ማስተር ፕላኑን መቃወማቸው የገበሬው መፈናቀል አሳስቧቸው ነዉን ? – ግርማ ካሳ ሰሞኑን በምእራብ ኦሮሚያ ተማሪዎች ተቃዉሞ አሰምተውል። የአሜሪክ ድምጽ በዚህ ዙሪያ ዘገባ አጠናክሯል። አንዳንድ ወገኖች ተማሪዎች ተቃዉሟቸውን ያሰሙት በዋናነት የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን በመቃወም እንደሆነ ይናገራሉ። “የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን …

የኦሮሞ ተማሪዎች ማስተር ፕላኑን መቃወማቸው የገበሬው መፈናቀል አሳስቧቸው ነዉን ? – ግርማ ካሳ Read more »

ቀኑ ዓርብ ሚያዝያ 16/2001 ዓ.ም ነበር ። ብዙ ሲቪል የለበሱ እና የፌድራል ልብስ የለበሱ ፖሊሶች መሳሪያቸውን አቀባብለው ወደቤት በመግባት <<ስልካችሁን አጥፉ ወደማንም እንዳትደውሉ >> በማለት ለወ/ሮ እማዋይሽ ቤተሰቦች ትእዛዝ ይሰጣሉ ። ቀጥሎም ቤቱን ለመፈተሽ የተፈቀደላቸውን ወረቀት እያሳዩ << ቤት ለመፈተሽ …

ያልተዘመረላቸው ጀግና ወ/ሮ እማዋይሽ አለሙ ! Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – በሓገራችን የተከሰተውን ድርቅ እና ያስከተለውን ረሃብ ለመቋቋም በሚደረጉ ጥረቶች በአቅርቦት እና በፍላጎቶች መካከል እጅግ ሰፊ ልዩነት ከመኖሩም በላይ ግልጽነት የጎደለውና በፖለቲካ ላይ የተመሰረተ አድልዎ እንዲሁም ከፕሮፓጋንዳ ውጪ ፈጣን እና የተቀናጀ ስራ በተግባር ስለማይታይ በድርቅ የተጠቁ …

በብድር እና እርዳታ የተገኙ የውጪ ምንዛሬዎች የት እንደገቡ አይታወቅም::ረሃቡ የኢኮኖሚ ቀውስ ፈጥሯል::‪ (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

      Written by  ዮሐንስ ሰ.  • ‘ግድብ-መስኖ አትስሩ’ የሚል ዘመቻ፣ እና ተመፅዋች ረሃብተኛ 1. ከሃያ የዓለማችን ድሃ አገራት አንዷ! በየዓመቱ 10 ሚ. ችግረኞች፣ እርዳታና ድጎማ ይቀበላሉ። ዘንድሮ ግን፣ የተረጂዎቹ ቁጥር ወደ 15 ሚሊዮን ጨምሯል። 2. አስቸኳይና የሚያዛልቁ መፍትሄዎች! …

የረሃብ አደጋውን፣ ‘ዱብዕዳ’ ወይም ‘ጊዜያዊ’ አናስመስለው! Read more »

አንጋፋው ተዋናይ አርቲስት ፍቃዱ ተ/ማርያም በሽርክና የሚያሳትመውን የመረጃና የስልክ አድራሻ ማውጫ ዳይሬክተሪ፤ አመሳስለው በማዘጋጀት ለገበያ አቅርበውብኛል ባላቸው አካላት ክስ መስርቷል “እንደ ልጄ የማየውን ሥራዬን ነው የወሰዱብኝ” ብሏል – አርቲስቱ፡፡ በአቃቤ ህግ የቀረበው የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳው፤ ዌብ ፕላኔት አይቲ ሶሉሽን እና …

አርቲስት ፍቃዱ ተ/ማርያም ከሳሽም ምስክርም ሆኖ ፍ/ቤት ቀረበ Read more »

በየሳምንቱ ረቡዕ ምሽት በኢቢኤስ ቴሌቭዥን የሚቀርበው የ“ሞጋቾቹ” ተከታታይ ድራማ ደራሲ በሆነው ኃይሉ ፀጋዬና በፕሮዱዩሰሯ መካከል በተፈጠረ አለመግባባት የተለያዩ ሲሆን ድራማው በታዋቂው ፀሐፌ ተውኔት ውድነህ ክፍሌ ይቀጥላል ተብሏል፡፡ የድራማው ደራሲ አንጋፋው የተውኔት ፀሐፊ ኃይሉ ፀጋዬ ለአዲስ አድማስ እንደተናገረው፤ ከዚህ ቀደም በተለያዩ …

የ“ሞጋቾቹ” ድራማ ደራሲና ፕሮዱዩሰሯ ባለመግባባት ተለያዩ Read more »

