የገና በዓል አከባበር በአዲስ አበባ፣ ድሬዳዋና ጂዳ፣

ገና በዓመት ውስጥ ከሚከበሩት ዐበይት በዓላት አንዱ ነው። የገና መንፈስ፣ በገሃዳዊው ህይወት ረገድም ፣ ከመለኮታዊው ትርጉም የሚስማማ እንጂ የሚለይ እንዳልሆነ የሃይማኖቱ መምህራን ያስረዳሉ።