በአዲስ አባባ ዩንቨርስቲ ተቃውሞ ፈንድቷል::

ለብሄር ብሄረሰቦች ቀን ወያኔ የሰበሰባቸው ተማሪዎች የአዲስ አበባ ማስተር ፕላን እና የወያኔን ግድያ በመቃወም ድምጻቸውን ማሰማት ጀምረዋል::