስተር ፕላኑ ሳይሆን የመሬት ፖሊሲው ነው – ግርማ ካሳ ቶኩማ ለቢሊሱማ Read more »

የማለዳ ወግ…. የዛሬው ደም የነገ እዳችሁ ሆኖ ይፋረዳችኋል ! ===================================== * ከጎንደር ባዕታ ወህኒ እሰከ ኦሮሚያ ተማሪዎች የጎንደር የባዕታ ወህኒ ቤት መቃጠሉን ተከትሎ ሰው ቆስሏል ፣ ሰው ሞቷል … የጎንደር ከተማ ነዋሪ ባዕታ ወህኒ ቤት እያለ በሚጠራው ማረሚያ ቤት በተከሰተ …

የማለዳ ወግ…. የዛሬው ደም የነገ እዳችሁ ሆኖ ይፋረዳችኋል ! ነቢዩ ሲራክ Read more »

ሰሞኑን በአምቦ ፣ በሐረማያ ፣ በወለጋ ፣ በቡራዩ እና ወዘተ ቦታዎች ኢትዮጵያውያኖች ዛሬም በዘረኛው ወያኔ ትግሬ እየተገደሉ እንደሆነ ሰምቻለሁ ። በጎንደር ኢትዮጵያውያኖች እየተገደሉ እንደሆነ ሰምቻለሁ ። ህዝበ ሙስሊሙ የእምነት ነጻነቱን እንደተነጠቀም አውቃለሁ ። አስራምስት ሚሊዮን ሕዝብ አፋጣኝ የምግብ እርዳታ በሚሻበት …

ይህ መንግስት ምን ይዞ ቆመ ( ኄኖክ የሺጥላ ) Read more »

Amdom Gebreslasie – “ልማታዊ መንግስት” ነኝ ብሎ ራሱ የሚያወድሰው ኢህኣዴግ ኣዲስ ኣበባን የሚያለማ ኣዲስ ማስተር ፕላን ኣዘጋጀው ብሎ ኣወጀ።የልማቱ ዋነኛ ትኩረቱ ደግሞ በኣዲስ ኣበባ ዙርያ የሚገኙ ከተሞችና ገጠር ወረዳዎች ሲሆን የኦሮምያ ልዩ ዞን ተብሎ የሚታወቅ ነው። ልማት የሚጠላ ሰው ያለ …

“ልማታዊ መንግስት” ነኝ ብሎ ራሱ የሚያወድሰው ኢህኣዴግ ኣዲስ ኣበባን የሚያለማ ኣዲስ ማስተር ፕላን ኣዘጋጀው ብሎ ኣወጀ። Read more »

ጎንደር ከተማ ዉስጥ የሚገኘዉ የህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ እስር ቤት በእሳት እየተቃጠለ ነዉ። ከማሰቃያ ቤቱ የነበሩ እስረኞች አምልጠዋል። የድንበሩ ጉዳይ ህዝብን አስቆጥቶ መላ ጎንደርን እያናወጣት ነዉ።

የዲላ ዩንቨርስቲ ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ ስለሺ ኮሬ በቀረበባቸው ከፍተኛ ክስ በሙስና ሴቶችን በማማገጥ እና ሌሎች የመልካም አስተዳደር ችግሮች ከስልጣናቸው መነሳታቸው ሲታወስ ይህን አስታኮ ፕሬዚዳንቱ አስቀድመው ያዘጋጁትና በዘር የተደራጁ ደጋፊዎቻቸው ጥቅማችን ተነካ ወገናችን የጌድዎ ልጅ ተባረረ በማለት በምክትል ፕሬዚዳንቱ በአቶ ሰለሞን …

የተባረሩት የዲላ ዩንቨርስቲ ፕሬዚዳንት ደጋፊዎች በጎሳ ተደራጅተው ለአመጽ እየተዘጋጁ ነው:: Read more »

በባሌ ሮቤ የፌዴራል ፖሊስ እና የአግኣዚ ጦር አባላት በከተማው ደርሰው በመፍሰስ እንዲሁም ከገጠሩ ወደ ከተማው የሚያስገቡ መንገዶችን በመዝጋት ከተማዋን ውጥረት ውስጥ ከተዋታል::የሮቤ መምህራን ኮሌጅን የሁለተኛ ደረጃ እና የመጀመሪያ ደረጃ ትምሕርት ቤቶችን ከበዋል::የመዳወላቡ ዩንቨርስቲ ከከተማው የሚያገናኘው መስመር በወታደሮችኡ ተቆርጦ የታጠረ ሲሆን …

