በዕርቅና ሰላም ስም የፖለቲካ ባልት አይበጀንም (በኢህአፓ ዲሞክራሲያ)
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በውድነህ ዘነበ በአገሪቱ ንግድ ውስጥ ተጽእኖ መፍጠር የሚያስችል አቅም አላቸው የተባለላቸው ነጋዴዎች ያሉባቸውን ችግሮች መግለጽ ባልደፈሩበት መድረክ፣ መንግሥት ባልተጠበቀ ሁኔታ በመሠረታዊ የፍጆታ ዕቃዎች ላይ የመሸጫ ዋጋ ጣሪያ ወስኗል፡፡
– መርማሪ ቡድኑ አዲስ አበባ ሊመጣ ነው– የሊባኖስ ባለሥልጣናት የተጠየቁትን መረጃዎች አልሰጡምበቃለየሱስ በቀለ ባለፈው ዓመት ጥር ወር ከቤይሩት ወደ አዲስ አበባ 82 መንገደኞችን አሳፍሮ በረራ ሲጀምር በሜዲትራኒያን ባሕር ላይ ድንገተኛ አደጋ በደረሰበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737-800 አውሮፕላን ላይ በመካሄድ …
በአስፋው ብርሃኑ፣ ከሐዋሳ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መስተዳድር ሲዳማ ዞን፣ ወንዶ ገነት ወረዳ፣ በጉጂ ኦሮሞ ተወላጆችና በሲዳማ ብሔረሰብ መካከል ታኅሣሥ 24 ቀን 2003 ዓ.ም. ከምሽቱ 4 ሰዓት አካባቢ በተቀሰቀሰ ግጭት፣ የአምስት ሰዎች ሕይወት የጠፋ ሲሆን፣ ለጊዜው ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ …
በየማነ ናግሽ በምሥራቅ አፍሪካ አዲስ አገር ይፈጥራል ተብሎ የሚጠበቀው የደቡብ ሱዳን ሕዝበ ውሳኔ ዛሬ ይደረጋል፡፡ በዛሬው ዕለት በ2,638 የምርጫ ጣቢያዎች የሚደረገው ሕዝበ ውሳኔ ዝግጅት በቂ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት አስታውቋል፡፡
በታምሩ ጽጌ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሳይንስ ፋኩልቲ ተማሪዎች በገና በዓል አከባበር ምክንያት ከዩኒቨርሲቲው ኃላፊዎች ጋር ባለመስማማታቸው፣ ታህሣሥ 27 ቀን 2003 ዓ.ም. ከቀኑ 11 ሰዓት አካባቢ ጀምረውት የነበረውን ረብሻ የአዲስ አበባ ፖሊሶችና ፌዴራል ፖሊስ በመተባበር በቀላሉ ተቆጣጠሩት፡፡
በጋዜጣው ሪፖርተር የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ለሚያካሂደው 5ኛ ጠቅላላ ጉባዔ ባደረገው ቅድመ ውይይት፣ ኢትዮጵያ ከሊበራል ዴሞክራሲ አስተሳሰብ ጋር ሳትተዋወቅ በመቆየቷ ምክንያት ለውስብስብ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ችግሮች መጋለጧን አስታወቀ፡፡
በብርቱካን ፈንታ መንግሥት ባወጣው ፖሊሲ መሠረት የመምህራን ሥልጠናን በስፔሻላይዜሽን ማድረጉን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ፡፡
በታምሩ ጽጌ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ ወንጀል ችሎት በተለያዩ ሁለት የእምነት ቦታዎች ላይ ሰኔ 26 እና ሐምሌ 25 ቀን 2002 ዓ.ም ሁለት ግለሰቦችን መግደላቸው በምስክርና በማስረጃ የተረጋገጠባቸው ሁለት ወንድማማቾች፣ በሞት እንዲቀጡ ታህሣሥ 27 ቀን 2003 ዓ.ም የቅጣት ውሳኔ አስተላለፈ፡፡
