Tag: import/export
የአደባባይ ምስጢሮች
የትኛው ጋዳፊ?
አራት ኪሎ አካባቢ ቡና እየጠጣሁ ጋዜጣ እያነበብኩ እንዳለሁ አንድ ወጣት በኪራይ የሚነበብ ጋዜጦችን ይዞ ማንበብ ይጀምራል፡፡ ትንሽ እንዳነበበ ጋዜጣ አዟሪውን “አንተ! ጋዳፊ የት ገባ?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡ ለጥያቄው ሳይሆን ለመልሱ በመጓጓት ሁላችንም ወደ ጋዜጣ አዟሪው ዐይኖቻችንን አፈጠጥን፡፡ አንዳዶች ደግሞ ወደ ጠያቂው አትኩረው በመገረም ይለመከቱ ጀመር፡፡ ምክንያቱም ጋዜጣ አዟሪው ጋዜጣ አዙሮ መሸጥ እንጂ ከኛ የተሻለ መረጃ […]
የአደባባይ ምስጢሮች – የትኛው ጋዳፊ?
የትኛው ጋዳፊ? አራት ኪሎ አካባቢ ቡና እየጠጣሁ ጋዜጣ እያነበብኩ እንዳለሁ አንድ ወጣት በኪራይ የሚነበብ ጋዜጦችን ይዞ ማንበብ ይጀምራል፡፡ ትንሽ እንዳነበበ ጋዜጣ አዟሪውን “አንተ! ጋዳፊ የት ገባ?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡ ለጥያቄው ሳይሆን ለመልሱ በመጓጓት ሁላችንም ወደ ጋዜጣ አዟሪው ዐይኖቻችንን አፈጠጥን፡፡ አንዳዶች ደግሞ …
ሰዎች ምን ይላሉ?! ቅንብር : አሥራደው (ከፈረንሳይ) ክፍል1
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ሲአይኤ ፤ መለስ ዜናዊ ፤ ኢትዮጵያ (ሉሉ ከበደ ) ክፍል – 1&2
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በሪፈረንደም አልተሰጠንም በሪፈረንደምም አንሰጥም ከአዲስ ተስፋ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ትግሉ ወደ ሰላማዊ ተግባር ይሸጋገር
እስክንድር ነጋ ነሐሴ 29ቀን 2003ዓ.ም. በአንድነት ፓርቲ ጽ/ቤት በተደረገ ሕዝባዊ ስብሰባ ላይ ወቅታዊ የሀገሪቷን ጉዳይ አስመልክቼ ያቀረብኹትን
‹‹የታቀዱት ዕቅዶች ሁሉ ሊሳኩ የሚችሉት ጥሩ አመራር ሲኖር ብቻ ነው›› አቶ አደራ አብደላ
የቢዝነስና የሰው ብልጽግና ሥልጠና ድርጅት ዳይሬክተር
አቶ አደራ አብደላ በቀድሞ የሸዋ ጠቅላይ ግዛት በጉራጌ ዞን ጉብሬ ውስጥ በ1964 ዓ.ም. ተወለዱ፡፡ የመጀ
የውስጥ ችግራችን ለውጭ አደጋ እንዳያጋልጠን ጠንቀቅ!!
