Tag: import/export
ለተማረም የማይበገረው ሥራ አጥነትና የወጣቶች ስጋት
አሸናፊ ነጋሽ ከአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሜካኒካል ኢንጂነሪንግ ተመርቆ ሥራ ከያዘ ወደ ሦስተኛ ዓመቱ የተሻገረው ዘንድሮ ነው፡፡ ለሁለት ዓመታት ሥራ አጥቶ ቢቆይም በየመሥርያ ቤቱ እንዲሁም በየማስታወቂያ ሰሌዳው ሥራ ለማግኘት ደጅ መጥናቱን ይገልጿል፡፡
የኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን የመጀመርያ ዙር የመዋቅር ጥናት ተጠናቀቀ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት በማቋቋም ሲያካሂድ የቆየው የመዋቅር ጥናት የመጀመርያው ዙር ተጠናቆ፣ ለሥራ አመራር ቦርድ መቅረቡን ምንጮች አመለከቱ፡፡
የኤርትራዊው ‹‹ዲፕሎማት›› ነውጥ በሸራተን
ባለፈው ረቡዕ ማለዳ በሸራተን አዲስ በምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ስብሰባ ላይ ሳይጋበዝ ድንገት የተገኘው ወጣቱ ኤርትራዊ ‹‹ዲፕሎማት››፣ ‹‹ኤርትራን ወክዬ ነው የመጣሁት›› በማለት የስብሰባውን አዘጋጆች አስደንግጧል::
የሻዕቢያ ‹‹ሲሞቅ በማንኪያ ሲቀዘቅዝ በእጅ›› እንቅስቃሴ አፍሪካውያን ሊያስቆሙት ይገባል!!
የኤርትራ መንግሥት ላለፉት በርካታ ዓመታት የሚታወቅበትና ሲወገዝበት የነበረው እንቅስቃሴ ጎረቤት አገሮችን መውረርና በየአገሩ ሽብር መፍጠርን ነው፡፡
በጨርቃጨርቅ ምርቶች ላይ የተጣለው ኤክሳይዝ ታክስ ሊነሳ ነው
• ያለቀላቸውና ያልተጠናቀቁ አልባሳት ላይ የተጣለው እኩል ቀረጥ ሊለያይ ነው ከውጭ የሚገቡ የጨርቃጨርቅ ምርቶች ላይ የተጣለው የ10 በመቶ ኤክሳይዝ ታክስ ሊነሳ መሆኑንና ባለቀላቸውና በብትን ጨርቆች ላይ ይከፈል የነበረው ተመሳሳይ የ35 በመቶ የጉምሩክ ቀረጥ እንዲለያይ ሊደረግ መሆኑ ተገለጸ፡፡
አይኤምኤፍ የኢትዮጵያ ማክሮ ኢኮኖሚ ሚዛኑን እየሳተ ነው አለ
– ልል የሆነ የገንዘብ ፖሊሲ ለዋጋ ግሽበት ዋነኛ ምንጭ ነው አለ– የግሉ ክፍለ ኢኮኖሚ ጫና እየበዛበትና እምነት እያጣ ነው ብሎዋል– እስከ 2015/16 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ6.5 በመቶ ሊያድግ እንደሚችል ተንብዮአል– መንግሥት በአይኤምኤፍ ሪፖርት በመበሳጨቱ እንዳይሰራጭ አግዷል
የቤይሩት አውሮፕላን አደጋ መርማሪ ቡድን የመረጃ ትንተና ሥራ ሊጀምር ነው
ከሊባኖስ ዋና ከተማ ቤይሩት አውሮፕላን ማረፊያ አቅራቢያ አደጋ ደርሶበት የነበረውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን አደጋ መርማሪ ቡድን፣ የመረጃ ማሰባሰብ ሥራውን አጠናቆ የትንተና ሥራ ሊጀምር ነው፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከፍተኛ አመራሮች ከኃላፊነታቸው ተነሱ