በውድነህ ዘነበ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚቀጥሉት ሦስት ሳምንታት ውስጥ ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ተገንጥሎ የሚወጣውን የኦፕሬሽን ዘርፍ በኮርፖሬሽን ደረጃ ሊያዋቅረው ነው፡፡
በዳዊት ከበደ የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ዋና ከተማ በሆነችው መቀሌ ለዓመታት የዘለቀው የመጠጥ ውኃ ችግር ተባብሶ መቀጠሉን የከተማዋ ነዋሪዎች እየገለጹ ነው፡፡
የቪኦኤን የገና ዝግጅት ያድምጡ፡፡
የመላዉ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ፣ ትልቅ ቀዉስ ዉስት እንደገባ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዜና ያመልክታል። የድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ ኃይሉ ሻዉል ከሃላፊነታቸዉ እንደሚነሱ በተደጋጋሚ ካሳወቁ በኋላ እንደገና ሊቀመንበር ሆነዉ በቅርብ መመረጣቸዉ ይታወሳል። ይህንንም ተከትሎ በድርጅቱ አመራር አባላት ዉስጥ ከፍተኛ ዉዝግቦችና አለመግባባቶች እንደተፈጠሩ …
ቅዳሜ ጃንዋሪ ስምንት ተስፋ የተባሉ ደራሲ አቦጊዳ እና ኢትዮጲያን ሪቪው በተባሉ ድረ ገፆች ላይ “ማህበረ ቅዱሳንና የ ኢትዮጲያ ቤ/ክ ተሐድሶ ያስፈልጋታል የሚሉ ተሐድሶዎች” በሚል ርዕስ እጅግ አስቂኝ ፅሁፍ አውጥተዋል። ተስፋ እንደተለመደው እውነቱን ሀሰት፣ውሸቱን ደግሞ እውነት እያሉ ስለ ማህበረ ቅዱሳንና ተሐድሶ …
ማህበረ ቅዱሳንና የተሐድሶ ነገር ለተስፋ የተሰጠ መልስ አዲሱ ተስፋዬ መንግሰቱ ለደጀ ሰላም Read more »
ክፍል አንድ ተሐድሶዎች እነማን ናቸው? ብዙ ጊዜ ቤተ ክርስቲያን ስሄድ የስብከት ካሴት ሳዳምጥ፤ የተለያዩ ሥነ ጽሑፎችን ሳነብ ፡ተሃድሶዎች ተሐድስዎች፡ የሚል ጩኸት እሰማለሁ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሥር የተቋቋመው ማህበረ ቅዱሳን የሚባለው ድርጅት አባላቱም ሆኑ አመራሮቹ ስለተሃድሶዎች በስብከታቸው እና በጽሑፋቸው ሁሉ …
ማህበረ ቅዱሳን እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ተሃድሶ ያስፈልጋታል የሚሉ ተሃድሶዎች በተስፋ አዲስ Read more »
እንዳለፉት ዓመታት ሁሉ የ2003 ዓ.ም. የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን በዓለ ጥምቀት በደመቀ ሁኔታ ለማክበር የሎስ አንጀለስ ድንግል ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በከፍተኛ ዝግጅት ላይ ትገኛለች። ይህ በዓል ከኢትዮጵያ ውጭ ለየት ባለና እጅግ በደመቀ ሁኔታ ላለፉት አሥራ አንድ ዓመታት …
እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ !!!!
