ጎንደር እየነደደች ነዉ።

ጎንደር ከተማ ዉስጥ የሚገኘዉ የህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ እስር ቤት በእሳት እየተቃጠለ ነዉ። ከማሰቃያ ቤቱ የነበሩ እስረኞች አምልጠዋል። የድንበሩ ጉዳይ ህዝብን አስቆጥቶ መላ ጎንደርን እያናወጣት ነዉ።