የመቀሌ ከተማ የመጠጥ ውኃ ችግር ነዋሪዎችን እያሳሰበ ነው

በዳዊት ከበደ

የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ዋና ከተማ በሆነችው መቀሌ ለዓመታት የዘለቀው የመጠጥ ውኃ ችግር ተባብሶ መቀጠሉን የከተማዋ ነዋሪዎች እየገለጹ ነው፡፡