ባሌ ሮቤን መደወላቡ ዩንቨርስቲ ውጥረት ላይ ናቸው::የመዳወላቡ ዩንቨርስቲን ከከተማዋ የሚያገናኘው መስመር ታጥሯል:: Read more »

በኢትዮጵያና በሱዳን ድንበር አቅራቢያ ስናር መቅሪ ጨው ላይ ሰፍሮ የቆየው የህወሓት ልዩ ኃይል ጦር በወረርሽኝ በሽታ በመጠቃቱ ወደኋላ እንዲያፈገፍግ ተገደደ፡፡ ህወሓት የልዩ ኃይል ጦሩን ስናር ላይ ያሰፈረው በመስከረም ወር አጋማሽ ላይ ሲሆን በጦር ካምፑ ውስጥ ወረርሽኝ በመግባቱ እና ሁሉም አባላት …

በኢትዮጵያ ሱዳን ድንበር የህወሓት ልዩ ኃይል ጦር በወረርሽኝ በመጠቃቱ ወደኋላ እንዲያፈገፍግ ተገደደ፡፡ ‪ Read more »

ድምፃችን ይሰማ ድል ‹‹እምቢ!›› ማለት መቻል ነው! ድል ለጭቆና እጅ አለመስጠት ነው! የአላህ (ሱ.ወ) የምንዳ ሚዛን ጥረትን እንጂ መዳረሻን ያማከለ አይደለም!!! የመንግስትን ረጃጅም እጆች በሀይማኖታዊ ጉዳዮቻችን ጣልቃ ከመግባት ተቆጥበው አያውቁም ነበር፡፡ በሀምሌ 2003 እነዚህ ጣልቃ ገብነቶች የእምነት አስተሳሰብን ወደመምረጥና ወደማጥመቅ …

ድል ‹‹እምቢ!›› ማለት መቻል ነው! ድል ለጭቆና እጅ አለመስጠት ነው! ድምፃችን ይሰማ Read more »

Minilik Salsawi – በሃሮማያ ዩኒቨርሲቲ አዲሱ የአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ተግባራዊ እንዳይሆን የተቃውሞ ድምፃቸውን ሲያሰሙ ከነበሩ የኦሮሚያ ተወላጅ ተማሪዎች መካከል የፊዴራል ፖሊስ ሰራዊት አባላት ወደ ዪኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ በመግባት ሶስት ተማሪዎችን መግደላቸውንና ብዙዎችን ማቁሰላቸው እየተሰማ ነው ።

በኢህአዴግ የተሳሳተ የኢኮኖሚ ፖሊሲ፣ በድርቅና በድህነት ምክንያት በሕዝባችን ላይ እየደረሰ ያለው ከፍተኛ ችግር መጠን ሊድበሰበስ አይገባም!! (ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ የተሰጠ መግለጫ) ሀገራችንን ላለፉት 25 ዓመታት ሲገዛ የቆየው ኢህአዴግ ባለ2 አሀዝ ፈጣን እድገት እያስመዘገብኩ ሀገራችን በምግብ ራሷን እንዲትችል፣ ከስንዴ …

በኢህአዴግ የተሳሳተ የኢኮኖሚ ፖሊሲ፣ በድርቅና በድህነት ምክንያት በሕዝባችን ላይ እየደረሰ ያለው ከፍተኛ ችግር መጠን ሊድበሰበስ አይገባም!! – መድረክ Read more »

IN MEMORY of Mr. Belay Wendafrash From Voice of Ethiopian youth በጀርመን ሃገር እና በመላው አውሮፓ ኢትዮጵያውያንን በማሰባሰብ ለታፈኑትና ድምጽ አልባ ለሆኑት ኢትዮጵያውያን ወገኖቹ ሲሟገት የኖረው ወንድማችን አቶ በላይ ወንዳፍራሽ ቅዳሜ ኖቬምበር 28፣ በፍራንክፈርት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን በርካታ ኢትዮጵያውያን በተገኙበት …