“አፈጻጸማቸው ጥሩ ስላልሆነ በሌላ ቦታ እንዲመደቡ ተደርጓል” የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት ከፍተኛ አመራሮችን ካለምንም ማስጠንቀቂያ ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ አደረገ፡፡
‹‹ከማንኛውም ዘርፍ የተሻለ የፋይናንስ አቅርቦት ዕድል ያለው የጨርቃጨርቅ የሥራ መስክ ነው›› አቶ ስለሺ ለማ
የጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪ ልማት ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ስለሺ ለማ የጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪ ልማት ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በመሆን በማገልገል ላይ ናቸው፡፡ በ1959 ዓ.ም. የተወለዱት አቶ ስለሺ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከአስመራ ዩኒቨርሲቲ በአካውንቲንግ አግኝተዋል፡፡
አስተዳደሩ በ170 ሔክታር መሬት ላይ ያሉ አሮጌ ቤቶችን ሊያፈርስ ነው
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2004 ዓ.ም. በመሀል ከተማ ከ170 ሔክታር መሬት በላይ በሆነ ቦታ ላይ የተገነቡ አሮጌ ቤቶችን በማፍረስ ለመልሶ ማልማት ዝግጁ እንደሚያደርግ ምንጮች ገለጹ፡፡
16:00 UTC ዜና 26-08-11
የዕለቱ የአለም ዜና
በሃገር ጉዳይ እኔ ማን ነኘ (በሎሚ ተራ)
ማሳስቢያ ፦ ይህ ጽሁፍ ለፍትህ የመቆም ጥያቄ እንጂ በምንምና በማንም መልኩ ወያኔ እንደሚያራምደው የሃይማኖት ነቀፌታ እንዳልሆነ በግልጽ እንዲታወቅና አንባቢያን በአንክሮ እንዲመለከቱት በጥብቅ አደራ እላለሁ አመስግናለሁ ። ዛሬ በእዝች አጭር መጻጽፌ ላተኩረበት የፈለኩት ሥለሀይማኖት ድረጅቶች ማለትም፤ የኦርቶዶክሱ፤ የሙስሊሙ፤ የፕሮቲስታንቱም ሆነ የሌሎቸ …
ከሆድ አደር ምሁር ይልቅ ገጣባ አህያ ለኢትዮጵያ ባለ ውለታ ነች አሥራዳው (ከፈረንሳይ)
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ኢትዮጵያ 300,000 ሜትሪክ ቶን ስንዴ እንደምታስገባ ገለጸች
የዛሬው «ኢትዮጵያ በጋዜጦች» ፕሮግራማችን -ኢትዮጵያ 300,000 ሜትሪክ ቶን ስንዴ እንደምታስገባ ገለጸች -የህንድ ኩባንያዎች መዋዕለ-ነዋይ በምስራቅ አፍሪቃ -ሚሱቡሺ በደቡብ ኢትዮጵያ የጸሃይ ኤነርጂ ለማስገባት ተዋዋለ -ኢትዮጵያ ሜሪሎዎችንና ቱካናዎችን ለማስታረቅ እርምጃ ወሰደች የሚሉትን ርዕሶች ይዞ ቀርቧል።
የዓለም የዉሃ ሳምንት ማጠናቀቂያ
በስዊድን ስቶክሆልም ካለፈዉ እሁድ አንስቶ ሲካሄድ የቆየዉ የዓለም የዉሃ ሳምንት ጉባኤ እስከመጪዉ የአዉሮጳዉያን 2030ዓ,ም ድረስ ሊደረግ ይገባል ያላቸዉን ነጥቦች በማመልከት ዛሬ መግለጫ አዉጥቷል።
ሊቢያ እና የአፍሪቃ መሪዎች
በሊቢያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የጋራ አቋም ለመያዝ የተቸገሩት የአፍሪቃ ኅብረት አባል አገራት መሪዎች፤
አድባር፡ ሶስተኛውን ክርክር በቶሮንቶ አዘጋጅቷል
ዲሜጥሮስ ብርቁና ተክሌ አበበ መርጋ ይከራከራሉ Ethiopia Zare (አርብ ነሐሴ 20 ቀን 2003 ዓ.ም August 26 2011) :- ባለፈው ግንቦት የተቋቋመውና መቀመጫው በቶሮንቶ የሆነው “አድባር የክርክር ማህበር” ሶስተኛውን የክርክር ዝግጅት በያዝነው ሳምንት፡ አርብ፡ ኦገስት 26 ከሰዓት በኋላ፡ ከ5 ሰዓት …
ታላቅ የእራት ምሽት ከዳኛ ብርትካን ሚደቅሳ ጋር አንድነት ዲሲ ሜትሮ የድጋፍ ድርጅት
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
አያ ጅቦ ሳታመኻኝ ብላኝ ሀገር ወዳዶችን አንገት ለማስደፋት የሚደረገው የጮሌዎች ዘመቻ ዋቆ ዘጅማ
ዘመኑ ላፈራው የመረጃ ቴክኖሎጂ ምስጋና ይግባውና ሰዎች ሀሳባቸውን ስፋት ላለው አድማጭ ወይም አንባቢ ለማድረስ አንድ ኮምፒዩተርና በደቂቃዎች ብቻ የሚቆጠር ጊዜ በቂ መሆኑ አለማችን በኛ ዕድሜ ያሳየችው ታላቅ እምርታ ውጤት ሲሆን የሰው ልጅ ህይዎትም ፈጣን መሻሻልን በማሳየት ይገኛል። ይህ የእድገት ርምጃ …
አያ ጅቦ ሳታመኻኝ ብላኝ ሀገር ወዳዶችን አንገት ለማስደፋት የሚደረገው የጮሌዎች ዘመቻ ዋቆ ዘጅማ Read more »
ሊቢያውያን እንኳን ደስ ያላችሁ፤ ለኛም ትምህርት ሆናችሁ!!!!
የሊቢያ ህዝብ ለአርባ ሁለት ዓመታት የተጫነበትን የጋዳፊን አገዛዝ ከጫንቃው ለማውረድ ተቃርቧል። የነፃነት ታጋዮች የአገሪቱን ዋና ከተማ – ትሪፓሊ – አብዛኛውን ክፍል ተቆጣጥረዋል። ኮሎኔል ጋዳፊ ደጋግሞ “ሊቢያ ቱኒዝያ ወይም ግብጽ አይደለችም” እያለ ሲፎክር ነበር። እውነታው ግን ሊቢያ ከቱኒዚያም ሆነ ግብጽ የባሰች …
ጥምረት ለነጻነት፤ ለፍትህና ለእኩልነት በሎንዶን ከተማ ባዘጋጀው ህዝባዊ ስብሰባ ላይ የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻነት ግንባር ተወካይ ያደረጉት ንግግር ግርድፍ ትርጉም
ክቡራትና ክቡራን፣ በዚህ ስብሰባ ላይ ተገኝቼ ንግግር አድርግ ዘንድ ዕድሉን ለፈጠራችሁልኝ የመድረኩ አዘጋጆች በኦጋዴን ብሄራዊ ነጻነት ግንባርና በኦጋዴን ህዝብ ሥም ምስጋናዬ ይድረሳችሁ። የወያኔ አገዛዝ በአሁኑ ወቅቱ በህዝባችን ላይ እያደረሰ ያለውን ጭቆናና በደል አስመልክቶ ሃሳብ ለመለዋወጥና የጋራ ግንዛቤ በማዳበር ይህንን አስከፊ …
ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ ለምና ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን መቸብቸቡን ቀጥሉአል፣ ለህንድ ኩባንያዎች 500 ሺህ ሄክታር ተጨማሪ መሬት ሊሰጥ ዝግጅቱ መጠናቀቁ ታወቀ