በአሁኑ ጊዜ በኅብረተሰባችን ውስጥ የተለያዩ ስሜቶች አሉ፡፡ ሁሉም የዓባይ ግድብ እውን ሆኖና ተግባር ላይ ውሎ ኃይል ሲያመነጭ ማየት ይፈልጋል፡፡
ኢትዮጵያና ኤርትራ በፀጥታው ምክር ቤት ማዕቀብ ላይ ተፋጠዋል
‹‹ማዕቀቡ የኢትዮጵያ የተናጠል ጉዳይ አይደለም›› የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የፀጥታው ምክር ቤት በኤርትራ ላይ ዳግመ…
የቤንሻንጉል ጉሙዝ ምክትል ፕሬዚዳንት ከኃላፊነታቸው ተነሱ
– የፀረ ሙስናና የፖሊስ ኮሚሽነሮችም ተነስተዋል የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሰብስቤ ንሳፄ ጋስ፣ የክልሉ ሥራ አስ
የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስጋት ውስጥ ወድቀዋል
– አምስት የተዘጉ ተቋማት ተማሪዎች ጉዳይ አሳሳቢ ሆኗል- ቦርዱ ዛሬ ተወያይቶ አቋም ይወስዳልየከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ የግል ከፍተኛ ት…
ስኳር ኮርፖሬሽን ስኳር በጨረታ እንዳይከፋፈል አገደ
– ገበያ ውስጥ የስኳር እጥረት ተከስቷል- በስኳር ላይ ተጥሎ የቆየው ኤክሳይዝ ታክስ ተነሳስኳር ኮርፖሬሽን ለገበያ ስኳር የሚያቀርብበትን የጨረታ አሠራር በ…
ሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር የመንግሥት መሥርያ ቤቶችን አስጠነቀቀ
በሚመለከተው አካል ባልፀደቀላቸው የራሳቸው መመርያ የሠራተኛ ድልድል የሚያደርጉ አንዳንድ የመንግሥት ተቋማትን ሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር አስጠነቀቀ፡፡
በጋዳፊ ልጅ ሚስት አደጋ የደረሰባት ኢትዮጵያዊት ሕክምና እየተከታተለች ነው
በኮሎኔል ጋዳፊ ልጅ በሐኒባል ጋዳፊ ሚስት አሰቃቂ በደል የተፈጸመባት ኢትዮጵያዊቷ ሸዋዬ ሞላ ትሪፖሊ ውስጥ ሕክምና እየተከታተለች ነው::
የልኳንዳ ነጋዴዎች በቄራ የቁም ከብት ገበያ አንገበያይም አሉ
የልኳንዳ ነጋዴዎች በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቄራ አካባቢ በሚገኘው የቁም ከብት ገበያ ውስጥ ያካሂዱ የነበሩትን የከብት ግዥ ትተው፣ በሌሎች የገበያ …
መለስ ሲአይኤ እና ኢትዮጵያ (ክፍል-2)
ሉሉ ከበደዘመኑ እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1990 ላይ ነበር። ለደርግ የአስተዳደርና የፖለቲካ ድህነት ምስጋን ይግባውና ሐገራችን ከገንጣይና አስገንጣ
በዓላትና የኃይል ፍጆታ
ዘመናዊዉ የአኗኗር ስልት በቴክኒዎሎጂ እየተረዳ ረዥም ጊዜ የሚፈጁ ተግባራትን በአጭር ጊዜና በፍጥነት ማከናወን ማስቻሉ በበጎ ጎን የሚነሳለት ጉዳይ ነዉ።
አነጋጋሪው የጀርመን ብሔረተኛ ፓርቲ NPD
