(AddisNeger Online) — የኢትዮጰያ መገበያያ ገንዘብ እያደር እያገረሸበት የመጣውን የዋጋ ግሽበት መሸከም አልቻለም፡፡ በአገር ቤት የሚካሄዱ ግብይይቶችን ለማካሄድ ያለው አቅም እየዛለ፤ የአሜሪካ ዶላርን ከመሰሉ የዓለም አቀፍ መገበያያ ገንዘቦች ጋር ያለው የምዛሬ ዋጋ ደግሞ እየቀነሰ መጥቷል፡፡ ባለሞያዎቹ ልቅ-ውድቀት (Free fall) የሚሉት …

አንድ ዶላር በሃያ ብር ሊመነዘር ነው Read more »

(በፍቃዱ አድነው) በዚህ ሳምንት የሚጀመረው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ ጵጵስና ለመቀበል በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ብር በጉቦ መልክ የሰጡ እጩዎችን እንዳይሾም ተሰግቷል። “ደጀሰላም” የተባለው ለቤተክርስቲያኒቱ ቅርበት ያላቸውን አወዛጋቢ ዘገባዎች በማቅረብ የሚታወቀው ድረ ገጽ ሰሞኑን እንደዘገበው የጵጵስና መእርግ ለማግኘት …

በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጵጵስና ለመሾም “500 ሺህ ብር ጉቦ እየተከፈለ ነው” Read more »

(ሳ. ግርማ) የኢትዮጵያ መንግሥት የሚቆጣጠራቸው ሚዲያዎች የሰሞኑ አሰልቺ ሙዚቃ “ቦንድ፣ ቦንድ፣ ቦንድ” ሆኗል:: የገንዘብ እና የንግድ አስተምሮት እምብዛም ባልጠናበት እንደ ኢትዮጵያ ባለ ማኅበረሰብ ውስጥ መደናገር ቢበዛ አይደንቅም:: ስለዚህም ጊዜው የመረጃ እንደመሆኑ ለራሴ ግንዛቤ ለመጨበጥ ይረዳኝ ዘንድ አስተማማኝ የሆኑ የመረጃ ምንጮችን …

የኢትዮጵያ መንግሥት ቦንድ ምን ያህል አስተማማኝ ነው? Read more »

Ethiopia, Africa’s biggest coffee grower, has threatened to ban exporters and producers caught hoarding beans or defaulting on contracts from trading on the domestic commodity exchange. Those found holding surplus stocks in the hope of future price rises and therefore …

Ethiopia May Ban Coffee Exporters Caught Hoarding, Defaulting on Contracts Read more »

ግልጽ የኾነ ሎጂክ አለ፤ የኢትዮጵያ ሠራዊቱ ተብሎ ለሚጠራ አባል ሁሉ የሚተረክ፡፡ “ኢሕአዴግ የሕገ መንግሥቱ ጠባቂ ነው፡፡ ኢሕአዴግን መጠበቅ ደግሞ ሕገ መንግስቱን መጠበቅ ነው፡፡ ስለዚህም ሠራዊቱ ግንባሩን መጠበቅ ትልቁ ኃላፊነቱ ነው፡፡” ይህ ከአገር ጥቅም በላይ የገዢ ግንባሩን የሥልጣን ጥማት ለማርካት የሚነገር …

ነፃነትን የሚሻ ሠራዊት Read more »

  የኢትዮጵያ መንግሥት “በስግብግብ ነጋዴዎች” የኑሮ ውድነት ተከስቷል በሚል ምክንያት በመላ አገሪቱ ድንገተኛ የሸቀጦች ዋጋ ተመን ይፋ ካደረገ በኋላ በተለይ የምግብ ዓይነቶች ከገበያ አንዲጠፉ አሊያም አለቅጥ እንዲወደዱ ምክንያት ሆኗል። በመላ አገሪቱ ስኳር ብርቅ ሸቀጥ ኾኗል፤ ዘይት በጥቂት አስመጭዎች እጅ ላይ …