ኢትዮጵያን ለማጥፋት ቆርጦ የተነሳው ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ ቀደም ብሎ በብዙ መቶ ሺህ ሄክታር ሸጦለት የነበረውን የካራቱሪ ኩባንያን ጨምሮ 500 ሺህ ሄክታር ለም መሬት ለበርካታ የህንድ ኩባንያዎች ለማስረከብ ዝግጅቱ መጠናቀቁን ዘጋቢያችን የውስጥ ምንጮቹን ዋቢ በማድረግ ባስተላለፈልን ዘገባ ገለጸ፡፡ እንደ ዘጋቢያችን ሪፖርት …
አንድ ሰሞን ሲጨፈርለት የነበረው የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አደጋ ላይ መውደቁ ተገለጸ፣ ጃፓን የረጅም ጊዜ ብድር እንድትሰጥ ተጠየቀች
የአባይ ግድብ ግንባታ ወሬ ከመናፈሱ ቀደም ብሎ ኢትዮጵያዊያንን ሲያደነቁር የነበረው የአምስት አመቱ የትራንስፎርሜሽን እቅድ በሃገሪቱ የመገናኛ ብዙሃን መሰማቱ ከተቋረጠ በርካታ ወራቶች የተቆጠሩ ሲሆን እቅዱም በዕርዳታ ብቻ በሚገኝ የገንዘብ ድጋፍ ማሳካት ስለማይቻል፣ የጃፓን መንግሥት አነስተኛ ወለድ ያለው በረጅም ጊዜ የሚከፈል ብድር …
አንድ ሰሞን ሲጨፈርለት የነበረው የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አደጋ ላይ መውደቁ ተገለጸ፣ ጃፓን የረጅም ጊዜ ብድር እንድትሰጥ ተጠየቀች Read more »
የዘረኛው ወያኔ አገዛዝ ግብርና ሚኒስቴር “ድርቅ እንጂ ረሃብ የለም“ ማለቱ የአገዛዙን ባለስልጣናት በቀቀንነት ያመለክታል ተባለ
የዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ አገዛዝ የግብርና ሚንስቴር ሚንስትር ዴታ ተብዬዉ ምትኩ ካሣ አለቃው መለስ ዜናዊ የተናገረውን በመድገም በኢትዮጵያ አሁንም ሆነ ባለፉት ሃያ ዓመታት ድርቅ እንጂ ረሃብ የለም ሲል መናገሩ የአገዛዙ ባለስልጣናት በራሳቸው የማይመሩና ጌቶቻቸው ያዘዙአቸውን ብቻ የሚያደርጉ በቀቀኖች ናቸው ሲሉ አንድ …
የዘረኛው ወያኔ አገዛዝ ግብርና ሚኒስቴር “ድርቅ እንጂ ረሃብ የለም“ ማለቱ የአገዛዙን ባለስልጣናት በቀቀንነት ያመለክታል ተባለ Read more »
የሊቢያው አምባገነን መሪ የሙአመር ጋዳፊ ውድቀት ለኢትዮጵያዊያን ትግል ተስፋ ሰጪ ነው ተባለ
እንደዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ ቁንጮ መለስ ዜናዊ በሊቢያዊያን ላይ እንደመዥገር ተጣብቆ ላለፉት አርባ ሁለት አመታት የሊቢያዊያንን ደም ሲመጠምጥ የነበረው የሙአመር ጋዳፊ አገዛዝ መንኮታኮት መጀመሩንና ከጋዳፊ ሶስት ልጆች ሁለቱ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሊቢያ ጊዜያዊ የሽግግር መንግስትና የአለማቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ማረጋገጣቸውን በርካታ …
የሊቢያው አምባገነን መሪ የሙአመር ጋዳፊ ውድቀት ለኢትዮጵያዊያን ትግል ተስፋ ሰጪ ነው ተባለ Read more »