Written by  ዮሐንስ ሰ.=== በኢትዮጵያ የረሃብ አደጋ ላይ ያተኮረው የቢቢሲ ዘገባ፣ ይሄውና ብዙዎችን እያወዛገበ ሁለተኛ ሳምንቱን ይዟል። የጋዜጠኛውን ዘገባ፣ በአድናቆት የሚያሞግሱ በርካታ ሰዎች፣ ‘መንግስት፣ የረሃብ አደጋውን ችላ ብሏል፤ መረጃም ደብቋል’ በማለት መራራ ትችት አውርደውበታል። መንግስት በበኩሉ፣ በቢቢሲ ዘገባ ተቆጥቶ፣ በየአቅጣጫው …

ድርቅ ባይኖርም በየቀኑ፣ከ500 በላይ ሕፃናት ይሞታሉ; የኢትዮጵያ ችግር፣ ከቢቢሲ ዘገባም ይብሳል! Read more »

የብሄር ማፈናቀልና ሰብአዊ በደል አድርሰዋል በሚል የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ይፋ ባደረጋቸው የኦሮሚያና አፋር ወረዳ የመንግስት ኃላፊዎች ላይ እርምጃ ባለመወሰዱ ነዋሪዎች ለበቀል ጥቃት እንደተጋለጡና 71 አባወራዎች ከቀዬአቸው እንደተፈናቀሉ ከትናንት በስቲያ የአካባቢው ተጎጂዎች ለጋዜጠኞችና ለዲፕሎማቶች አስረድተዋል፡፡ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ኖኖ …

“ለምን መረጃ ሰጣችሁ” በሚል ተፈናቃዮች በመንግስት ኃላፊዎች ለበቀል ጥቃት ተጋለጡ:: Read more »

በአባይ ወንዝ አጠቃቀምና በህዳሴ ግድብ ግንባታ ሳቢያ ለ5 ዓመት እየከረረና እየረገበ የዘለቀው የኢትዮጵያና የግብፅ ግንኙነት፤ ከሰሞኑ ትኩሳት አገርሽቶበታል፡፡ የግብፁ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ የህዳሴ ግድብ ግንባታ እንዲዘገይ ማድረግ እንችላለን በማለት እንደተናገሩ ሰኞ እለት የዘገቡ አልጀዚራና ምስር ጆርናል፤ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር …

በአባይ ወንዝ አጠቃቀምና በህዳሴ ግድብ ግንባታ ሳቢያ ለ5 ዓመት እየከረረና እየረገበ የዘለቀው የኢትዮጵያና የግብፅ ግንኙነት፤ ከሰሞኑ ትኩሳት አገርሽቶበታል፡፡ Read more »

በሽታን ተከላካይ የሆኑ አረንጓዴ ተክል ምግቦች  – (በዶ/ር ሆነሊያት ኤፍሬም ቱፈር) የአረንጓዴ ተክሎች ለጤና ጠቃሚ መሆን የማያጠራጥር ሲሆን ለዛሬ በጥቂቱ ስለተክሎቹ አይነትና ጥቅሞቻቸዉ ልነግራችሁ ወደድኩኝ፡፡ ✔ ብሮኮሊ ይህ አትክልት በቫይታሚን ሲ እና በፋይበር የበለጸገ ሲሆን በዉስጡ የያዛቸዉ ንጥረ ነገሮች በሽታን …

በሽታን ተከላካይ የሆኑ አረንጓዴ ተክል ምግቦች Read more »

እንቅልፍ ከመተኛትዎ በፊት ማድረግ የሌለብዎን ያውቃሉ?  (በዶ/ር ሆነሊያት ኤፍሬም ቱፈር) ✔ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የአካል ብቃት እቅስቃሴ ማድረግ ለጤናማ ሕይወት መሰረትና ለጥሩ እና ሰላማዊ እንቅልፍዎ ተመራጭ መፍትሔ ነው፡፡ ነገር ግን እንቅልፍ ከመተኛትዎ በፊት በ3 ሰዓታት ውስጥ የሚሰሩ ከሆነ የሰውነት ሙቀት …

እንቅልፍ ከመተኛትዎ በፊት ማድረግ የሌለብዎን ያውቃሉ? Read more »

ተስፋሁን አለምነህ – የምስራቅ አፍሪቃ መንግስታት ካላቸዉ አባገነንነት የተነሳ የጎንዮሽ ትብብራቸዉ ስልጣናቸዉን ማስቀጠል ላይ መሰረት ያደረገ ነዉ። የሃገር ሉአላዊነትን ባላስጠበቀ መልኩ መንቀሳቀስ ደግሞ ለወያኔ ልምዱ ነዉ። የኢትዮ-ሱዳን በአዲስ መልክ የድንበር ማካለል እንደ ሚደረግ የሱዳኑ ትሪቡን ጋዜጣ መዘገቡን ተከትሎ ግጭቱ አገርሽቶ …

የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ማካለል እንደሚደረግ መዘገቡን ተከትሎ ግጭቱ አገርሽቶ ወደ ለየለት የሞት ሽረት እያመራ ነዉ። Read more »