“የዋጋ ተመን ምጸት” Read more »

ኻያ አምስት ዓመት ኾኖኛል። ነገር ግን ይህ ዕድሜዬ ያለፉትን የኢትዮጵያ መንግሥታት በአካል ለመታዘብ እና ለመገንዘብ ላይኾን ይችላል። ይኹን እንጂ በዘመኔ ስለደረስኩበት የወያኔ አገዛዝ እና ትዉልድን የማበላሸት ዉጥን እንዲሁም በአገራችን እየተካሄደ ስላለዉ የትዉልድ ግዞት እኔ ከቋሚ ምስክሮች አንዱ ነኝ። ልጅ ሳለሁ …

አድጎ ለአባልነት፤ ተምሮ ለግዞት Read more »

አብዛኛውን ጊዜ በብስክሌት የማቋርጠውን ትልቁን የኤዶጋዋ ድልድይ ዛሬ በእግሬ ልሻገረው እና ከበስተማዶ ካሉት በርካታ የሃገሬ ልጆች ጋር ወጌን ልጠርቀው ነው። ቢያንስ ግማሽ ሰአት ያህል ሃሳቤን እያወጣሁ እና እያወረድኩ ወደፊት ማቅናት አለብኝ። እርግጠኛ ነኝ እንደበፊቱ በተስፋ የተሞሉ እና የተረጋጉ ውይይቶች እንደማይኖሩ፤ …

በጃፓን የኢትዮጵያውያን ስደተኞች አበሳ Read more »

Bad statisticians make a lot of measurement mistakes. Average growth over 1960-2008 might have zero mistake ON AVERAGE, but there will randomly be some countries with a string of exaggerated growth rates. Other countries will randomly have a string of underestimated …

Does growth reflect good and bad dictators, or just good and bad statisticians? Read more »

(ካሳሁን ይልማ) የአሸዋው ጉም ላንድ ክሩዘሯን እንደ ሸራ አልብሷታል።  40 ዲግሪ ሴልሺየስ የሚጠጋው ሙቀት እንደ ዕቃ ተጠቅጥቀው የተጫኑትን ተሳፋሪዎች ትንፋሽ አሳጥሯቸዋል። አንዳቸውም ከሌላ ጋራ አይነጋገሩም። በረኀውን ሰንጥቆ እንደ ምንጣፍ የተዘረጋው አስፋልት የት እንደሚያደረሳቸው በማሰላሰል አዕምሮአቸውን ያስጨነቁ ይመስላሉ። ለሰዒድ ሐጎስ ግን …

እንዲህም ተኑሯል…(የአንድ መድረሻ ቢስ ስደተኛ ሕይወት…) Read more »

የቀድሞው የኢትዮጵያ ሬድዮ ጋዜጠኛ አንተነህ ዘውዴ የአርብ ማርች 11 ቀን ውሎውን ሲያያዘው፤ እለቱን እንደማንኛውም ባተሌ አርብ “አስቀያሚ እና ሥራ የበዛበት” ከመኾን አልፎ የጃፓንን እጣ ፈንታ የሚፈታተን ይኾናል ብሎ አልገመተም ነበር። በእለቱ ወደ ነበረውን የሆስፒታል ቀጠሮ ከሔደ በኋላ ወደ ቤቱ አቀና። …

ኢትዮጵያውያን በጃፓን እንደምን ይኖሩ ይኾን? Read more »

(አሮን ፀሐዬ) ፀጥ ረጭ ያለ ሰፈር፤ በግራ እና በቀኝ የተሰደሩት ቪላ ቤቶች ግዙፍ የጋራ በር አላቸው ፤ ቦሌ ሚካኤል አካባቢ። አንድ የጥበቃ አባል በእነዚሁ የቪላ ቤቶች የወል በር ላይ ቆሞ ገቢ ወጪ መኪናዎችን ይቃኛል። ፀጉረ ልውጥ መኪና እንዳይገባ በንቃት የሚከታተል …

የጀሚላ መዳፎች Read more »