An 15th century Ethiopian icon of the infant Christ child sitting on his mother’s knee was discovered after it was cleaned by a British charity. The central panel of the triptych had over the centuries become blackened with the sprinkling …
ገና በዓመት ውስጥ ከሚከበሩት ዐበይት በዓላት አንዱ ነው። የገና መንፈስ፣ በገሃዳዊው ህይወት ረገድም ፣ ከመለኮታዊው ትርጉም የሚስማማ እንጂ የሚለይ እንዳልሆነ የሃይማኖቱ መምህራን ያስረዳሉ።
የፊታችን እሁድ ፣ የደቡብ ሱዳን ህዝብ ፤ የአገሪቱ አንድነት እንደተጠበቀ በካርቱም አገዛዝ ሥር ለመቆየት ወይም ተገንጥሎ የራሱን መንግሥት ለማቋቋም ፤–ከሁለት አንዱን ለመወሰን አደባባይ ወጥቶ ድምፅ ይሰጣል። አሁን ጁባ ውስጥ የምትገኘው የዶቸ ቨለ ባልደረባ ዚሞነ ሽሊንድቫይን ፣ ብዙኀኑ ነጻነትን እንደሚመርጡ ጥርጥር …
(ኢትዮ እማማ) ኢትዮጵያ ውስጥ በየጊዜው የሲሚንቶ ዋጋ እየጨመረ ከመሄዱም በላይ የወያኔ መንግስት ከውጪ ሲሚንቶዎችን ማስመጣት ቢጀምርም ዋጋው በአሁኑ ወቅት ከማሸቀብ አልፎ ጣሪያ መንካት ጀምሯል። የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ከውጪ ያስመጣው 150,000 ቶን ሲሚንቶ የጫነው የመጀመሪያ መርከብ ጅቡቲ ወደብ የደረሰ ሲሆን በቀጣዩ …
የንግድ ሚኒስቴር ከታህሣስ 28 ቀን 2003 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የሚኾን ቋሚ የችርቻሮ ዋጋ ተመን ይፋ አደረገ፡፡ በመላው አገሪቷ የሚገኙ የችርቻሮ መደብሮች በአጠቃላይ አዲሱን የዋጋ ተመን ዝርዝር እንዲለጥፉ ግዴታ ተጥሎባቸዋል፡፡ ዛሬ ሚኒስቴር መሥርያ ቤቱ ከንግዱ ማኀበረሰብ ጋር በጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሮ ባደረገው …
በታምሩ ገዳ አቶ መለስ ዜናዊ በአፍሪካ ውስጥ ካሉ መሪዎች በአስተዳድራቸው ደካማ ነጥብ ከተሰጣቸው ከመጨረሻዎቹ እና ሰልጣንን ሙጥኝ ከአሉት በጣት ከሚቆጠሩት የአገር መሪዎች ተርታ ተካተቱ፡፡ የፈርንጆቹን አሮጌ አመት መገባደድን ተከትሎ በአህጉሪቱ ውስጥ የተደረጉ የተለያዩ አገራዊ እና አካባቢያዊ ጉዳዮችን በመዳስስ እና የሃምሳ …
የአፍሪካ የጥሩ መሪነትን የብቃት ደረጃ ይፋ ሆነ: አቶ መለስ 39 ደረጃ ላይ ይገኛሉ Read more »
“ሚሚ” በሚል ቅጽል ስም የምትታወቀው መሃንዲስ በሰበታ ከተማ የመሬት አስተዳደር ጉዳይ ላይ “ፈላጭ ቆራጭ” እንደነበረች ምንጮቻችን ገልጸዋል። ግለሰቧ ለአዜብ መስፍን ከፍተኛ መጠን ያለው መሬት የሰጠው የመሬት አስተዳደር ቢሮ ባልደረባ ከመሆኗም ባሻገር፣ የአባ ዱላ ገመዳ የቅርብ ሰው እና ስራ አስፈጻሚ መሆኗን …
የአባ ዱላ ገመዳ የቀኝ እጅ የምትባል መሃንዲስ ቤት ክምር ብር መገኘቱን መረጃ አመልክቷል Read more »