ረሃብ የወለደው መርዶ ************* ዛሬ እሮብ 15 / 03 / 2008 ዓ/ም ከቀኑ ኣምስት ሰዓት ኣከባቢ ከሑመራ ኣደባይ ቀበሌ የደረሰኝ የስልክ ጥሪ እጅግ የሚያሳዝን ረሃብ የፈጠረው መርዶ ነበር። ዛሬ ረፋድ የኣደባይ ከተማ ህዝብ ኣንዲት በረሃብ የሞቱት እናት ቀብር መዋሉን ከቦታው …

በረሃብ ጠኔ ኣደጋ የሟቾች ቁጥር አየጨመረ ነው፥ በሁመራ ሰዎች አየሞቱ ነው። Read more »

–    በቅዱስ ሲኖዶስ የጸደቀ መተዳደርያ ደንብ ያለው የማኅበረ ቅዱሳን ፕሮግራም ይገኝበታል –    ጉዳዩ ለምእመናንና ለቤተ ክርስቲያኒቱ ግርታና ክፍተት እንዳይፈጥር ማኔጅመንቱ ጠይቋል   ሕጋዊነቱና ተቀማጭነቱ በአሜሪካ የኾነው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ሰርቪስ (ኢ.ቢ.ኤስ) ቴሌቪዥን ሜኔጅመንት፣ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ስም መንፈሳዊ ዝግጅት …

ኢ.ቢ.ኤስ ቴሌቪዥን፤ በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ስም በሚተላለፉ ፕሮግራሞች ላይ ጊዜያዊ እገዳ አስተላለፈ Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ቁጭ ብሎ የማህበራዊ ድረ ገጽ ፉጨቶችን ልትሚያዎችን ጡዘቶችን እያዩ መታዘብ ደስ ይላል::የረሃቡን እና የድርቁን አጀንዳ ለመደበቅ ካርታውን ለመፐወዝ በወያኔ የተደረጉ ጥረቶች ከሞላ ጎደል ተሳክተዋል ቢባልም ወያኔ አስቻ ሰአት እየጠበቀ የሚጫወተው ሚና ስሜታውያን እና ያልበሰሉ ፖለቲካኛ …

ክሕወሓት ብኣዴን ተፋጩ እስከ ሰማያዊ ፓርቲ የስልጣን ማግለል አጀንዳ በማህበራዊ ድረ ገጽ ሲፈተል (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

መራዊ ላይ የታሰሩት ወጣቶች ከፍተኛ ድብደባ ተፈፀመባቸው • ሁለቱ የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ናቸው ህዳር 4/2008 ዓ.ም በምዕራብ ጎጃም ዞን መራዊ ከተማ የታሰሩት 8 ወጣቶች ከፍተኛ ድብደባ እንደተፈፀመባቸው ምንጮች ለነገረ ኢትዮጵያ ገለፁ፡፡ ህዳር 4/2008 ዓ.ም በሌሊት ቤታቸውን ተበርብሮ ከታሰሩት መካከል በተለይም …

በምዕራብ ጎጃም ዞን መራዊ ላይ የታሰሩት ወጣቶች ከፍተኛ ድብደባ ተፈፀመባቸው Read more »

ተለጣፊው የትእግስቱ ኣወሉ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ላለፉት ስድስት ወራት የተጠቀመበትን የቢሮ ኪራይ ባለመክፈሉ፣ የቤቱ አከራይ አቶ ዘካሪያስ ብርሃኑ ክስ መመሥረታቸውን ለሪፖርተር አስታወቁ፡፡ ቀበና አካባቢ የሚገኘውን ይህ ቤት ፓርቲው ላለፉት አራት ዓመታት ያህል በዋና ጽሕፈት ቤትነት እየተገለገለበት የሚገኝ ሲሆን፣ …

ተለጣፊው የትእግስቱ ኣወሉ አንድነት ፓርቲ የቢሮ ኪራይ ባለመክፈሉ ክስ ተመሠረተበት Read more »

ከኤልኒኖ የአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዘ በተለያዩ የአገሪቱ ክልሎች የተከሰተው ድርቅ እያሳረፈ ያለው ተፅዕኖ እየሰፋ መምጣት የተረጂዎችን ቁጥር እንዲጨምር እያደረገ ነው፡፡ ሰሞኑን በድርቅ የተጎዱ አካባቢዎችን ለመቃኘት የተንቀሳቀሰው የጋዜጠኞች ቡድን ከተመለከታቸው አካባቢዎች መካከል፣ የምዕራብና የምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ውስጥ ከወራት በፊት የነበሩት …

የምሥራቅና የምዕራብ ሐረርጌ ዞን ተረጂዎች ቁጥር ከ50 በመቶ በላይ ጨምሯል Read more »

ማክሰኞ ኅዳር 14 ቀን 2008 ዓ.ም. አመሻሽ ላይ በፌስቡክ ገጹ ከፓርቲው ጋር መለያየቱን፣ ከአሁን በኋላ የሚወክለው የፖለቲካ ድርጅት እንደሌለና የሚወክለው ራሱን ብቻ እንደሚሆን ገልጿል፡፡ ‹‹ከአሁን በኋላ ማንኛውንም የፖለቲካ ፓርቲም ሆነ ቡድን የማልወክል እንደሆነ አሳውቃለሁ፡፡ የእኔ ውክልና ለራሴ ብቻ ነው፤›› ይላል …

የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የነበረው ወጣቱ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ከፓርቲው ጋር መለያየቱን አስታወቀ፡፡ Read more »

የኪንታሮት ህመም በታችኛ የትልቁ አንጀትና ፊንጥጣ አካበቢ ያሉ የደም መልስ( veins) የደም ቧንቧዎች በሚያብጡበትና በሚቆጡበት ወቅት የሚከሰት የህመም አይነት ነዉ፡፡ የኪንታሮት ህመም ሰገራ በሚወጡበት ወቅት ሲያምጡ፣ ወይም በፊንጥጣና በታችኛዉ የትልቁ አንጀት አካበቢ ባሉ የደም ስሮች ላይ እንደ እርግዝናና ሌሎች ጭነትን …

የትልቁ አንጀትና ፊንጥጣ አካበቢ የኪንታሮት ህመም (hemorrhoids) Read more »

-በጦርነቱ ቁጥራቸው ያልታወቀ ሰዎች መሞታቸውና ንብረት መውደሙ ተገልጿል በደቡብ ክልል ሸካ ዞን ይዞታቸው ለኢንቨስተር በመሰጠቱ ምክንያት ምትክ ቦታ እንዲሰጣቸው ጥያቄ በማቅረባቸው ‹‹ለሕግ ተገዢ አይደሉም›› በማለትና በሽፍታነት በመፈረጅ፣ በሸኮዎች ላይ ዕርምጃ ለመውሰድ ሸካዎችን በማስታጠቅና የእርስ በርስ ጦርነት በማነሳሳት የተጠረጠሩ፣ የሸካ ዞን …

የወያኔ የጎሳ ፖለቲካ ውጤት :- የእርስ በርስ ጦርነት በማስነሳት የተጠረጠሩት የሸካ ዞን አስተዳዳሪና ሌሎች ሹማምንት ተከሰሱ Read more »

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የግብርና ኢኮኖሚ እምብርት ከሆኑ ከተሞች አንዷ በሆነችው ቴፒ ከተማ፣ በፀጥታ መደፍረስ ሳቢያ ውጥረት ነግሷል፡፡ ቴፒ ከተማና ዙሪያዋ በፌዴራል ፖሊስ ጭምር ጥበቃ ቢደረግላቸውም፣ የሽፍታ ኃይል በመኖሩ ከሥጋት መላቀቅ እንዳልቻሉ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የከተማው ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡   ለተፈጠረው የፀጥታ ችግር …

በቴፒ ከተማ ላይ በተነሳ የይገባኛል ጥያቄ የፀጥታ ውጥረት ነግሷል Read more »

ባለፉት ፪፭ ኣመታት ወያኔ የሰለጠነ የሰው ሃይል ኣላፈራም።የሠለጠነ የሰው ኃይል እጥረት ለኢንዱስትሪያላይዤሽን ዕቅዴ ዋነኛ ፈተና ነው ኣለ።ላለፉት ሁለት አሥርት ዓመታት የጠቅላይ ሚኒስትር የኢኮኖሚ ልዩ አማካሪ በመሆን እያገለገሉ የሚገኙት አቶ ነዋይ ገብረ አብ፣ የቀጣዮቹ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዶች ዋነኛ ፈተና የሚሆነው የሠለጠነ …

ባለፉት 25 ኣመታት ወያኔ የሰለጠነ የሰው ሃይል ኣላፈራም።የሠለጠነ የሰው ኃይል እጥረት ለኢንዱስትሪያላይዤሽን ዕቅዴ ዋነኛ ፈተና ነው ኣለ። Read more »

ብዙዎችን በተለይ በወሎ ኮረምና ደቡብ ትግራይ ለሕልፈት ባበቃው የ1977 ዓ.ም. ረሃብ ለዕርዳታ ፈላጊዎች እህል በማድረስ ረገድ ትልቁ ችግር ትራንስፖርት ነበር፡፡ ለተጐጂዎች የሚሆን የዕርዳታ እህል በአሰብ ወደብ ወደ አገር ውስጥ ከገባ በኋላ፣ ድርቅ ወደነበረባቸው ቦታዎች ለማድረስ መንገድ አለመኖሩ በእጅጉ ፈታኝ እንደነበር …

በራስ አቅም ለተረጂዎች ዕርዳታ ማድረስና ፈተናው Read more »

ወንዶች ሆይ ቀኑ ከፍቷልና መቀመጫችሁን ጠብቁ /እውነተኛ ገጠመኝ/ ከቦሌ ወደ ሳሪስ በሚወስደዉ መንገድ ላይ ከመሼ ታክሲ እየጠበኩ ነበር፡፡ ስዓቴን ስመለከት ሁለት ሰዓት ተኩል ይላል፡፡ የተከራየሁበት ግቢ በር ሦስት ሰዓት ላይ ተቆልፎ ስለሚዘጋ በሠላሳ ደቂቃ ውስጥ መድረስ አለብኝ፡፡ በጭንቀት በቆምኩበት በዚህ …

