የተማሪዎቹ የልደት በዓል ዋዜማ መርሐ ግብር በጠቅላይ ቤተ ክህነት አዳራሽ ተካሄደ


  •  ‹‹ማንኛውንም ዓይነት ሃይማኖታዊ ሥርዐት በዩኒቨርስቲው ግቢዎች ውስጥ ማካሄድ እጅግ በጣም የተከለከለ መሆኑን በመገንዘብ ከዚህ ዐይነቱ ድርጊት እንዲቆጠቡ እናሳስባለን፡፡›› (የአ.አ.ዩ ፕሬዝዳንት)
  • ‹‹የወጣው መግለጫ ግራ የሚያጋባ ነው፡፡››(ተማሪዎች)                                
  • ‹‹የቤተ ክርስቲያን ልጆች የለመዱትን በዓል ለማክበር ቢከለከሉ በሚመጣው ችግር  ዩኒቨርስቲው እንዳይጠየቅበት ቢያስብበት መልካም መሆኑን እንገልጻለን፡፡›› (ጠቅላይ ቤተ ክህነት)

(ደጀ ሰላም፤ ጃኑዋሪ 6/2010፤ ታኅሣሥ 28/2003 ዓ.ም)፦ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ አስተዳደር የልደት በዓል በዩኒቨርስቲው ተማሪዎች በሚዘጋጁ ልዩ ልዩ መርሐ ግብሮች እንዳይከበር ባስተላለፈው እግድ ሳቢያ የዋዜማው መርሐ ግብር ማምሻውን በጠቅላይ ቤተ ክህነቱ አዳራሽ ተካሂዷል፡፡

(Read More ወደሚቀጥለው ገጽ ይዞራል . . . . .)