የኤርትራዊው ‹‹ዲፕሎማት›› ነውጥ በሸራተን
ባለፈው ረቡዕ ማለዳ በሸራተን አዲስ በምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ስብሰባ ላይ ሳይጋበዝ ድንገት የተገኘው ወጣቱ ኤርትራዊ ‹‹ዲፕሎማት››፣ ‹‹ኤርትራን ወክዬ ነው የመጣሁት›› በማለት የስብሰባውን አዘጋጆች አስደንግጧል::
ባለፈው ረቡዕ ማለዳ በሸራተን አዲስ በምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ስብሰባ ላይ ሳይጋበዝ ድንገት የተገኘው ወጣቱ ኤርትራዊ ‹‹ዲፕሎማት››፣ ‹‹ኤርትራን ወክዬ ነው የመጣሁት›› በማለት የስብሰባውን አዘጋጆች አስደንግጧል::