ከትናንት በስተያ በጀርመኑ የ Mecklenburg-Vorpommern ፌደራዊ ክፍለ ግዛት በተካሄደ ምርጫ ፣ መፍቅሬ ናዚ የሚባለው የጀርመን ብሔራዊ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ በጀርመንኛ
በLRA ለአደጋ የተጋለጡ ሰዎች
ግፋ ቢል አንድ ሺ ናቸው። ቢሆንም ሽብር ለመፍጠር በቂ ብቃት አላቸው።
የዊኪሊክስ ዘገባና ኢትዮጵያ
የመንግሥታት ሚስጥራዊ መረጃዎችን እየጮለገ ለሕዝብ የሚያጋልጠዉ ዊኪሊክስ የተሰኘዉ አምደ መረብ ሰሞኑን የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት በድብቅ ያሉና…
የቴሌ ኮሙኒኬሽን የሠራተኛ ማሕበር መታገድ
የኢትዮጵያ ቴሌ ኮሙኒኬሽን የሠራተኛ ማሕበር ታገደ።
ትግሉ ወደ ሰላማዊ ተግባር ይሸጋገር በእስክንድር ነጋ
ነሐሴ 29ቀን 2003ዓ.ም. በአንድነት ፓርቲ ጽ/ቤት በተደረገ ሕዝባዊ ስብሰባ ላይ ወቅታዊ የሀገሪቷን ጉዳይ አስመልክቼ ያቀረብኹትን ፅሁፍ ከዚህ በታች ቀርቧል፡፡ – መለካም ንባብ፡፡ ሐሳባችሁን አካፍሉኝ፡፡
የተከበሩ ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ
የተከበራችሁ የአንድነት አባላትና እንግዶች
የነሃሴን ወር አገባደን ወደ ጳጉሜ ወር እየገባን ነው፡፡ ጳጉሜ ከየትኛውም ወር በተለይ ኢትዮጵያዊነት የሚገለፅበት ነው፡፡ በዓለም ብቸኛው 13ኛው ወር መሆኑ ከሌሎች ወራቶች […]
ኧሰቭን በሚመለከት፡ ይህ ነው የታሪኩ እውነት። በለምለም ጸጋው የተጻፈ
ሸጡት ኧሉ መርከቩን
መደበሩ ሳይቀርበተመን
ሰጡት ኧሉ ኧሰቭን
ምን ብለን እንመልስ
ታሪክ ሲጠይቀን
ኧዛውንቱ ኧልቀው
መልስ የነበራቸው
ኧደራም ያሉን
ያች ባህረነጋሽ
የኢትዮጵያ ዳር ደንበር
በወገን ተንዳ
እንዴት በኧጭር ጌዚ
ሀሰት እውነት መሥሎ
በይፋ ይነገር
ሥሙኝ ልንገራችሁ
እኔስ ተረበሽሁኝ
ኧሮጌ ቀበሮ
በኧሰቭ በር ኧየሁኝ
እንቁላሉን ኧይታ ከወደቩ ላይ
ተቀባይ ሢጠፋ ገንዘቤ ነው ባይ
ጅራቷን ሸጉጣ ኧይኖቿን ኧፍጣ
ብቅ ኧለች ቀቨሮ
በጥርሷ ልትዳኝ
ድንገት ጥል ቢመጣ
ኧሮጌ ቀቨሮ ምነው ረበሸኝ
ግራ እጀ ኧይደለም ወይ
እንቁላሉን ወሥዶ
በክልል ያሰረኝ
ኧረ ጉድ ይገርማል […]
የባህር በር ጥያቄ… ከልማትና እድገት ዋስትናነት አኳያ (ክፍል 3)አያልሰው ደሴ
ምናልባት ከጥቂት በስተቀር ኢትዮጵያዊያን አገራቸው በባለቤትነት የምትቆጣጠረው የባህር በር እንደሚያስፈልጋት ይስማማሉ ማለት እችላለሁ። (ሙሉውን ጽሁፍ…
አቡነ ጳውሎስ ወይንስ ዶ/ር ገብረመድን? ማርታ ማን ነች?
ሲሳይ አጌና የሰሞኑ የህወሀት ሰዎች አጀንዳ “ማሕበረ ቅዱሳን” ሆኗል፤ ይህ በ1987 በእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ ያደረጉትንም ያስታውሰናል፤ …
ከሆድ አደር ምሁር ይልቅ ገባጣ አህያ ለኢትዮጵያ ባለውለታ ነች!
