I’ve co-produced an episode of Al Jazeera English’s The Listening Post and it airs tomorrow. We investigated the Israeli government’s flying out of journalists and influencers from African countries to Israel, where they produce content that polishes Israel’s reputation and …

የእስራኤልን የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመሸፈን በገንዘብ ተገዝተው ዘገባ የሰሩ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ተጋለጡ(በጋዜጠኛ ዘካሪያስ ዘላለም)  Read more »

አውሮፓ ኅብረት፣ ኢትዮጵያ አውሮፓ ውስጥ ለመቆየት የሚያስችል ሕጋዊ ሰነድ የሌላቸውን ዜጎቿን ተቀብላለች በማለት አደነቀ። የካቲት 11 በአዲስ አበባ የተካሄደው 6ኛው የኢትዮጵያና የኅብረቱ የጋራ የሥራ ቡድን ስብሰባ፣ አውሮፓ ውስጥ የመቆየት ፍቃድ የሌላቸውን ኢትዮጵያዊያን ለመቀበል የተነደፈውን የጋራ አሠራር አተገባበር መገምገሙን የኅብረቱ የውጭ …

ኢትዮጵያ አውሮፓ ውስጥ ለመቆየት የሚያስችል ሕጋዊ ሰነድ የሌላቸውን ዜጎቿን ተቀብላለች Read more »

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር፣ መከላከያ ሠራዊት በሰሜን ዕዝ ካምፖች እንዲሠፍር ፌደራል መንግሥት ትዕዛዝ እንዳስተላለፈ ተደርጎ በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች የተሠራጩ መረጃዎች ስህተት ናቸው አለ። ጊዜያዊ አስተዳደሩ፣ መከላከያ ሠራዊት ትግራይ ውስጥ በሚገኝ የቀድሞ ካምፖቹ እንዲሠፍር ጊዜያዊ አስተዳደሩ ስምምነቱን ገልጧል ተብሎ የተሠራጨው መረጃም ሐሰት …

መከላከያ ሠራዊት ትግራይ ውስጥ በሚገኝ የቀድሞ ካምፖቹ እንዲሠፍር ጊዜያዊ አስተዳደሩ ስምምነቱን ገልጧል ተብሎ የተሠራጨው መረጃ ሐሰት ነው Read more »

አባናደው ክፍለጦር በሁለት አውደ ግንባሮች ባደረገው ተጋድሎ 29 የአገዛዙ ወታደሮችን ሙትና ቁስለኛ ማድረጉ ታወቀ! በነዚህ ሁለት ግንባሮች ላይ በተደረገ ውጊያ ከተገደሉ ወታደሮች በተጨማሪ የቆሰሉ ወታደሮችን የገዛ ጓዶቻቸው ትጥቃቸውን ገፈው ጥለዋቸው ሄደዋል። በአፋብን ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሳጅን አባናደው …

አባናደው ክፍለጦር በሁለት አውደ ግንባሮች ባደረገው ተጋድሎ 29 የአገዛዙ ወታደሮችን ሙትና ቁስለኛ ማድረጉ ታወቀ! Read more »

የምህረት አዋጁን የተቀበሉ የአገዛዙ የአድማ ብተና አባላት  ዛሬም እንደትናንቱ ከጠላት ካፕ በመኮብለል 105ኛ ኮር የ55ኛ ክ/ጦር የፋኖ አባላትን እየተቀላቀሉ ነው። የምህረት አዋጁን የተቀበሉ አባላት፦ 1ኛ ረዳት ሳጅን ሀብቴ ላቀው 2ኛ ኮንስታብል ወርቅየ አበበ 3ኛ ኮንስታብል  ሰኢድ ሁሴን የተባሉ  የአድማ ብተና   …

የምህረት አዋጁን የተቀበሉ የአገዛዙ የአድማ ብተና አባላት  ዛሬም እንደትናንቱ ከጠላት ካፕ በመኮብለል 105ኛ ኮር የ55ኛ ክ/ጦር የፋኖ አባላትን እየተቀላቀሉ ነው። Read more »

