የሌተና ኮሎኔል ፍሰሐ የመጽሐፍ ምረቃ ፕሮግራም ላይ የደርግ ዳግም እንደራጅ የኢሕአፓና የመኢሶን አባላት በነበሩት መካከል ጠርዝ የያዘ ጭቅጭቅ ተነስቶ ነበረ
#Ethiopia የሌተና ኮሎኔል ፍሰሐ የመጽሐፍ ምረቃ ፕሮግራም ላይ የደርግ (በኢሠፓ የመደራጀት ጥያቄ ዳግም እንደራጅ ) በተለይ የኢሕአፓና የመኢሶን አባላት በነበሩት መካከል ጠርዝ የያዘ ጭቅጭቅ ተነስቶ የነበረ ቢሆንም፣ ‹‹ደርግ በወሰዳቸው በጎ ዕርምጃዎች እንደምደሰት ሁሉ በማወቅ፣ በድፍረት፣ ባለማወቅና በስህተት ለተፈጸሙት ደግሞ ሙሉ …