ሰላም ወገኖቼ እንደምን አላችሁ?! ከየአቅታጫው ከአውሮፓ፤ ከአሜሪካን፤ ከአውስትራሊያ፤ ከመካከለኛው ምስራቅና ከአፍሪካ አስተያየታችሁን፣ ትችታችሁን፣ …
ከሆድ አደር ምሁር ይልቅ ገባጣ አህያ ለኢትዮጵያ ባለውለታ ነች! – አስራደው (ከፈረንሳይ)
ሰላም ወገኖቼ እንደምን አላችሁ?! ከየአቅታጫው ከአውሮፓ፤ ከአሜሪካን፤ ከአውስትራሊያ፤ ከመካከለኛው ምስራቅና ከአፍሪካ አስተያየታችሁን፣ ትችታችሁን፣ …
የድርቁ ችግር በቦረና
የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ የምሥራቅ አፍሪካን ድርቅና የረሃብ ሁኔታ በቅርብ ይከታተላል፡፡
የምግብ እጥረት በቦረና
የአፍሪካ ቀንድን በመታው ድርቅ ዙሪያ በተከታታይ በሚቀርቡት ዘገባዎች ከምንቃኛቸው አካባቢዎች ሪፖርተራችን ሄኖክ ሰማእግዜር ተዘዋውሮ የተመለከታቸው በደቡብ ኢትዮጵያ የቦረና ወረዳዎች ይገኙባቸዋል፡፡ ደቡብ ኢትዮጵያ ሁለት ዓይነት ገፅታዎች ያሏት መሆኑንና የክረምቱ ዝናብ በወቅቱ በጀመረባቸው ከአዋሣ ከተማ በፊትና አልፎም ስፋት ባላቸው አካባቢዎች አዝመራው ከወትሮው …
ግልጽ ደብዳቤ ለአቶ መለስ ዜናዊ በጌታቸው ጋርድ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ፍልሰታ “እኛም ማየት አለብን” – በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
16:00 UTC ዜና 05-08-11
የዕለቱ ዜና
የሊቢያ አዳዲስ መሪዎችና ጉዞዋ
።«ሊቢያዎች የገንዘብ እጥረት ችግር የለባቸዉም።ይልቅዬ ሊቢያ በቂ የገንዘብ አቅም አላት።እንደሚመስለኝ በጣም ባጣዳፊ የሚያስፈልጋቸዉ ቴክኒካዊ ርዳታ
የምዕራቡ ዓለም የስለላ ተቋማትና ሊቢያ
የዩናይትድ ስቴትስ፤ የእንግሊዝና የጀርመን የስለላ ተቋማት ከሊቢያዉ መሪ ኮሎኔል ሞአመር ጋዳፊ አገዛዝ ጋ ምስጢራዊ የመረጃ ልዉዉጦችን ያደርጉ እንደነበ
CIA እና የጋዳፊ ትብብር
የዩናይትድ ስቴትሱ የስለላ ድርጅት CIA እና MI-6 በመባል የሚታወቀዉ የብሪታንያዉ የስለላ ድርጅት ከኮነሪል ሞአመር ጋዳፊ አገዛዝ ጋር የጠበቀ ግንኙነት እንደ
ዝዋይ ላይ የሚፈጸመው ተደጋጋሚ ግድያና ዝርፊያ ነዋሪዎችን አስቆጥቷል
– ነዋሪዎች ለአራት ሰዓታት መተላለፊያ መንገድ ዘግተው ነበርከአዲስ አበባ በ160 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በስተደቡብ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ በሚገኘው የዝዋይ ከተ…
ግዙፉ ዲያጆ ሜታ ቢራን በ225 ሚሊዮን ዶላር ሊጠቀልል ተቃርቧል
ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በመንግሥት ቁጥጥር ሥር የነበሩት የቢራ ፋብሪካዎች ለውጭ ኩባንያዎች እየተላለፉ ነው፡፡
የመቀሌ ነጋዴዎች የንግድ ፈቃድ ማውጣት አልቻልንም አሉ