(ኤፍሬም ካሳ) 50 በርሜል ሙሉ አዲሱ የኢትዮጵያ ባለ አንድ ብር ሣንቲም በኮንትሮባንድ ከኢትዮጵያ ሊወጣ ሲል በኢትዮጵያና ኬንያ ፖሊሶች ትብብር ድንበር ላይ በቁጥጥር ሥር መዋሉን ምንጮች አስታወቁ፡፡ በኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር ላይ በቁጥጥር ሥር የዋለው 50 በርሜል ሙሉ ባለ አንድ ብር ሣንቲም …

50 በርሜል አዲሱ ባለ አንድ ብር ሣንቲም ከኢትዮጵያ ሲወጣ ተያዘ Read more »

(ኤፍሬም ካሳ) ከመጋቢት 1 እስከ 30 2003 ዓ.ም ተግባራዊ የሚኾን አዲስ የዋጋ ጭማሪ ተመን ትላንትን ይፋ ተደረገ። በዚህ መሰረት ቤንዚን፣ነጭ ጋዝ/ኬሮሲን/ እና ነጭ ናፈታ ከፍ ያለ የዋጋ ማሻቀብ አሳይተዋል። ናፍታ በሁለት ብር ከ45 ሳንቲም እንዲሁም ነጭ ጋዝ 1 ብር ከ70 …

ከፍ ያለ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ ተደረገ Read more »

(ኤፍሬም ካሳ) በትናንትናው እለት ማልዶ የተነሳ ሰው ሲኒማ ራስ አካባቢ ረዣዥም ሰልፎችን በመመልከቱ ሊገረም ይችላል፡፡ ከመቼ ወዲህ ነው የማለዳ ቴአትር የተጀመረው ሲል ራሱን ሊጠይቅ ይዳዳው ይኾናል፡፡ ነገሩ ወዲህ ነው፡፡ ነጋዴዎች ዘይት ሲኒማ ራስ አካባቢ ከሚገኙ ማከፋፈያዎች ለመግዛት በሚያደርጉት ጥረት ነው …

መርካቶ የዘይት ወረፋው አይሏል Read more »

የኢቴቪ አንድ ‹‹እውቀት- አጠር›› ጋዜጠኛ ስለ አገሪቱ ‹‹ዝናብ አጠር›› እና ‹‹ምርት በሽበሽ›› ወረዳዎች እያወራ በጆሮና በዐይንህ ለሰላሳ ደቂቃ ያለማቋረጥ ከተዘባበተ በኋላ ‹‹እፎይ አበቃ›› ስትል ‹‹ከአፍታ ቆይታ በኋላ እንመለሳለን›› ይልኻል። ‹‹አይመልስህ!›› ብለህ በሆድህ ተራግመህ ሳትጨርስ ‹‹በያላችኹበት ጠብቁን›› ይልኻል፤ የጋዜጠኛው ንግግር በለበጣ …

ኢቴቪና ተዛማጅ ትዝታዎቼ (ክፍል ሁለት) Read more »

የመንግስት ጉዳዮች ኮሙኒኬሽን ሚኒስትር አቶ በረከት ስምዖን ዛሬም እንደወትሮው ብልሀት እና መረጃ ያልጎበኘውን ዲስኩር ከማሰማት አልሰነፉም፡፡ በቱኒዚያ እና በግብፅ አደባባዮች የተስተዋለውን የሕዝብ አብዮት መነሾ ከኢትዮጵያ ኹኔታ ጋር በማነጻጸር የኢትዮጵያ ሕዝብ ከሁለቱ አገሮች ሕዝቦች “በተሻለ የኢኮኖሚ እድገትና ሽግግርን እያጣጣመ ነገንም በተስፋ …

የአቶ በረከት “የኢኮኖሚ ዕድገት እያጣጣመ ያለ” ሕዝብ እና አብዮት አዳባባይ Read more »