የፈረንሳዩ የዜና ወኪል (ኤ ኤፍ ፒ)፣ የኢትዮጵያ ዘጋቢው ለዘገባ ወደ ትግራይ እንዳይጓዙ መከልከላቸውን ገለጠ። ዘጋቢው ትናንት ወደ ትግራይ ሽሬ ከተማ እንዳይጓዙ የተከለከሉት፣ ከውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ፍቃድ የላቸውም በሚል ምክንያት መኾኑን የዜና ምንጩ ጠቅሷል። የቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የጸጥታ አካላት ዘጋቢውን ከጉዞ …

የፈረንሳዩ የዜና ወኪል (ኤ ኤፍ ፒ) ወደ ትግራይ እንዳይጓዝ ተከለከለ Read more »

ኢሰመጉ፣ የፌደራሉ እንዲሁም የአማራ እና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስታት በክልሎቹ በንጹሀን ላይ እየደረሠ ላለው የሰብዓዊ መብት ጥሠት በቂ ትኩረት እንዲሠጡ ጠየቀ። ኢሰመጉ፣ በደቡብ ወሎ ዞን ወግዲ ወረዳ ከመንግስት የጸጥታ አካል በተተኮሠ ከባድ መሳሪያ እናቶችና ሽማግሌዎችን ጨምሮ ቁጥራቸዉ ያልታወቁ ንጹሃን ጥር …

በጋሞ ዞን ከዘይሴ ወረዳ በእርሻ ላይ የነበሩ አራት አርሶ አደሮች እና ቁጥራቸው ያልታወቀ ሲቪሎች ተገደሉ Read more »

ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ወታደሮቻቸውንና ጦር መሳሪያዎችን በትግራይ አካባቢ እያከማቹ መሆኑን ከቀጠናው ዲፕሎማቶች መስማቱን ጠቅሶ ብሉምበርግ ዘገበ። የኢትዮጵያ ወታደሮችና ጦር መሳሪያዎች በባሕርዳር በኩል ወደ ሰሜን አቅጣጫ መጓዛቸውን ምንጮች እንደነገሩት የዜና ምንጩ ጠቅሷል። የኤርትራ ወታደሮችም ወደ ትግራይ የተለያዩ ቦታዎች ዘልቀው መግባታቸውን መረዳቱን …

ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ወታደሮቻቸውንና ጦር መሳሪያዎችን በትግራይ አካባቢ እያከማቹ ነው Read more »

ከምድር ውጭ ያሉ ህይወት ያላቸው ባዕድ ፍጥረታት (ከሌላ ፕላኔት የመጡ) / Aliens ወይም ምንነታቸው ያልታወቁ በራሪ አካላት /UFOs አሉ ? ከዚህ ቀደም የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ባራክ ኦባማ ‘ ብራያን ታይለር ኮኸን ፖድካስት ‘ ላይ ቀርበው ባዕድ ፍጥረታት (ከሌላ ፕላኔት የመጡ) …

ከምድር ውጭ ያሉ ህይወት ያላቸው ባዕድ ፍጥረታት (ከሌላ ፕላኔት የመጡ) / Aliens ወይም ምንነታቸው ያልታወቁ በራሪ አካላት /UFOs Read more »

My story on Africans suffering in Myanmar’s scam camps, on page A5 of Tuesday’s edition of Canada’s The Globe and Mail newspaper. ( ዘካሪያስ ዘላለም ) በሚያንማር ሀገር ስለሚሰቃዩት አፍሪካውያን ስደተኞች ዙሪያ ያቀረብኩት ሪፖርቴ በካናዳው የግሎብ ኤንድ ሜል ጋዜጣ ለእትም …

አፍሪካውያን ስደተኞች በሚያንማር ሀገር ካምፖች የሚደርስባቸው የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንደቀጠለ ነው Read more »

በደሴ በር፣ በቃሊቲ በር፣ በሱሉልታ በር እንዲሁም ከአፋር ወደ መቀሌ በሚሄደው መንገድ ላይ የሚፈፀመው የባለ ብዙ ቢልዮን ብር የቡና ኮንትሮባንድ ንግድ ሲጋለጥ “ኮንትሮባንድ ቡና የጫነ መኪና ኬላዎችን የሚያልፍበት አንዱ መንገድ ቡና ጫኙ ከቡናና ሻይ ባለሙያ ጋር በመስማማት እና በመመሳጠር ሌሎች …

