በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተፈጥሮ ሳይንስ ፋካልቲ ተማሪዎች የልደት በዓል ዋዜማን በግቢው እንዳያከብሩ መታገዳቸውን ተቃወሙ


   አርእስተ ዜና፡-
  •   በአገር ዓቀፍ ደረጃ በሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የማንኛውም  እምነት ተከታዮች በቅጽር ግቢዎች በመዘመር እና በካፊቴሪያዎች ውስጥ ልዩ የዐበይት  በዓላት መርሐ ግብሮችን በማዘጋጀት የሚያከብሩበት ልምድ ‹‹እንዲታገድ ተወስኗል›› ተብሏል፡፡

(Read More ወደሚቀጥለው ገጽ ይዞራል . . . . .)