ስራ ፍለጋ ወደ አዲስ አበባ የመጡ ዜጎች ለችጋር እና እንግልት መዳረጋቸው ሳያንስ በትግራዪ ገዢ ጉጅሌ ፌዴራል ፖሊስ ጥቃት እየተፈጸመባቸው እንደሆነ ከመዲናይቱ የደረሰን ዘገባ አሳይቷል። የግንቦት 7 ድምጽ ሬድዮ ሪፖርተር ከአዲስ አበባ አጠናቅሮ በላከው ዘገባ እንደገለጸው፥ ባለፈው አርብ በተለምዶ መገናኛ፣ ሜክስኮ …
ስራ ፍለጋ ወደ አዲስ አበባ የመጡ ዜጎች በፌዴራል ፖሊስ ጥቃት እየተፈጸመባቸው ነው Read more »
‹‹ማንኛውንም ዓይነት ሃይማኖታዊ ሥርዐት በዩኒቨርስቲው ግቢዎች ውስጥ ማካሄድ እጅግ በጣም የተከለከለ መሆኑን በመገንዘብ ከዚህ ዐይነቱ ድርጊት እንዲቆጠቡ እናሳስባለን፡፡›› (የአ.አ.ዩ ፕሬዝዳንት) ‹‹የወጣው መግለጫ ግራ የሚያጋባ ነው፡፡››(ተማሪዎች) ‹‹የቤተ ክርስቲያን ልጆች የለመዱትን በዓል ለማክበር ቢከለከሉ በሚመጣው ችግር ዩኒቨርስቲው እንዳይጠየቅበት ቢያስብበት መልካም መሆኑን እንገልጻለን፡፡›› …
የተማሪዎቹ የልደት በዓል ዋዜማ መርሐ ግብር በጠቅላይ ቤተ ክህነት አዳራሽ ተካሄደ Read more »
በአለማችን ልማትን ለማስፋፋት እና የሰዉን አዕምሮ ለማበልጸግ በቅድምያ የህብረተሰብን አስተሳሰብ ሰነ-ልቦናዊ አቋም፣ ሃይማኖት አገረሰባዊ ልማድ፣ በአጠቃላይ ባህሉን ማወቅ ተቀዳሚ ተግባር መሆኑን ምሁራን ይገልጻሉ።
ዳዮክሲን ወይም በጀርመንኛዉ ዲዮክሲን የተባለዉ መርዛማ ንጥረ ነገር በተለይ እንቁላልና ሥብ ሥጋ የሚመገቡ ሰዎችን ለአደገኛ ነቀርሳ ወይም ካንሰር እንደሚዳርግ የጤና ባለሙያዎች ያስጠነቅቃሉ
መንግሥት በተለይ ለምግብ ሸቀጦችና ቁሳቁሶች የዋጋ ተመንም አዉጥቷል።ሕጉን ለነጋዴዎች ለማስተዋወቅ ዛሬ በተደረገ አንድ ሥብሰባ ላይ እንደተነገረዉ አዲሱ ሕግ የማያከብር ነጋዴ ቆንጣጭ ቅጣት ይጣልበታል
ትናንት ሌሊቱን ከአ.አ.ዩ አራት ኪሎ ካምፓስ ከተወሰዱ ተማሪዎች 21ዱ አልተመለሱም፤ በባሕር ዳር፣ ደብረ ብርሃን እና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲዎች ተመሳሳይ እግድ ተላልፏል፤ ከተማሪው ተወካዮች ጋራ የተወያዩት የጠቅላይ ቤተ ክህነት ሐላፊዎች የዩኒቨርሲቲውን አስተዳደር አነጋግረዋል፤ ‹‹እግዱ በሃይማኖታዊ ማንነታችን እየደረሰብን ላለው መድልዎ አስከፊ መገለጫ …
ልደትን በግቢያቸው እንዳያከብሩ በመታገዳቸው የተቃወሙ ተማሪዎች በፖሊስ ታግተዋል Read more »
በዚህ ሳምንት ለሁለት ቀናት በሜሪላንድ ስብሰባውን ያካሄደው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰላምና የአንድነት ጉባኤ መግለጫ አወጣ። የድጋፍ ጥሪ ለቤተ ክርስቲያንዋን ምእመናን ካህናት እና ሊቃውንት አስተላልፏል። ለሰላሙ መሳካታ በማይበጁ አስተያየቶች ሕዝቡን ግራ እንዳያጋቡ ለዜና ማሰራጫዎች ጥሪ አቅርቧል። ባዘጋጀው ድረ ገጽ …
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰላምና የአንድነት ጉባኤ መግለጫ አወጣ። Read more »
