አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመምህራንን ሥልጠና በስፔሻላይዜሽን አደረገ

በብርቱካን ፈንታ

መንግሥት ባወጣው ፖሊሲ መሠረት የመምህራን ሥልጠናን በስፔሻላይዜሽን ማድረጉን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ  አስታወቀ፡፡