በደሴ በር፣ በቃሊቲ በር፣ በሱሉልታ በር እንዲሁም ከአፋር ወደ መቀሌ በሚሄደው መንገድ ላይ የሚፈፀመው የባለ ብዙ ቢልዮን ብር የቡና ኮንትሮባንድ ንግድ ሲጋለጥ Read more »

በዋሽንግተን ዲሲ እና ለንደን ከተሞች በርካታ ኢትዮጵያውያንን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን የሚያሳትፍ ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ መሆኑ ተሰማ “ላለፉት ሰባት ዓመታት በአገራችን በተካሄደው ህዝብ ጨራሽ የእርስ-በርስ ጦርነት ምክኒያት በሚሊዮን የሚገመቱ ዜጎቻችን ማለቃቸው፣ በቢሊዮን የሚገመት ሀብትና ንብረት መውደሙ አልበቃ ብሎ አሁንም እንደገና ወደ …

በዋሽንግተን ዲሲ እና ለንደን ከተሞች በርካታ ኢትዮጵያውያንን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን የሚያሳትፍ ሰላማዊ ሰልፍ ሊካሄድ መሆኑ ተሰማ Read more »

የእስራኤል ፕሬዝዳንት ይስሃቅ ሄርዞግ፣ በቀጣዩ ሳምንት በኢትዮጵያ ይፋዊ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተነገረ። ፕሬዝዳንት ሄርዞግ በኢትዮጵያ በሚኖራቸው የአንድ ቀን ጉብኝት፣ ከአገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር እንደሚወያዩ አንድ የእስራኤል መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣን ነግረውኛል ሲል ዘ ታይምስ ኦፍ እስራኤል ጋዜጣ ዘግቧል። የፕሬዝዳንቱ ጉብኝት እስራኤል ከአፍሪካ አገራት …

የእስራኤል ፕሬዝዳንት በኢትዮጵያ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተነገረ Read more »

ዓለማቀፉ የግጭት አጥኝ ቡድን (ክራይስስ ግሩፕ)፣ በኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት፣ በትግራይና በኤርትራ መካከል ውጥረት በመባባሱ በተለያዩ ምክንያቶች ሳቢያ በቀጠናው ጦርነት ሊከሠት ይችላል ሲል ስጋቱን ገለጠ። ተቋሙ፣ በቅርቡ በፌደራል መንግሥቱ እና በትግራይ ኃይሎች መካከል በድሮን ጭምር የተካሄደው ግጭት፣ ኤርትራን ጭምር ጎትቶ በማስገባት …

በኢትዮጵያ መንግሥት፣ በትግራይና በኤርትራ መካከል ውጥረት በሱዳን ከሚካሄደው ግጭት ጋር ተዳምሮ ኃያላን አገራትን ወደ ግጭቱ ሊስብ እንደሚችል ተጠቆመ Read more »

ኬንያ፣ “ሊናካፓቪር” የተሠኘውን አዲሱን የኤች አይ ቪ መከላከያ መድሃኒት በመረከብ በአፍሪካ የመጀመሪያዋ አገር ኾነች። መድሃኒቱ፣ ቫይረሱ የሌለባቸው ሰዎች ቫይረሱ እንዳይተላለፍባቸው መከላከል የሚችል ሲኾን፣ በዓመት ሁለት ጊዜ ብቻ የሚሠጥ ነው። ኬንያ፣ መድሃኒቱን በቀጣዩ ወር መስጠት እንደምትጀምር ተገልጧል። መድሃኒቱ በዓመት ላንድ ሰው …

ኬንያ፣ “ሊናካፓቪር” የተሠኘውን አዲሱን የኤች አይ ቪ መከላከያ መድሃኒት በመረከብ በአፍሪካ የመጀመሪያዋ አገር ኾነች። Read more »