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ጥር ወር ዑደቱን ጠብቆ ከበራፍ ደርሷል፡፡ ወሩ ጥምቀት እና አገሩን ለሚሞሉት ሰርግን መሰል ማኀበራዊ ትውፊቶች ብቻ አልነበረም የተናፈቀው፡፡ ለመንግሥት ሠራተኛው በዚህ ወር እንደሚጨመር የሚጠበቀውን ደመወዝ ተከትሎ የሚከተለውን የኢኮኖሚ ጣጣ ሦስት አካላት ወሩን እንዲጠብቁት አድርጓቸዋል፡፡ የመንግስት ተቀጣሪው ፣ ነጋዴው እና የአቶ …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
አርእስተ ዜና፡- በአገር ዓቀፍ ደረጃ በሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የማንኛውም እምነት ተከታዮች በቅጽር ግቢዎች በመዘመር እና በካፊቴሪያዎች ውስጥ ልዩ የዐበይት በዓላት መርሐ ግብሮችን በማዘጋጀት የሚያከብሩበት ልምድ ‹‹እንዲታገድ ተወስኗል›› ተብሏል፡፡ (Read More ወደሚቀጥለው ገጽ ይዞራል . . . …
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተፈጥሮ ሳይንስ ፋካልቲ ተማሪዎች የልደት በዓል ዋዜማን በግቢው እንዳያከብሩ መታገዳቸውን ተቃወሙ Read more »
ያለጥንቃቄ ፣ ሥጋና እንቁላል በገፍ የማምረት ሂደት፣ በጤንነት ላይ የሚያስከትለው አደገኛነት እስከምን ድረስ ሊሆን እንደሚችል፥ ሰሞኑን የጀርመንን ኅብረተሰብ ከድንጋጤ ጋር በማነጋገር ላይ ያለ ዐቢይ ጉዳይ ሆኗል።
እሳት ወይስ እሳተ እሳት (ደጀ ሰላም፤ ጃኑዋሪ 5/2010፤ ታኅሣሥ 27/2003ዓ.ም)፦ በፊቱ የቀረበለትን ሁሉ የሚያቃጥል – ከሰል፣ ዐመድ፣ ዕመት የሚያደርግ – የሚፋጅ፣ የሚልጥ፣ የሚለመጥጥ ነው ባሕርይው – የዚህ ዓለም እሳት፡፡ እሳቱን የሚያስቆጡት እና የሚያገኑት ነዳድያት እሳታውያንን ሲያገኝ ደግሞ ላንቃው፣ ልሳኑ፣ ወላፈኑ በዝቶ ነበልባለ እሳት(ነደ እሳት) ይሆናል፤‹‹እሳት …
“ከሰማይ የሚወርዱ ጥቃቅን የእሳት ፍንጣሪ መሰል ነገሮች” የሣር ክዳን ቤቶችን እና የተለያዩ ስፍራዎችን አቃጠሉ Read more »
ዓመት አልፎ ዓመት በተተካ ቁጥር ያለፈውን መለስ ብሎ ማጤኑና በወደፊቱ ላይም ማተኮሩ የተለመደ ነው። የዓለም ኤኮኖሚ ባለፈው 2010 ዓ.ም. ከዓለምአቀፉ የፊናንስ ቀውስ ማገገሙን ቀጥሎ ቢታይም ከፈተናው ግን ጨርሶ አልተላቀቀም።
በምስራቅ ኢትዮጵያ ድሬደዋ በከተማዋ ወጣቶችና በዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ዘንድ የአደንዛዥ እፅ ተጠቃሚነት መስፋፋቱ እየተነገረ ነዉ።
ታሕሳ አልፎ-ጥርም አምስት አለ።የመጀመሪያዉ ድርድር ከሽፎ-ሁለተኛዉም ተደገመ። እና እስከ መቼ-ይዛታል?ፕሬዝዳት ጆናታን ራሳቸዉም ድርድሩ ጊዜ ይወስዳል ከማለት ባለፍ መልስ የላቸዉም።
የቅጅ እና ተዛማጅ መብቶች እና የቅርስ አጠባበቅ ዐዋጆች መሻሻል ያስፈልጋቸዋል ‹‹በኢትዮጵያ የእምነት ተቋማትን መስተጋብር የሚገዛ ሕግ ያስፈልጋል፡፡›› ‹‹በሕጎች ማርቀቅ እና ማጽደቅ ሂደት ቤተ ክርስቲያኒቱ የምትደምጠባቸውን መድረኮች ማጠናከር ይገባል፡፡›› (ደጀ ሰላም፤ ጃኑዋሪ 5/2010፤ ታኅሣሥ 27/2003ዓ.ም)፦ በሥራ ላይ የሚገኙት የቅርስ፣ የቅጅ እና ተዛማጅ መብቶች ዐዋጆች የቤተ ክርስቲያንን …
