የእርዳታ ዘይት ተዘርፎ እየተሸጠ ነው።  Amdom Gebreslasie *~*~*~*~*~*~*~ እርዳታ ዘይት ከተጫነበት መኪና በቀጥታ ወደ ነጋዴዎች መጋዘን ገብቶ እየተቸበቸበ ነው። በትግራይ ክልል መንግስት ያመነበት በድርቅ የተጠቃ የህዝብ ቁጥር 1.2 ሚልዮን መሆኑ ይታወቃል። ለዚህ ህዝብ የመጣው የእርዳታ ዘይት ከመኪናው እየተዘረፈ በሃብታም ነጋዴዎች …

የእርዳታ ዘይት ተዘርፎ እየተሸጠ ነው። Read more »

በእንደርታ ወረዳ ለሚገኙ በድርቅ ለተጎዱ ተብሎ የመጣው ኣንድ እስካንያ መከኒ ከነተጎታቹ የእርዳታ እህል በወረዳው ባለስልጣናትና ነገዴዎች በመመሳጠር የተራገፈ ኣስመስለው በሌላ መኪና ገልብጠው ጭነው ሲወስዱ የኲሓ ህዝብ እጀ ከፈንጅ ይዞ ለፖሊስ ኣስረክበዋል። እነዚ የወረዳ ባለ ስልጣናትና የኲሓ ነጋዴዎች የዘረፉት በኣራት መኪኖች …

በእንደርታ ወረዳ ለሚገኙ በድርቅ ለተጎዱ ተብሎ የመጣው የእርዳታ እህል እየተዘረፈ ነው። Read more »

ድርቁ የትምህርት ሂደት እያስተጓጐለ ነው። የእንደርታ ወረዳ ተማሪዎች ትምህርታቸው እያቋረጡ ናቸው። በእንደርታ ወረዳ የሚገኙ የ9 10 11ተማሪዎች በድርቁ ምክንያት ትምህርታቸው እያቋረጡ ይገኛሉ። ተማሪዎቹ ፩) ከገዳግዲ ትምህርት ቤት =20 ፪) መረበይቲ “”=13 ፫) ኣራጉረ “”=5 ፬) ማይመኽደን “”=25 እና ሌሎች በርካታ …

ድርቁ የትምህርት ሂደት እያስተጓጐለ ነው። የእንደርታ ወረዳ ተማሪዎች ትምህርታቸው እያቋረጡ ናቸው። Read more »

” የመጣው እርዳታ ጥቂት ነው … !” ~*~*~*~*~*~*~*~*~ (የቀበሌ ኣመራሮች) Amdom Gebreslasie  በኣሁኑ ወቅት በሃገር ኣቀፍ ደረጃ ከ8.3 ሚልዮን ህዝብ የድርቅ ሰለባ መሆኑ የሚታወቅ ነው። በድርቅ የተጠቁ የትግራይ ቀበሌዎች ኣመራሮችና ካድሬዎች ህዝቡን እየሰበሰቡ ” ለቀበሌያችን የተመደበ የእርዳታ እህል በጣም ጥቂትና …

በድርቅ የተጠቁ የዓረና ኣባላት በትግራይ የእርዳታ እህል ድርጅታቹ ይስጣቹ ተብለው ተለይተዋል። Read more »