ለትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ጃፓን የረጅም ጊዜ ብድር እንድትሰጥ ተጠየቀች Ethiopian Reporter August 24, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የአምስት ዓመቱን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ በዕርዳታ ብቻ በሚገኝ የገንዘብ ድጋፍ ማሳካት ስለማይቻል፣ የጃፓን መንግሥት አነስተኛ ወለድ ያለው በረጅም ጊዜ የሚከፈል ብድር እንዲሰጠው የኢትዮጵያ መንግሥት ጠየቀ፡፡