ወንዶች ሆይ ቀኑ ከፍቷልና መቀመጫችሁን ጠብቁ /እውነተኛ ገጠመኝ/ – ዘሐዲስ አየለ አበራ Read more »

Minilik Salsawi  ( አንባበ_ ) ድንገተኛው እድገት : ከፖለቲከኝነት ወደ ኢንቨስተርነት – የኢዴፓ ምሪ የነበረው ልደቱ አያሌው በላሊበላ ሆቴል ሊገነባ ነው::የቀድሞ ቅንጅት በታኝ እና የወያኔ ታላላኪ እንደሆነ የሚነገርለት ልደቱ ከወያኔ አገዛዝ 6000 ካሬ ሜትር ቦታ ተረክቧል::በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ የወያኔን ስልጣን …

ድንገተኛው እድገት : ከፖለቲከኝነት ወደ ኢንቨስተርነት – የኢዴፓ ምሪ የነበረው ልደቱ አያሌው በላሊበላ ሆቴል ሊገነባ ነው:: Read more »

ከትግራይ የሚሰደዱ በርካታ ወጣቶች ከፍተኛውን ቁጥር ይይዛሉ · በአንድ ፍተሻ ጣቢያ ብቻ በቀን ከ100 በላይ ስደተኞች ይያዛሉ · በጥቃቅንና አነስተኛ ተደራጅተው ብድር የወሰዱ ወጣቶች ገንዘቡን ይዘው ይሰደዳሉ በተሽከርካሪና በእግር የሀገሪቱን ድንበር አቋርጠው በህገወጥ መንገድ ወደ አረብ አገራት የሚሰደዱ ወጣቶች ቁጥር …

ህገወጥ ስደት በከፍተኛ ደረጃ ተባብሷል:: ከትግራይ የሚሰደዱ በርካታ ወጣቶች ከፍተኛውን ቁጥር ይይዛሉ Read more »

በርሃብ ለተጠቁት ዘመቻ ሊደረግ ነው በርሃብ ለተጠቁት ኢትዮጵያውያን ለሁለት ቀን የሚቆይ የማህበራዊ ድረ ገፅ ዘመቻ ሊደረግ ነው፡፡ ዘመቻው አርብ ህዳር 3/2008፣ እና ቅዳሜ ህዳር 4/2008 እንደሚደረግም ታውቋል፡፡ ዘመቻውም በእንግሊዘኛ ‪#‎EthiopiaFamine‬ እንዲሁም በአማርኛ ‪#‎ክፉ_ቀን‬ በሚል መለያ (ሀሽ ታግ) ይደረጋል፡፡ በመጀመሪያው ቀን …

በርሃብ ለተጠቁት ኢትዮጵያውያን ለሁለት ቀን የሚቆይ የማህበራዊ ድረ ገፅ ዘመቻ ሊደረግ ነው፡፡ Read more »

በማህበር ተደራጅተው፣ በራሳቸው ቤት የሰሯቸውና የብረታብረት፣ የእንጨት ስራ፣ ጋራዥ፣ ቁርስና ሻሂ፣ የተለያዩ ሸቀጦች የሚሰራባቸው ቤቶች በሃይል እየፈረሱ ነው። በነዚህ ቤቶች ሲሰሩ የነበሩ ወጣቶችና ቤተሰቦች ያለ ካሳ፣ ያለ ቅያሪ መስርያ ቦታ እንዲያፈርሱ እየተገደዱ ነው። ቤታቸው የፈረሰባቸው ወጣቶች ስራ ኣጥተው ለስደት እንዲሄዱ …

በእንቅርት ላይ ጀሮ ደገፍ : በማይጨው ከተማ ከ105 በላይ ቤቶች ለከተማ ውበት በሚል ሰበብ እየፈረሱ ነው። Read more »

የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት አባልና የገቢዎች ቢሮ ኃላፊ የነበሩት አቶ ወንድሙ ቢራቱ፣ ሕገ መንግሥታዊ መብታቸው እንዲከበርላቸው እንዲያደርጉ፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፣ ለሰብዓዊ መብት ኮሚሽንና ለዕንባ ጠባቂ ተቋም ደብዳቤ ጻፉ፡፡ ‹‹የሕገ መንግሥቱ የበላይነትና የኦሮሚያ ክልል የክስና የዳኝነት …

ከኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት አባልና የገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ጋር በሙስና የተከሰሱት አራት ተጠርጣሪዎች መጥፋታቸው ተገለጸ Read more »

የጥቅምት ወር 2008 ዓ.ም. አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት በ11.8 በመቶ ማሻቀቡን የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ ፈጣን የዋጋ መጨመር አዝማሚያ መታየቱን ኤጀንሲው ጠቁሟል፡፡ የአሁኑ የዋጋ ግሽበት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወር ጋር ሲነፃፀር የሚገኘው ውጤት፣ ወቅታዊ የዋጋ ግሽበት ሁኔታን የሚያሳይ …

