የዓለም የዉሃ ሳምንት ማጠናቀቂያ
በስዊድን ስቶክሆልም ካለፈዉ እሁድ አንስቶ ሲካሄድ የቆየዉ የዓለም የዉሃ ሳምንት ጉባኤ እስከመጪዉ የአዉሮጳዉያን 2030ዓ,ም ድረስ ሊደረግ ይገባል ያላቸዉን ነጥቦች በማመልከት ዛሬ መግለጫ አዉጥቷል።
በስዊድን ስቶክሆልም ካለፈዉ እሁድ አንስቶ ሲካሄድ የቆየዉ የዓለም የዉሃ ሳምንት ጉባኤ እስከመጪዉ የአዉሮጳዉያን 2030ዓ,ም ድረስ ሊደረግ ይገባል ያላቸዉን ነጥቦች በማመልከት ዛሬ መግለጫ አዉጥቷል።