በበርካታ ማዳበሪያዎች የሰውነት ቁርጥራጮች ተጥለው ተገኙ

በቦሌ ክፍለ ከተማ ጐሮ በሚል መጠሪያ በሚታወቀው አካባቢ ባለ ድልድይ ሥር በበርካታ ማዳበሪያዎች ተቋጥረው የተጣለ የሰውነት ቁርጥራጮች መገኘታቸውን ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