ኢቴቪ እና ተዛማጅ ትዝታዎቼ (በእውነተኛ ታሪክ ላይ ያልተመሠረተ) /ክፍል አንድ/ ሴት አያቴ ቲቪ ክፈትልኝ ለማለት “ቲቢውን አብራው” ትለኛለች፡፡ የኢቲቪን አማርኛ ልዋስና “አንዳንድ ጥርሶች” ስለጎደሏት ብቻ አይመስለኝም “ቲቪ”ን “ቲቢ” የምትለው፡፡ ኢቲቪ ሲከፈት ሳሏ ስለሚነሳባትም ጭምር ነው፡፡ ኢቲቪ ሳምባዋን ሳይነካው አልቀረም፡፡ ሴት …

ኢቴቪ እና ተዛማጅ ትዝታዎቼ Read more »

(መሀመድ ሰልማን) ወደ ዛላንበሳ የአዲግራቱ ወያላ “ዛላንበሳ! ዛላንበሳ! አሀደ ሰብ ዛላንበሳ!” እያለ ጮኾ ተጣራ፡፡ ስጠጋው ጊዜ “እተው እተው…ቀልጥፍ” አለኝ፡፡ ተሳፈርኩኝ፡፡ ከአዲግራት ወደ ዛላንበሳ ለመሄድ የ10 ብር ታክሲ መያዝ በቂ ነው፡፡ ሚኒባሱ እኔ ከተቀመጥኩበት የኋላ ወንበር ስር ኩልል ያለ ድምፅ የሚያወጣ …

ከአዲግራት እስከ ዛላንበሳ፤ ቁርጥራጭ ማስታወሻዎች (ክፍል ሁለት፤ የመጨረሻ) Read more »

(መሀመድ ሰልማን) አዲግራት ነው ያለሁት፡፡ 35 ኪሎ ሜትሮችን ወደ ሰሜን ፈቀቅ ብል ኤርትራ ገባሁ ማለት ነው፡፡ ምክንያቱ በማይገባኝ መልኩ ጥሎብኝ አሥመራን እናፍቃታለሁ፡፡ አይቻት ግን አላውቅም፡፡ “የማያውቁት አገር እንዴት ይናፍቃል?!” አትበሉኝ፡፡ ተረቱ የማይሰራበት ጊዜ ካለስ? ናፍቆቴን በከፊል ለማስታገስ ወደ ድንበር መጠጋት …

ከአዲግራት እስከ ዛላንበሳ፤ ቁርጥራጭ ማስታወሻዎች (ክፍል አንድ) Read more »

(ሙሉ ገ.) • አንድ ሹመኛ በከተማው ያሠሩት ሕንጻ “ሰርቆ ማሳያ” ተብሏል • ግለሰቡ ከክልሉና ከኦሕዴድ ባለሥልጣናት ጋራ የሪልስቴቶች ባለቤት ሆነዋል • መሐንዲሱ የ4 ሚልዮን ብር ቤት ሲገነቡ በኦሮሚያ ክልል የሰበታ- ሐዋስ ከተማ ከመሬት ሽያጭ ሙስና ጋር በተያያዘ በአስተዳደር ሥራ ላይ …

በሰበታ ከተማ ከመሬት ሽያጭ ሙስና የተመዘበረው ገንዘብ ለፖለቲካ ሲባል እየተደበሰበሰ ነው Read more »

ከኦባም የምርጫ ፉክክር ወዲህ የብዙ ኢትዮጵያውያንን ትኩረት የሳበ የውጭ ክስተት ካለ የግብጹ አብዮት የመጀመሪያ ይመስለኛል። ሁለቱንም በጉጉት ከተከታተልንባቸው ብዙ የግልና የጋራ ምክንያቶች አንዱ ሁለቱም በአገራችን እንዲሆኑልን ስለምንፈልግ መሆኑ አያከራክርም። ቢቻል ሁለቱንም ባይቻል አንዱን ማግኘት ትልቅ ነገር ነው፤ ሁለቱንም አለማግኘት ደግሞ …

አባይ ፍሰስ ብለው ከካይሮ አዲሳባ Read more »