የኢትዮጵያ የብር ኖት አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየደከመ ነው፣ የባለ 200 ብር ኖት ለማተም ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ታወቀ
በዘረኛውና አምባገነኑ የወያኔ የጉልበት አገዛዝ ስር የወደቀቺው ኢትዮጵያ የብር የመግዛት አቅም እያሽቆለቆለ መሄዱ በተደጋጋሚ የተገለጸ ሲሆን በአሁኑ ወቅት በግብይት ላይ ከሚገኙ የብር ኖቶች ከፍተኛ ነው ከሚባለው ከባለመቶ ብር ኖት በተጨማሪ፣ የ200 ብር ኖት ገበያ ውስጥ እንዲገባ ለማድረግ ዝግጅቱ መጠናቀቁን የውስጥ …
የኢትዮጵያ የብር ኖት አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየደከመ ነው፣ የባለ 200 ብር ኖት ለማተም ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ታወቀ Read more »
የወያኔ ተለጣፊ ፓርቲ መሪዎች ኩብለላ ቀጥሉአል፣ ቶሎሳ ተስፋዬ አገር ጥሎ መጥፋቱ ተዘገበ
ወያኔ በምርጫ 97 ለሽንፈት የዳረጉትን ፖለቲካ ፓርቲዎች ለማፍረስ እንደመሳሪያ ከተጠቀመባቸው ሆድ አደሮች መካከል አንዱ የነበረው ቶሎሳ ተስፋየ፤ በዕውቀት ማነስ ምክንያት የተሰጠውን የአፍራሽነት ተልዕኮ በሚገባ ሊወጣ ባለመቻሉ ለመደለያ ተብሎ ተመቻችቶለት በነበረው የሙስና ቅሌት በመከሰሱ አገር ጥሎ ሊኮበልል እንደ ተገደደ ዘጋቢያችን ከአዲስ …
የወያኔ ተለጣፊ ፓርቲ መሪዎች ኩብለላ ቀጥሉአል፣ ቶሎሳ ተስፋዬ አገር ጥሎ መጥፋቱ ተዘገበ Read more »
ከ4 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ህዝቦቿ በአስቸኳይ የአለም አቀፍ ምግብ እርዳታ ስር የምትገኝ አገራችንን የሚመሩ የወያኔ ባለሥልጣናት “በአገራችን ረሃብ የለም” ማለት እንደጀመሩ ተዘገበ
ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በሚከተለው የተሳሳተ የኢኮኖሞ ፖሊሲ ምክንያት ረሃብ አገራችንን ላለፉት 20 አመታት በተከታታይ ማጥቃቱ በድፍን አለም እየታወቀና፤ በየአመቱ ቁጥራቸው ከ4 ነጥብ 5 እስከ 15 ሚሊዮን የሚደርሱ ህዝቦቿ በአለም አቀፍ የምግብ እርዳታ የዕለት ህይወታቸውን እያቆዩ ባሉበት አገር የወያኔ መሪዎች አንድም …
የአፍሪቃ የመሬት ቅርምት የዉሃ እጥረት ሊያስከትል ስለሚችል ገደብ ሊደረግበት እንደሚገባ ማሳሰቢያ ተሰጠ
በአፍሪካ የሚደረገዉ የመሬት ቅርምት በተለይም በምግብ እጥረትና በረሃብ በሚጎዱት የአፍሪካ አገሮች ላይ ችግር ሊያስከትል ስለሚችል አገሮች ለዉጭ ከበርቴዎች የሚሰጡት መሬት አስፈላጊዉ ገደብ ሊደረግበት እንደሚገባ በአንድ የባለሙያ አስተያየት ተገለፀ። በአባይ ዉሃ ላይ ሙሉ በሙሉ ጥገኛ በሆነችዉ በግብፅ ህልዉና ላይ ሊያስከትል የሚችለዉ …
የአፍሪቃ የመሬት ቅርምት የዉሃ እጥረት ሊያስከትል ስለሚችል ገደብ ሊደረግበት እንደሚገባ ማሳሰቢያ ተሰጠ Read more »
ኢትዮጵያውያን በሊቢያ