የዋጋ ግሽበት በ11.8 በመቶ አሻቀበ : የአገሪቱ የዋጋ ግሽበት ከዚህ በላይ እንደሚያሻቅብ ባለሙያዎች ይገምታሉ፡፡ Read more »

ሙሐመድ ቦአዚዝ የተባለ የቱኒዚያ ወጣት በአደባባይ ራሱን በማቃጠል የለኮሰው አመፅ የዓረብ አገሮችን እንደ ሰደድ እሳት ነበር ያዳረሳቸው፡፡ ሊቢያና ግብፅ የእሳቱ ቀዳሚ ቀማሾች ይሁኑ እንጂ፣ ሳዑዲ ዓረቢያን ጨምሮ የተለያዩ የዓረብ መንግሥታት ተነቃንቀው ነበር፡፡ በወቅቱ ሟቹ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በሰሜን አፍሪካ …

የአፍሪካ ቀንድን ሥጋት ላይ ሊጥል ይችላል የተባለው የኤርትራ አዲሱ እንቅስቃሴ Read more »

ሻቢያዎች በረሃ ሲወጡ ይዘዉት የወጡት የተሻልን ነን የሚል ስሜት፤ በአፍሪካ ትልቁ ጦር የደመሰስን ነን የሚል ጉራ ተደምሮ የፈጠረባቸው ስካር ገና አልበረደም። ራሳቸውን የእስራኤል ተምሳሌት አድርገው የቀረጹ ሰዎች አሁን የጅቡቲ እኩያ ምድባቸውን አእምሮአቸው ሊቀበለው አይችልም:: http://www.ethiomedia.com/aa2nov15/shabiyawoch_lemin_tagelu.pdf  

ፅንፈኝነት ማለት የራስን አስተሳሰብ በግዳጅ ሌሎች ላይ ለመጫን መሞከር፣የሌሎችን አስተሳሰብ ባለማክበር በግዳጅ ለማጥፋት መንቀሳቀስ ሲሆን ዜጎች ሃይማኖታዊ ድንጋጌዎቻቸውን የሌሎችን መብት ሳይጋፉ በነፃነት እንዳይተገብሩ ማገድም የፅንፈኝነት አንዱ መገለጫ ነው፡፡ እኔ የመረጥኩልሽን አለባበስ ተከተይ ብሎ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ማስገደድ ፣ታምኖበት የሚደረግን ሃይማኖታዊ …

የሃይማኖት ፅንፈኝነት መዋጋት ማለት የእምነት ድንጋጌዎችን እንዳይፈፀሙ መገደብ ማለት አይደለም!! አቡ ዳውድ ኡስማን Read more »

በሥራ ቦታዬና በመኖሪያ አካባቢዬ የሚገጥሙኝ ነገሮች ሁሉ ህይወቴን በጭንቀትና በሥጋት የተሞላ ያደርጉታል፡፡ የቱንም ያህል የሚያደክም ሥራ ስሠራ ብውል የረባ ሰላማዊ እንቅልፍ አይወስደኝም፡፡ አልጋዬ ላይ ወጥቼ ስገላበጥ፣ መጽሐፍ ሣነብ፣ ቲቪ ስመለከት እቆይና … ሊነጋጋ ሲል ሸለብ ያደርገኛል፡፡ እሱም ቢሆን ፍፁም ሠላማዊ …

ለበሽታ ያጋልጣል፤ ለሞት ይዳርጋል – አለመተኛት መዘዙ ብዙ ነው! Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ጎራ ለይቶ እሳት መቆስቆስ ለማንም አይበጅም፡፡ በፖለቲካው መንደር ውስጥ የነገሡት ጥላቻዎች፣ አሽሙሮች፣ ሐሜቶችና መፍትሔ አልባ ቧልቶች ለአገራችን አይበጁም፡፡ ከፖለቲካዊ ሥልጣን በላይ አገር ትቅደም፡፡ ሕዝብ ይከበር፡፡ በአገር ስም፣ በሕዝብ ስም፣ በዲሞክራሲ ስም መቀለድ ይብቃ፡፡ አንድ ትልቅ …

ምሁር ነን የሚሉ ክፍሎች በጎሳና በፖለቲካ ልዩነት ምክንያት የሕዝብን መልካም እሴቶች እየናዱት ነው:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

መረጃ ሙሉ ያደርጋል ለዚህ ደግሞ የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ ሳምንታዊ ዜናዎችን እንዲሁም የስፖርት ዘገባዎች መጣጥፎችን ለስለስ ካሉ ሙዚቃዎች ጋር ይዘንላችሁ ቀርበናል አብራችሁን ሁኑ:: [youtube http://www.youtube.com/watch?v=QvKOqx5YEuE]    