አቶ አየለ ጫሚሶ በጠና ታመዋል ከ1997 አወዛጋቢ ምርጫ በኃላ የአዲሱ ቅንጅት ለአንድነትና ለዲሞክራሲ ፓርቲ ሊቀመንበር ሆነው ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ አየለ  ጫሚሶ የአልጋ ቁራኛ ሆነዋል፡፡ ሳምንታዊው ሰንደቅ ጋዜጣ በረቡእ እትሙ እንደዘገበው ሊቀመንበሩ በቤተዛታ ሆስፒታል ሲረዱ ቆይተው አሁን ከፍተኛ የውጭ ህክምና እንደሚያሻቸው ተነግሯቸው …

የዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ የጡረታ አበል ወደ 1317 ብር ከ36 ሣንቲም ከፍ አለ Read more »

አቶ መለስ ሐሙስ ዕለት በተከበረው ፓርላማቸው ተገኝተው ነበር። እንደተለመደውም በሁሉም ጉዳዮች ላይ የኤክስፐርት ትንተና፣ የንጉሥ ቃል እና የጳጳስ ቡራኬ ሰጥተው ወጥተዋል። አንድ ሰዓት ከ43 ከቂቃ የፈጀው የአቶ መለስ ማብራሪያ ከፓርላማው አባላት ለቀረቡ ጥያቄዎች የተሰጠ መልስ መስሎኛል። ንግግሩን ያየሁበት ድረ ገጽ (ዋልታ) …

የአቶ መለስ ጸጉርና የሕገ መንግሥቱ ምሰሶዎች Read more »

ከሰሜን አፍሪካ እየተንደረደረ ቁልቁል የሚዘልቀው የአብዮት ሰደድ  ሙቀቱ አዲስ አበባ ላይ መሰማቱ አልቀረም። ብዙ ሽር ጉድ የተባለለት የመሪዎቹ ጉባኤ እየተካሄደም ነዋሪዎች ለአስቸኳይ ስብሰባ የተጠሩ  ልጆቻቸው እንዲመክሩ መወትወቱ አልቀረም። ኢህአዴግ የሕዝቡን የኑሮ ምሬት የሚያስታግሱ ብሎም የሚያሽሩ መፍትሄዎችን ሰጥቻለሁ ብሎ ያስባል። በአንድ ወር …

የዋጋ ማስተካከያው ኻያ ቀናት Read more »

(ሙሉ ገ) በአዲስ አበባ በአሥሩም ክፍለ ከተሞች የሚገኙ ሥራ አጥ ወጣቶች እና ሴቶች (እናቶች) ”የሥልጠና፣ የሥራ ቦታ እና የብድር አገልግሎት መስጫ” የሚል ፎርም በየሰፈሩ እየዞረ ማስሞላት ጀመሩ፡፡ የኢህአዴግ ካድሬዎች ከፌዴራል ፖሊሶች ጋር በየአካባቢው በመዞር ከአካባቢው ወጣቶች በተጨማሪ ለታክሲ ተራ አስከባሪዎች፣ …

የኢህአዴግ ካድሬዎች ከፌዴራል ፖሊሶች ጋር በመሆን ”የሥልጠና፣ የሥራ ቦታ እና የብድር አገልግሎት መስጫ” ፎርም ማስሞላት ጀመሩ Read more »

(ሙሉ ገ.) የአዲስ አበባ ኢህአዴግ ጽ/ቤት በአሥሩም ክፍለ ከተሞች የሚገኙ ወጣቶችንእና እናቶችን በወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታዎች ላይ ለሁለት ቀናት አወያየ፡፡ በአዲስ አበባ ኢህአዴግ ጽ/ቤት የሚገኙ ምንጮች ለሪፖርተራችን እንደገለጹት ሰሞኑን በቱኒዚያ እና በግብፅ የተነሳው ሕዝባዊ ተቃውሞና አመጽ ኢህአዴግን በእጅጉ አስቦታል፡፡ ቅዳሜ ጥር …