በኢትዮጵያ ፍትሕ፣ እኩልነትና ዴሞክራሲ እንዲሰፍን ሲታገል የኖረው አቶ በላይ ወንዳፍራሽ (እንደዜጋ/ሰላምሁን PalTalk name)በጀርመን ሃገር አረፈ። Read more »

Amdom Gebreslasie “የእርዳታ እህሉ ወደ ተረጂው ህዝብ ልናደርሰው ኣልቻልንም” ወይዘሮ ያለም ፀጋይ የምስራቃዊ ዞን ዋና ኣስተዳዳሪና የማእከላይ ኮሚቴ ኣባል። ወይዘሮ ያለም ፀጋይ ያፍረጠረጠችው ሓቅ ” የእርዳታ እህሉ ወደ ተራበው ህዝብ ልናደርሰው ኣልቻልንም ከዚህ የተነሳ ድርቁ ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ ላይ ይገኛል። …

በትግራይ ለተከሰተው ረሃብ የመጣው እርዳታ ለተጎጂዎች ኣይደርስም ሲሉ ኣንድ ባለስልጣን ተናገሩ። Read more »

– በአምቦ አመጹ አልበረደም፤ የወያኔ አድማ በታኝ ፖሊስ በውድቅት ሌሊት አምቦ ገባ፤ – በማዕከላዊ ምርመራ በየቀኑ በምርመራ ጉዳት የሚደርስባቸው ሰዎች ቁጥር ከፍተኛ ነው ተባለ፤ – ሁለተኛ የአባይ ግድብ ግንባታ ሥራ እንዲቆም ግብጽ በይፋ ወያኔን ትጠይቃለች ተባለ፤ – የሮማው ጳጳስ፣ ኬኒያውያን …

በአምቦ አመጹ አልበረደም፤ የወያኔ አድማ በታኝ ፖሊስ በውድቅት ሌሊት አምቦ ገባ:: Read more »

#Ethiopia የሌተና ኮሎኔል ፍሰሐ የመጽሐፍ ምረቃ ፕሮግራም ላይ የደርግ (በኢሠፓ የመደራጀት ጥያቄ ዳግም እንደራጅ ) በተለይ የኢሕአፓና የመኢሶን አባላት በነበሩት መካከል ጠርዝ የያዘ ጭቅጭቅ ተነስቶ የነበረ ቢሆንም፣ ‹‹ደርግ በወሰዳቸው በጎ ዕርምጃዎች እንደምደሰት ሁሉ በማወቅ፣ በድፍረት፣ ባለማወቅና በስህተት ለተፈጸሙት ደግሞ ሙሉ …

የሌተና ኮሎኔል ፍሰሐ የመጽሐፍ ምረቃ ፕሮግራም ላይ የደርግ ዳግም እንደራጅ የኢሕአፓና የመኢሶን አባላት በነበሩት መካከል ጠርዝ የያዘ ጭቅጭቅ ተነስቶ ነበረ Read more »

የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ሰመጉ) ኅዳር 16 ቀን 2008 ዓ.ም. በጽሕፈት ቤቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ብሔር ተኮርና ልማትን መሠረት ያደረጉ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በኢትዮጵያ እየተባባሱ መሆናቸውን አስታወቀ፡፡ የአገር ውስጥና የውጭ የመገናኛ ብዙኃን አባላት፣ የተለያዩ ኤምባሲ ተወካዮችና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተወካዮች በተገኙበት …

ሰመጉ ብሔር ተኮርና ልማትን መሠረት ያደረጉ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በኢትዮጵያ እየተባባሱ መሆናቸውን አስታወቀ፡፡ Read more »

አቶ በረከት ስምኦን ስልጣናቸውን መከታ በማድረግ የነጠቁትን መኖሪያ ቤት እንዲመልሱ ተጠየቁ:: -ቤቱ ለባለቤቱ እንዲመለስ ከተወሰነ 17 ዓመታት አልፎታል::ለ17 አመት አቶ በረከት ስምኦንን የሚመጥን መኖሪያ ቤት አልተገኘም ማለት በሕዝብ ላይ እንደ ማሾፍ ነው:: የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 17 …

አቶ በረከት ስምኦን ስልጣናቸውን መከታ በማድረግ የነጠቁትን መኖሪያ ቤት እንዲመልሱ ተጠየቁ:: ለባለቤቱ እንዲመለስ ከተወሰነ 17 ዓመታት አልፎታል Read more »