አርቲስት ደበበ እሸቱ ዛሬ በካናዳ ቫንኮቨር በተካሄደው “the Golden Leopard award” በሚል የሚጠራው እና በሰሜን አሜሪካ መልቲ ካልቸራል አለምአቀፍ የፊልም ሰሪዎች ማህበር የሚያዘጋጀው ስነስርዓት ላይ “ቀያይ ቀምቦጦች” “עלים אדומים Red Leaves” በሚለው ፊልም መሪ ተዋናይ ሆኖ ባሳየው ብቃት የምርጥ ተዋናይ …

አርቲስት ደበበ እሸቱ “the Golden Leopard award” የምርጥ ተዋናይ “Best Lead Actor” የሚለውን ዘርፍ ተሸላሚ ሆነ Read more »

ሩስያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ግብፅ ውስጥ የሚገኙ 11,000 ሀገር ጎብኚ ዜጎቿን አስወጣች። ዛሬ እሁድም ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብ ወደ ሀገሩ እንደሚመለስ የሩሲያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አርካዲ ድዎርኮቪችን ዋቢ አድርጎ የሩሲያ ዓለም አቀፍ የዜና ኤጀንሲ (RIA) ዘግቧል። እንዲሁ 2000 የሚጠጉ …

ሩስያ 11 000 ዜጎቿን ከግብፅ አስወጣች:: ወደ 70ሺህ የሚጠጉ ይቀራሉ:: Read more »

በሕገመንግስቱ አንቀጽ 39 መብት ነው ብሎ ወያኔ ያጸደቀውን የራሱን ሕግ በተግባር ሊተረጉሙ ተንቀሳቅሰዋል ያላቸውን በሃሰት ውንጀላ ከሰሰ:: ማስረጃ አልባ ከባባድ የሃስት ክሶች ቀርበውባቸዋል :: ============================================================= ባለሥልጣናት አየር መንገድና ኤምባሲዎች ዒላማዎቻቸው ነበሩ ተብሏል :: የኦሮሞን ሕዝብ ነፃ ለማውጣትና ክልሉን ከፌዴሬሽኑ ለመገንጠል፣ …

በሕገመንግስቱ አንቀጽ 39 መብት ነው ብሎ ወያኔ ያጸደቀውን የራሱን ሕግ በተግባር ሊተረጉሙ ተንቀሳቅሰዋል ያላቸውን ከሰሰ:: Read more »

የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ቦርድ፣ የንግድ ምክር ቤቱን ዋና ጸሐፊ ከሥራ እንዲታገዱ ወሰነ፡፡ ዘጠኝ አባላት ያሉትና በአቶ ሰለሞን አፈወርቅ የሚመራው የንግድ ምክር ቤቱ ቦርድ፣ ዋና ጸሐፊው አቶ ጋሻው ደበበ ከኃላፊነታቸው እንዲታገዱ ውሳኔ ያሳለፈው ባለፈው ሐሙስ ጥቅምት 25 ቀን …

ለወያኔ ባለስልጣናት እውቅና መሰጠቱን እና የኢትዮጵያን ይግዙ ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት ተከትሎ የንግድ ምክር ቤት ቦርድ ዋና ጸሃፊውን ከስራ አገደ:: Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – የሃገሪቱ ዘለቄታዊ የኢኮኖሚ ጥቅሞች በባዶ ካዝናዎች ተተክተዋል ይላል ከባንኮች አከባቢ የሚወጡ ዘገባዎች እንዳመለከቱት በላኪነት ስራ ላይ በብዛት ተሰማርተው የሚገኙት የገዢው መደብ ባለስልጣናት እና ዘመድ አዝማዶቻቸው እንዲሁም በጥቅም ትሥሥር ላይ የተለጠፉ አቆርቋዥ ነጋዴዎች ንግድን ሽፋን በማድረግ …

የባንክ ባለሙያዎች ከውጪ ምንዛሬ ጋር በተያያዘ ሐገሪቷ አደጋ ውስጥ ናት ይላሉ:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) – Read more »

በቀን 24 ትርፍ ሰዐት ስላለኝ youtube ጋር የወጡትን አብዛኛውን የሀገሬን ፊልሞች አይቻለሁ ። እንዴት ነው አዲስ አበባ የሚኖሩ እንስቶች ቲሸርት ብቻ ለብሰው መውጣት ጀመሩ እንዴ? መቸም ያን ቀሚስ ነው ማለት ይከብዳል ። ወይ ካሜራው ረዘም ያለ ቀሚስ ሲሆን ምስሉ አይገባለትም …

ተዋናዮቻችንና አለባበሳቸው : Melkam-selam Molla (Ethiopian Movie) Read more »

የህገወጡን የመጅሊስ ጸሃፊ አቶ አራጋው አሊን ውክልና የጋምቤላ ክልል መጅሊስ ማንሳቱ ታወቀ መንግስት ዳግም የመጅሊስ አመራሮች ማንነት ስለተጋለጠ ህገ-ወጦችን በአዳዲስ ህገወጦች ለመተካት ፍላጎት እንዳለው ፍንጮች እየታየ ነው ቢቢኤን ፡- ጥቅምት 27/2008 በፌድራል መጅሊስ ውስጥ እየሰሩ የሚገኙት አቶ አራጋው ከፍተኛ የገንዘብ …