የአዲስ አበባ ኢህአዴግ ጽ/ቤት “በማህበር ከተደራጁ ወጣቶች” ጋር በወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታዎች ላይ ተወያየ Read more »

WikiLeakes cable 10ADDISABABA247, FOREIGN INVESTORS GRAB UP MORE LAND IN ETHIOPIA UNCLAS SECTION 01 OF 02 ADDIS ABABA 000247 SENSITIVE SIPDIS DEPARTMENT FOR AF/E JWIEGERT; AF/EPS – ABREITER AND GMALLORY; EEB/IFD/OMA – JWINKLER AND EEB/CBA – DWINSTEAD; EEB/TPP/BTA DEPARTMENT PASS …

WikiLeakes cable: FOREIGN INVESTORS GRAB UP MORE LAND IN ETHIOPIA Read more »

የፀረ ሙስና ምክትል ኮሚሽነር  የ18ሺ ብር አይፎን ሞባይል ገዙ አቶ አዲሱ መንግሥቱ ይባላሉ፡፡ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ምክትል ኮምሽነር ናቸው፡፡ የኢህአዴግ አባልም ናቸው፡፡ ሰሞኑን ተገምግመው ወደ ዕጩ አባልነት ዝቅ እንዲሉ ተደርገዋል፡፡የሰሯቸው ኀጥያቶች በሪፖርተር ጋዜጣ ተዘርዝረው ነበር፡፡ መጀመርያ በኮሚሽኑ በጀት …

የአገር ቤት ጋዜጠኞች ምን ጻፉ? (ከጥር 9 -15፣ 2003) Read more »

የኢትዮጵያን የፖለቲካ ችግር ከትውልድ ጋራ አያይዘው ለመረዳትና ለመፍታት የሚሞክሩ ብዙ ኢትዮጵያውያን አሉ። እርግጥ አንድ ትውልድ የአገርን ችግሮች በተለያዩ ምክንያቶችና የታሪክ አጋጣሚዎች ሊፈታ ወይም ሊያባብስ ይችላል። ሆኖም የኢትዮጵያን ችግሮችም ይሁን መፍትሔዎች በአንድ ትውልድ ሥራዎች ውስጥ መፈለግ/መጠበቅ ወደ ተሳሳተ ድምዳሜ ሊያደርስ ይችላል። …

የጠፋው ትውልድ [አንድ ለቅዳሜ] Read more »

የንግድ ሚኒስቴር ከታህሣስ 28 ቀን 2003 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የሚኾን ቋሚ የችርቻሮ ዋጋ ተመን ይፋ አደረገ፡፡ በመላው አገሪቷ የሚገኙ የችርቻሮ መደብሮች በአጠቃላይ አዲሱን የዋጋ ተመን ዝርዝር እንዲለጥፉ ግዴታ ተጥሎባቸዋል፡፡ ዛሬ ሚኒስቴር መሥርያ ቤቱ ከንግዱ ማኀበረሰብ ጋር በጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሮ ባደረገው …

ቋሚ የችርቻሮ ዋጋ ተመን ይፋ ተደረገ Read more »

ጥር ወር ዑደቱን ጠብቆ ከበራፍ ደርሷል፡፡ ወሩ ጥምቀት እና አገሩን ለሚሞሉት ሰርግን መሰል ማኀበራዊ ትውፊቶች ብቻ አልነበረም የተናፈቀው፡፡ ለመንግሥት ሠራተኛው በዚህ ወር እንደሚጨመር የሚጠበቀውን ደመወዝ ተከትሎ  የሚከተለውን  የኢኮኖሚ ጣጣ ሦስት አካላት ወሩን እንዲጠብቁት አድርጓቸዋል፡፡  የመንግስት ተቀጣሪው ፣ ነጋዴው እና የአቶ …

የነጋዴው የዋጋ ጥማትና የሸማቾች ስጋት በምንደኞች ኢኮኖሚ Read more »

