በኢትዮጵያ ፍትሕ፣ እኩልነትና ዴሞክራሲ እንዲሰፍን ሲታገል የኖረው አቶ በላይ ወንዳፍራሽ (እንደዜጋ/ሰላምሁን PalTalk name)በጀርመን ሃገር አረፈ።
IN MEMORY of Mr. Belay Wendafrash From Voice of Ethiopian youth በጀርመን ሃገር እና በመላው አውሮፓ ኢትዮጵያውያንን በማሰባሰብ ለታፈኑትና ድምጽ አልባ ለሆኑት ኢትዮጵያውያን ወገኖቹ ሲሟገት የኖረው ወንድማችን አቶ በላይ ወንዳፍራሽ ቅዳሜ ኖቬምበር 28፣ በፍራንክፈርት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን በርካታ ኢትዮጵያውያን በተገኙበት …