መንግስት ዳግም የመጅሊስ አመራሮች ማንነት ስለተጋለጠ ህገ-ወጦችን በአዳዲስ ህገወጦች ለመተካት ፍላጎት እንዳለው ፍንጮች እየታየ ነው Read more »

የወያኔ መንግስት ቴሌኮም አገልግሎት በተለይ ስልክና ኢንተርኔት ላይ የሚያደርገውን ቁጥጥር፣ በዜጎች ላይ የሚፈፅመውን አፈና እና እስር፤ በተያያዘም ኢትዮጵያ በቴሌና ኢንተርኔት በአቅርቦት ያለችበትን አነስተኛ ደረጃ የሚያሳይ ጥልቅ ሪፖርት ነው፡፡ በተለይ ማህበራዊ ድረገፅና ቴሌ ኮም ተጠቃሚዎች ላይ የሚደርሰውን አፈና እና የአቅርቦች ችግር …

የወያኔ መንግስት ስልክና ኢንተርኔት ላይ የሚያደርገውን ቁጥጥር፣ በዜጎች ላይ የሚፈፅመውን አፈና እና እስር፤ የሚያሳይ ጥልቅ ሪፖርት Read more »

Finote Democracy Voice of Ethiopian Unity Satellite Radio News የጥቅምት 26 ቀን 2008 ዓ.ም.ዜና (November 06, 2015 News) – የዘንድሮ የወያኔ ብሄረሰብ ቀን በጋምቤላ ይደረጋል የተባለ ሲሆን የግዳጅ መዋጮ ተጀምሯል – ውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውን ወደ አገር ውስጥ የሚገባው የገንዘብ ፈሰስ …

የዘንድሮ የወያኔ ብሄረሰብ ቀን በጋምቤላ ይደረጋል የተባለ ሲሆን የግዳጅ መዋጮ ተጀምሯል Read more »

 ምእመናን ቦታው ለሌላ ዓላማ መዋሉ እንዳሳዘናቸው ገልጸዋል • ክ/ከተማው ልማቱ በዓለ ጥምቀቱን ታሳቢ ያደረገ ነው ብሏል ላለፉት 52 ዓመታት በበዓለ ጥምቀት ማክበርያነትና በታቦት ማደርያነት ሲያገለግል የነበረው ቦታ ለሌላ አገልግሎት መዋሉ እንዳሳዘናቸው የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ የዘጠኙ አድባራት አስተዳዳሪዎችና ምዕመናን ገለፁ፡፡ ቦታውን …

በአቃቂ ቃሊቲ ለ52 ዓመታት ባሕረ ጥምቀት ሆኖ ያገለገለው ቦታ እያወዛገበ ነው Read more »

ቡድኑ በቀጣዩ ኦሎምፒክ ማጣሪያም አይሳተፍም የኢትዮጵያ ሴቶች እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ሉሲ፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለሚመለከተው አካል መላክ የነበረበትን የተሳትፎ ማረጋገጫ ደብዳቤ ባለመላኩ በሰራው ጥፋት ሳቢያ፣ በካሜሩን አስተናጋጅነት ከሚካሄደው የ2016 የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ውድድር ውጭ ሆኗል፡፡ የኢትዮጵያ እግር …

ለሉሲዎች ከ2016 የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ኦሎምፒክ ማጣሪያም ውጭ መሆን ፌዴሬሽኑ ተጠያቂ ነው ተባለ Read more »

የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ችግራቸውን እንዲፈታላቸው ጠይቀዋል በእስር ላይ የሚገኘውን ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላለፉት 20 ቀናት መጠየቅና ማግኘት እንዳልቻሉ የጠቆሙት ቤተሰቦቹ፤ የጤንነቱ ጉዳይ እንዳሳሰባቸው በመግለፅ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ለችግራቸው እልባት እንዲሰጣቸው በደብዳቤ አመለከቱ፡፡ የጋዜጠኛው ቤተሰቦች በደብዳቤያቸው እንደገለፁት፤ ከጥቅምት 7 ቀን …

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝን እንዳንጠይቅ ተከለከልን ሲሉ ቤተሰቦቹ አመለከቱ Read more »

“ዲሞክራሲያዊ ውይይት ከሌለ አገሪቱ እንደአገር አትቀጥልም” ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፤ “ከጋዜጠኞች የሚሰነዘርብኝን ትችት አልፈራም፤ ነጻ ሚዲያ ለዲሞክራሲ ግንባታው ሂደትና ለልማት እጅግ ወሳኝ ነገር ነው” ሲሉ መናገራቸውን ቢቢሲ ትናንት ዘገበ፡፡ “ፍጹም እንዳልሆንን እናውቃለን፤ በመሆኑም ከማንኛውም ጋዜጠኛ የሚቀርብብንን ትችት ለመቀበል ዝግጁ …

ጠ/ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም፤ የጋዜጠኞችን ትችት አልፈራም አሉ Read more »