(ሙሉ ገ) የኦህዴድ ካድሬዎች በቅርቡ ለሚካሄደው የኦሮሞ ልማት ማኅበር (ኦልማ) የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ገንዘብ ሊለግሱ የሚችሉ ግለሰቦችንና ድርጅቶችን  በደረጃ በመለየት ላይ ናቸው። ካድሬዎቹ ገንዘብ ሊለግሱ የሚችሉ ግለሰቦችንና ድርጅቶችን በደረጃ በመለየትና ገንዘብ ሊሰባሰብባቸው የሚችሉባቸውን መንገዶች በመለየት ላይ ናቸው ብለዋል የአዲስ ነገር …

በቅርቡ ለሚካሄደው የኦሮሞ ልማት ማኅበር (ኦልማ) የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ገንዘብ ሊያዋጡ የሚችሉ ግለሰቦች እና ድርጅቶች በመለየት ላይ ናቸው Read more »

(ሙሉ ገ.) የአዲስ አበባ መሥተዳድር ስድስት መቶ ሚሊዮን ብር  ከአዲስ አበባ ሕዝብ እና የንግድ ድርጅቶች  ለመሰብሰብ የያዘውን እቅድ ዳር ለማድረስ የአዲስ አባባ እድሮች  ላይ የገንዘብ ኮታ ጣለ፡፡ የመስተዳደሩ  ምንጮች ለአዲስ ነገር እንደተናገሩት በአዲስ አበባ ደረጃ የተቋቋሙ  ዕድሮች በመላ የሚወከሉባቸው የእድር …

የአዲስ አበባ መሥተዳድር ዕድሮች ላይ የገንዘብ ኮታ ጣለ Read more »

ሚዩዚክ ሜይዴይ ተብሎ በሚታወቀው እና በየአሥራ አምስቱ ቀን እሁድ በብሔራዊ ሚዩዚየም አዳራሽ ውስጥ የመጽሐፍት ግምገማ በሚደረግበት ጉባዔ ላይ “ዴርቶጋዳ” ለግምገማ እንደሚቀርብ የሰሙ ብዙ ሰዎች ከውይይቱ ሰዓት ቀደም ብለው አዳራሹን ሞልተውታል። አዳራሹም ከዚህ በፊት በዚህ ጉባዔ ላይ አስተናግዶት ከሚያውቀው ቁጥር እጅግ …

የአገር ወይስ የሥነ ጽሑፍ ፍቅር? Read more »

The state-run sole national television broadcaster, Ethiopian Television (ETV), will launch an additional channel exclusively dedicated to sports and entertainment within a month. ETV revealed this plan to owners of advertisement companies in a stakeholders meeting held in Addis on …

ETV to Launch Entertainment and Sports-only Channel Read more »

በአዲስ አበባ እምብርት ከሚገኘው አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ፣ ከዋናው አስፋልት ሁለት መቶ ሜትር ያህል ገባ ብሎ አንድ ቪላ ይታያል።  የግቢው ዙሪያ ገባ በጎስቋላ ደሳሳ ጎጆዎች እና ቤተክርስቲያኑን በተጠጉ ሰዎች  የተሟሟቀ ነው። በግቢው ውስጥ አፌዴንን የሚጋሩት ነዋሪዎች የሚጠቀሙበት አንድ ትልቅ የዲሽ …

ቡልቻ ደመቅሳ ይናገራሉ! ልዩ ቃለ ምልልስ Read more »

ቴዲ ታዳሚውን ሞራል ያንሳል እያለ ሲያነሳሳ ከጥቂት መንደሮች በስተቀር በሁሉም የካምፓላ አካባቢዎች ሐበሻ ማየት የተለመደ አይደለም። በታዋቂዎቹ የካባላጋላ እና የካንሳንጋ ጎዳናዎች ላይ ግን እስኪጠግቡ ድረስ ሐበሾችን ማየት ይቻላል። በኢትዮጵያውያን እና በኤርትራውያን ዜጎች የሚተዳደሩት ብዙ ሬስቶራንቶች የሚገኙት ካባላጋላ ከተባለው ስፍራ በመኾኑ …

ቴዲ አፍሮ በካምፓላ Read more »