የኮትዲቯር ዉዝግብና ሽምግልናዉ

ታሕሳ አልፎ-ጥርም አምስት አለ።የመጀመሪያዉ ድርድር ከሽፎ-ሁለተኛዉም ተደገመ። እና እስከ መቼ-ይዛታል?ፕሬዝዳት ጆናታን ራሳቸዉም ድርድሩ ጊዜ ይወስዳል ከማለት ባለፍ መልስ የላቸዉም።