እናት ፓርቲ፣ ምርጫ ቦርድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ወደመሠረቱት “ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት” የተባለውን ቅንጅት እንዲቀላቀል እንደፈቀደለት አስታወቀ። ፓርቲው፣ እናት ፓርቲ መስራች የሆነበት ቅንጅት ሕጋዊ አባል እንዲሆን ቦርዱ ከወራት ውዝግብ በኋላ በመፍቀዱ ምስጋናውን ገልጧል። እናት ፓርቲ፣ ኢሕአፓ፣ መኢአድ፣ የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ እና የአማራ …

እናት ፓርቲ፣ ምርጫ ቦርድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ወደመሠረቱት “ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት” የተባለውን ቅንጅት እንዲቀላቀል እንደፈቀደለት አስታወቀ። Read more »

የሟቿ የቀዳማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ ሁለተኛ ልጅ እና የንጉሥ ቻርለስ ሳልሳዊ ታናሽ ወንድም አንድሪው ማውንትባተን-ዊንድሶር ከሕፃናት ወሲባዊ ጥቃት ወንጀል ፈፃሚው ጄፍሪ ኤፕስታይን ጋር በነበራቸው ግንኙነት ላይ በፖሊስ ምርመራ ከተደረገ በኋላ ነው በቅጥጥር ስር የዋሉት። አንድሪው ከዚሁ ወንጀል ጋር ባላቸው ግንኙነት የልዑልነት …

የእንግሊዙ ንጉሣ ቤተሰብ ልዑል አንድሪው ከኤፕስተን ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር ዋሉ። Read more »

አማራን የሚወክሉ ጭንቅላቶች በእስር ቤት ውሰጥ ታጉረው የሚደረግ አገራዊ ምክክር ወደፊትም ቢሆን ጥያቄ እንደሚያስነሳ ተገለፀ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽንን የስራ ዘመን ለማራዘም ዛሬ አስቸኳይ የፓርላማ ስብሰባ ተጠርቶ ነበር። በዚህ ስብሰባ ላይ ደሳለኝ ጫኔ (ዶ/ር) ዛሬም እንደተለመደው የሕዝብን ጥያቄ ለኮሚሽኑ አባሎች …

አማራን የሚወክሉ ጭንቅላቶች በእስር ቤት ውሰጥ ታጉረው የሚደረግ አገራዊ ምክክር ወደፊትም ቢሆን ጥያቄ እንደሚያስነሳ ተገለፀ። Read more »

የካቲት ፲፪፡ የኢትዮጵያ ሰማዕታት ቀን!! በመምህር ጌታቸው በቀለ የካቲት ፲፪፡ የኢትዮጵያ ሰማዕታት ቀን ዘንድሮ 89ኛ ዓመቱ ላይ ነው። የካቲት ፲፪ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓ.ም በአዲስ አበባና አካባቢዋ ውስጥ ብቻ ወደ 30 ሺህ ኢትዮጵያውያን ተጨፍጭፈው ተገድለዋል።ይህ ዕለት ኢትዮጵያውያን በተለያየ ዝግጅቶችና ፕሮግራሞች በግፍ …

የካቲት ፲፪፡ የኢትዮጵያ ሰማዕታት ቀን!! Read more »

የኢትዮጵያ ሠራዊትና የትግራይ ኃይሎች ወደ ትግራይ ድንበር መጠጋታቸው ተሠማ። በአብይ፣ በሕወሃት እና ሻእቢያ መካከል ጦርነት ሊፈነዳ በቋፍ ላይ ነው….. https://miniliksalsawi.substack.com/p/tensions-are-running-high-among-the  …… የአብይ ሠራዊት ትግራይን እንደከበበና የሁለቱም ወገኖች ኃይሎች ፊት ለፊት መፋጠጣቸው ጥሩ ምልክት እንዳልሆነ እየተነገረ ነው ። ….. የሁለቱም ወገኖች …

በአብይ፣ በሕወሃት እና ሻእቢያ መካከል ጦርነት ሊፈነዳ በቋፍ ላይ ነው … Crisis Group NEW BRIEFING Read more »