በአሁኑ ሰዓት ቁጥራቸው 20 የሚጠጋ አገር መልቀቅ ያልቻሉ ኢትዮጵያውያን ትሪፖሊ ይገኛሉ።ያሉበት ሁኔታአስከፊ እንደሆነ ገልፀውልናል።
በኖርዌይ የኢትዮጵያውያን ስደተኞች ችግር
በኖርዌይ ለበርካታ ዓመታት ነዋሪ እንደሆኑ የገለፁ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች «አሁንም ችግራችን አልተፈታም፣ ሆኖም ግን ወደ ሀገራችን እንድንመለስ ግፊት እየተደረገብን ነው» ሲሉ ለዶቼ ቬሌ ገልፀዋል። እንደ ስደተኞቹ ገለፃ ከሆነ በኖርዌይ ከ 17 ዓመታት በላይ የኖሩ፣ ቤት ንብረት እና ቤተሰብ እዛው ኖርዌይ ውስጥ …
ባህላዊዉ መጠጥ ጠላ
ጠላ በማቶት እንጀራ በሌማት፣ ጠላ ያለ አተላ ጠጅ ያለ አንቡላ፣ ጠላና ጎተና በአንድ ቀን አይደርስም፣ ጠላ ካሰከረዉ ወተት ያሰከረዉ፣ ጠላ ከስር ነገር ከአ
16:00 UTC ዜና 25-08-11
የዓለም ዜና
እነ ውብሸት ታዬ ላይ ዘግናኝ ድብድባ ተካሄደባቸው
ኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ ፕሬዘደንት የሆኑት አቶ ዘሪሁን ገ/እግዚአብሔር “እጅና እግራቸው ታስሮ ለሁለት ቀን ተሰቅለው ሲደበደቡ እንደነበር ለፍ/ቤትና ለቤተሰብ መግለጻቸውን” ልጃቸው ወ/ሪት ሊዲያ ዘሪሁን ለዝግጅት ክፍላችን ገለፀች። ወ/ሪት ሊዲያ አያይዛ «በአባቴ ላይ ሰብአዊነት የጐደለውና ኢ-ህገመንግሥታዊ የሆነ የጭካኔ ተግባር መፈፀሙ በአጅጉ …
የ «ሽሉክስፔስት» አዲስ የዓለም ክብረወሰን ፤
ባለፈው ሳምንት ባቀረብነው ሳይንስና ኅብረተሰብ ቅንብራችን፤ የአየር ንብረት ለውጥ በጀርመን ፤ ምን እንደሚመስል መዳሰሳችን ይታወስ ይሆናል።
16:00 UTC ዜና 24-08-11
የዕለቱ ዜና
ለሊቢያ መረጋጋትና ግንባታ ትብብር
የአዉሮጳ ኅብረትና የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን ድርጅት NATO የሙአመር ጋዳፊ የ42ዘመን አገዛዝ ፍፃሜ ዋዜማ ላይ ስለወደፊቱ ሊቢያ መነጋገር መጀመራቸዉ ተዘግቧል።
ወቅታዊው የሊቢያ ሁኔታ
የሊቢያ ዓማጽያን መዲናይቱን ትሪፖሊ መቆጣጠራቸውን እና በባብ ኧል አዚዝያ የሚገኘውን የሊቢያ መሪ ሞአመር ኧል ጋዳፊ መኖሪያ ቤትንም መያዛቸውን ቤንጋዚ የሚገኘው የብሄራዊው የሽግግር ምክር ቤት ኃላፊ ሙስጠፋ መሀመድ አብዱል ጃሊል ገለጹ።
የሊቢያ ሁኔታ ቻይናን እያሳሰባት ነው
የሊቢያ ተቃዋሚዎች ባለሥልጣን ኔቶ በሊቢያ የሚደርገውን ዘመቻ ከማይደግፉ አገሮች ጋር መሥራት ይከብደናል ማለታቸውን ተከትሎ በአገሪቱ በርካታ ኢንቨስትመንት ያላት ቻይና ሐሳብ ውስጥ ወድቃለች፡፡
ጋዳፊ በአሥራ አንደኛው ሰዓት
የፈረንጆች 2011 ዓመት ለዓረብ መሪዎች መልካም ዜና ይዞ አልመጣም፡፡ የሰሜን አፍሪካዊቷ ቱኒዝያ ዜጋ የሆነው መሐመድ ቦአዚዝ ራሱን በማቃጠል የለኮሰው አብዮት፣ ፕሬዚዳንት ቤን ዓሊን ቆይቶም የግብፁን ፕሬዚዳንት ሙባረክን ከሥልጣን አሽቀንጥሮ ጥሏል፡፡
በአፍሪካ ኅብረት እንኩራ ወይስ እንፈር?
የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ሲቋቋም ዓላማው የአፍሪካ አገሮችን ነፃነት እውን ለማድረግ፣ አፍሪካውያን እንዲተባበሩ ለማስቻልና ከነፃነት ባሻገርም አፍሪካውያን የአፍሪካን ችግር ለመፍታት በጋራ እንዲንቀሳቀሱ ለማድረግ ነው፡፡
ከአዳዲስ የህንድ ኩባንያዎች የሁለት ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት ይጠበቃል
– ኩባንያዎቹ እስከ 500 ሺሕ ሔክታር መሬት ሊጠይቁ ይችላሉ በዓለማችን ትልቁ የአበባ አምራች በሆነውና በኢትዮጵያ በ100 ሺሕ ሔክታር መሬት ላይ በተለያዩ ግብርና ምርቶች በተሰማራው በካሩቱሪ አስተባባሪነት የተመራው 30 የህንድ ኩባንያዎችን ያቀፈ የንግድ ልዑክ፣ ሁለት ቢሊዮን ዶላር በሚገመት የአግሮ ቢዝነስ ኢንቨስትመንት …
የቀድሞ የአዋሽ ባንክ ፕሬዚዳንት ተፈረደባቸው
– ሦስት ተከሳሾች በገደብ ተለቀቁ የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲዮን ማኅበር የቀድሞ ፕሬዚዳንት አቶ ለይኩን ብርሃኑን ጨምሮ ስምንት ተከሳሾች፣ ጥፋተኛ በተባሉበት ወንጀል ከአንድ ዓመት እስከ ሁለት ዓመት ከሁለት ወራት በሚደርስ ፅኑ እስራትና በገንዘብ በትናትናው ዕለት ተቀጡ፡፡
ለትምህርት ጥራት መጓደል የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ባለሙያዎች ተተቹ
‹‹የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የግድ የትምህርት ባለሙያ መሆን አያስፈልግም›› ረዳት ፕሮፌሰር ወንድወሰን ታምራት የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ በቴክኒክ ትምህርት ላይ የተሰማሩ ባለሙያዎች ከግብርና ጋር ተያያዥነት ካላቸው የትምህርት መስኮችና ሥልጠናዎች ስፔሻላይዝ ያደረጉ በመሆናቸው፣ ለትምህርት ጥራት ችግር የመጀመሪያዎቹ መንስዔዎች መሆናቸውን አንድ ጥናት …
ደንበኞች በቴሌ አገልግሎት እየተማረሩ ነው
• ደርባ ሚድሮክ አገልግሎት ከተቋረጠብኝ ሁለት ወር ሞላው አለ የቴሌኮም አገልግሎቶች በየጊዜው ለረጅም ጊዜያት በመቆራረጣቸው ሥራቸውን እየጎዳው መሆኑን በርካታ ኢንቨስተሮችና ነጋዴዎች አስታወቁ፡፡
ለትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ጃፓን የረጅም ጊዜ ብድር እንድትሰጥ ተጠየቀች
የአምስት ዓመቱን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ በዕርዳታ ብቻ በሚገኝ የገንዘብ ድጋፍ ማሳካት ስለማይቻል፣ የጃፓን መንግሥት አነስተኛ ወለድ ያለው በረጅም ጊዜ የሚከፈል ብድር እንዲሰጠው የኢትዮጵያ መንግሥት ጠየቀ፡፡
በጉቦ ወንጀል ተጠርጥረው የታሰሩት ዳኛና ረዳቶቻቸው የዋስትና ጥያቄ ታገደ
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ ወንጀል ተረኛ ችሎት በትናንትናው ዕለት ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ጀምሮ እያንዳንዳቸው በአምስት ሺሕ ብር ዋስ እንዲለቀቁ ትዕዛዝ አስተላልፎላቸው የነበሩት ዳኛና ረዳቶቻቸው የዋስትና ፈቃድ ታገደ፡፡
በበርካታ ማዳበሪያዎች የሰውነት ቁርጥራጮች ተጥለው ተገኙ
በቦሌ ክፍለ ከተማ ጐሮ በሚል መጠሪያ በሚታወቀው አካባቢ ባለ ድልድይ ሥር በበርካታ ማዳበሪያዎች ተቋጥረው የተጣለ የሰውነት ቁርጥራጮች መገኘታቸውን ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