በዘካሪያስ ስንታየሁ | ሪፖርተር የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቅርቡ የገዛው ብሉ ናይል የተባለው ቦይንግ 777-200 LR አውሮፕላን በቆመበት በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ፣ በኤሜሬትስ አየር መንገድ አውሮፕላን ትናንት ከሰዓት በኋላ ተገጨ፡፡ የኤሜሬትስ ኤርባስ A340 አውሮፕላን ከዱባይ ተነስቶ አዲስ አበባ ካረፈ በኋላ …
በታምሩ ጽጌ | ሪፖርተር የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት ሊቀመንበር አቶ ኃይሉ ሻውል የመጀመሪያ ልጅ ዶ/ር ሻውል ኃይሉ ትናንትና ረፋዱ ላይ ከፍተኛ የመኪና አደጋ ደረሰባቸው፡፡ ዶ/ር ሻውል አደጋው የደረሰባቸው በቅሎ ቤት አካባቢ የሚገኘው ዳሸን ባንክ ፊት ለፊት መኪናቸውን አቁመው ወደ ባንኩ …
በዘካሪያስ ስንታየሁ አራቱ የሃይማኖት መሪዎች የደርግ ከፍተኛ ባለሥልጣናት የይሁንታና የይቅርታ እንቅስቃሴ ላይ የአቅጣጫ ለውጥ ሊያደርጉ መሆኑ ታወቀ፡፡
በኃይሌ ሙሉ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) አባል ፓርቲዎች ባለፉት አራት ወራት ግንባር ለመፍጠር ሲያካሂዱት የነበረው ድርድር ባለመጠናቀቁ፣ ጉዳዩ ከአራት ወራት በኋላ ለሚካሄደው ጠቅላላ ጉባዔ እንዲቀርብ ተላለፈ፡፡
በውድነህ ዘነበ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ከሁለት ሳምንት በፊት ለሁሉም የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ባስተላለፈው ሰርኩላር ውድቅዳቂ ብረታ ብረት በጨረታ አውጥተው እንዳይሸጡ አገደ፡፡
በኃያል ዓለማየሁ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን በአገሪቱ በዓይነቱ የመጀመሪያው የሆነውን ከፍተኛ ቮልቴጅ መሸከምና ማሰራጨት የሚችል ተንቀሳቃሽ የማከፋፈያ ጣቢያ አስመጣ፡፡
(ሙሉ ገ) የኦህዴድ ካድሬዎች በቅርቡ ለሚካሄደው የኦሮሞ ልማት ማኅበር (ኦልማ) የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ገንዘብ ሊለግሱ የሚችሉ ግለሰቦችንና ድርጅቶችን በደረጃ በመለየት ላይ ናቸው። ካድሬዎቹ ገንዘብ ሊለግሱ የሚችሉ ግለሰቦችንና ድርጅቶችን በደረጃ በመለየትና ገንዘብ ሊሰባሰብባቸው የሚችሉባቸውን መንገዶች በመለየት ላይ ናቸው ብለዋል የአዲስ ነገር …
ጥር 17 ቀን 2002 ዓ.ም ማለዳ በቤይሩት ሰማይ የተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ይሄው አንድ አመት ሊሞላው ጥቂት ሳምንታት ቀርተዋል። የአውሮፕላኑ የአደጋ መንስዔ የፓይለት ስህተት ነበር በሚል የሊባኖስ ጋዜጦች ዘግበዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የምርመራ ውጤቱ ገና አልታወቀም ሲል አስተባብሏል። የቦይንግ …
የሊባኖስ የመገናኛ ብዙሃን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በፓይለት ስህተት መከስከሱን ዘገቡ Read more »