– ‹‹የነጋዴዎችን መጉላላት ለመፍታት ሲባል ፈቃድ መስጠት ተቋርጦ ነበር›› የትግራይ ክልል ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮየመቀሌ ከተማ ነጋዴዎች የንግድ ፈቃድ …
ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ‹‹ሕገወጥ›› ባላቸው ነጋዴዎች ላይ ዕርምጃ ሊወስድ ነው
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ባካሄደው ጥናት መሠረት ግብር መክፈል እያለባቸው የማይከፍሉትንና ወደ ታክስ ሥርዓቱ ባልገቡ ‹‹ሕገወጥ›› በሚ
ጋዳፊ ላይ መጨከን ያቃተው የአፍሪካ ኅብረት
ኢጋድ በሶማሊያ ወቅታዊ የፖለቲካ ጉዳይና በአካባቢው ስለተከሰተው ረሃብ ለመነጋገር የጠራውን ስብሰባ ለማካሄድ በሸራተን አዲስ ሲረባረቡ ከዋሉት ወገኖች…
ከኃላፊነታቸው የተነሱት የንግድ ባንክ ከፍተኛ አመራር ቢሮ ታሸገ
– አንደኛው አመራር አራት ደረጃ ዝቅ ተደርገው ተመድበዋልየኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት ባስተላለፉትና በጻፉት ደብዳቤ ከኃላፊነታቸው ተነስተው የነበ
ሁለት የመድረክ አባላት በሽብርተኝነት ተጠርጥረው ታሰሩ
‹‹መንግሥት በሽብርተኝነት ስም ተቃዋሚዎችን እያዳከመ ነው›› መድረክ‹‹ሰዎቹ የታሰሩት በሽብር እንቅስቃሴ ስለተሳተፉ ነው›› መንግሥት
ግዙፉ የመጠጥ አምራች ዲያጆ ለሜታ ግዢ 225 ሚሊዮን ዶላር አቀረበ
– ራስ ሆቴልን ለመግዛት ሐያት ሼር ካምፓኒ 124.4 ብር አቀረበተቀማጭነቱ ለንደን የሆነው ግዙፉ የመጠጥ አምራች ኩባንያ ዲያጆ፣ ከጥቂት ሳምንታት በኋላ በኢትዮ
የአውሮፓ ሕብረት የሶሪያ ማዕቀቡን አስፋፋ
መንግሥት የሕዝቡን እንቅስቃሴ ለመቅጨት የጭካኔ ዕርምጃ መውሰድ በቀጠለባት በሶሪያ የተፋጠነ የመንግሥት ለውጥ ይደረግ ዘንድ ፈረንሣይ ጥሪ አደረገች።
የሁለት እምነቶች ጦርነት… [ወግ አጥባቂዎች እንዲያነቡት የማይመከር – ክፍል ሦስት]
ጦርነቱ እንደቀጠለ ነው፡፡ ጦር ሜዳው ሕሊና፣ ጦረኞቹ አማኞች እና ኢ-አማኒዎች ናቸው፡፡ በኔ ጦማር ኢ-አማኒዎች ምክንያተኞች እንደሆኑ ይታመናል፡፡ ለዚህ
የኢትዮጵያ ማክሮ ኢኮኖሚ አፈጻጸም ሚዛኑን እየሳተ ነው ተባለ
ትዮጵያና ናይጀርያ ለሊብያ አማጽያን እውቅና ሰጡ
16:00 UTC ዜና 02-08-11
የዓለም ዜናዎች
የአንዲት ሀገር ሁለት ዜጎች በይነጋል በላቸው
ሰሞኑን በይልማ በቀለ በእንግሊዝኛ ተጽፎ ከድረ ገፆች ያነበብኩት መጣጥፍ በጣም ነው የሳበኝ፡፡ ግሩም ቅንብር ነው፡፡ መልእክቱ በአፄ መለስ ዜናዊ የሚመራው የወያኔ ዘረኛ መንግሥትና በባሽር አላሳድ ፈላጭ ቆራጭ ይዞታ ሥር የሚገኘው የሶሪያው ባዝ ፓርቲ የመመሳሰላቸው ያንንም ተከትሎ በብዙኃን ዜጎች ከቃላት የመግለጽ አቅም በላይ የሆነ ግፍና በደል የማድረሳቸው የአደባባይ ምሥጢር ነው፡፡ ይህን ጽሑፍ በቀጥታ ወዳማርኛ […]