ፍራቻችን ያስፈራል! (አስራደው – ከፈረንሳይ)
ሰላም ወገኖቼ እንደመምን ሰነበታችሁ? ሰሞኑን ባቀረብኳተተ መጣጥፍ ሀሳብ ለሀሳብ ስንወራወር መሰንበታችን ደግ ነው። ሁላችሁንም ከታላቅ አክብሮት ጋር አመሰግናለሁ። ታዲያ በሀሳብ ልውውጡ ወቅት ልዩነት መፈጠሩ ያሳድጋል እንጂ አያቀጭጭምና አትፍሩ። ይልቅስ መፍራት ፍራቻችንን ነው። (ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
ሰላም ወገኖቼ እንደመምን ሰነበታችሁ? ሰሞኑን ባቀረብኳተተ መጣጥፍ ሀሳብ ለሀሳብ ስንወራወር መሰንበታችን ደግ ነው። ሁላችሁንም ከታላቅ አክብሮት ጋር አመሰግናለሁ። ታዲያ በሀሳብ ልውውጡ ወቅት ልዩነት መፈጠሩ ያሳድጋል እንጂ አያቀጭጭምና አትፍሩ። ይልቅስ መፍራት ፍራቻችንን ነው። (ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
አዲስ የተቋቋመው አመራር የተጣአለበትን ሀላፊነት ለመወጣት የአጭር ጊዘዜ መርሀ ግብር በማውጣት በአንድ በኩለል ለውስጣዊ አደረጃጀቱ ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ አስፈላጊውን ሁሉ እያደረገ በሌላ በኩል የተጠናቀረ ዝግጅት በማድረግ ጠውጭ ሀገር መንግሰስታት (በተለይም የአሜሪካና የአውሮፓ መንግስታት) ስለህብረረቱ መሰረታዊ አቋሞች እንዲያውቀቁና የሀገሪቱ ችግሮች በበሰላምናአ …
የኢትዮጵያ መንግስት ከያዝነው ጥር ወር ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን ከ 35 እስከ 39 በመቶ የሚደርስ የደሞዝ ጭማሪ ማድረጉን ትናንት አስታውቋል ።
ዝርዝሩን ያዳምጡ፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በዋሽንግተን አቆጣጠር ትናንት ምሽት ላይ ለተወካዮች ምክር ቤታቸው ጥምር ስብሰባ ባደረጉት የሃገራቸውን ሁኔታ ያሣየና የወደፊት አቅጣጫ ያመላከተ ሁለተኛው ዓመታዊ ንግግራቸው ሥራ ሊፈጥሩ የሚችሉባቸውን መንገዶች እና አሜሪካን በዓለም ምጣኔ ኃብት ውስጥ ይበልጥ ተፎካካሪ አደርግባቸዋለሁ ያሏቸውን ትልሞቻቸውን …
“የሕዝቡን ኃብት ሠርቀው ወደ ውጭ አሽሸዋል” ሲል የከሰሣቸው የሃገራቸው የፍትሕ ሚኒስቴር በተገኙበት እጃቸው ተይዞ እንዲሰጠው የእሥር ማዘዣ አውጥቷል፡፡ ይህ በሥራ እጦት፣ በዋጋ ንረትና በውስጥ ችግር ሣቢያ ቱኒዚያ ውስጥ የተቀጣጠለው አብዮት ወደሌሎችም በአምባገነኖች የሚመሩ የአፍሪካ ሃገሮች እየተዛመተ ይመስላል፡፡ “ዴሞክራሲ በተግባር” ዝግጅታችን …
በኢትዮጵያ ብሔራዊ እርቅ ያስፈልጋል? ለምን? ከፖለቲካ ድርጅቶች ምን ይጠበቃል? ከህዝብስ? ጥያቄዎቻችሁን እንዲመልሱ በህግና ብሔራዊ እርቅ ዙሪያ ፅሑፎች ያበረከቱና የሥራ ልምድ ያላቸው ሁለት ኢትዮጵያዊያንን ጋብዘናል። ዶክተር ያዕቆብ ኃይለማሪያም በርዋንዳ ለተካሄደው የጅምላ ፍጅት የዓለምአቀፍ የወንጀል ፍርድ ቤት ዋና አቃቤ ህግ ሆነው ያገለገሉ …
የቱኒሲያውን ሕዝባዊ ለውጥ፤ ለኢትዮጵያ ያለው እንድምታ እና የኢሣት ሚና ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ በቅርቡ በቱኒሲያ የተካሄደው ሕዝባዊ ለውጥ አገሪቷን ለ23 ዓመታት በአምባገነናዊ አገዛዝ ቀንበር ሥር ሲገዙ የነበሩትን ዚኔ ቤን አሊ ከሥልጣን ማስወገዱ በሌሎች የአፍሪካና እና የመካከለኛው ምስራቅ አገሮች ሕዝባቸውን በመርገጥ …
ሞገስ ተፈራ ነፃነት የሌለው ህዝብ በጠላቱ እጅ እንደከብት እየተነዳ ከአገሩ የሚሰደድ፣ በገዛ ምድሩ ርስቱን በሌላ ሰው እጅ እያየ ጭሰኛ ሆኖ በውርድትና በመረረ ሀዘን የሚኖር፣ በከብቱ በንብረቱና በመቃብሩ መሬት እንኳን የማያዝበት፣ ለዘሩ የሚተላለፍ ባርነትን ወስዶ የሚኖር ህዝብ ማለት ነው።
በኃይሌ ሙሉ | ሪፖርተር አቶ ያዕቆብ ልኬ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር ሆነው በኢንጅነር ኃይሉ ሻውል መመረጣቸውን ተከትሎ፣ በመኢአድ ሥራ አስፈጻሚና በኢንጅነር ኃይሉ ሻውል መካከል የተፈጠረው ውዝግብ ተባብሶ ቀጥሏል፡፡ በኢንጅነሩና በሥራ አስፈጻሚው መካከል ውዝግቡ የተፈጠረው ታኅሣሥ 19 …
Please follow the link below for a Prayer for Peace in our church in Jerusalem http://vimeo.com/6831207 ቪዲዮው አዲስ አይደለም። የፍልሰታ ሰሞን በፈረንጆች አቆጣጠር በ2009 የተቀረጸ ይመስላል። ቪዲዮው የሚያሳየው በኢየሩሳሌም ከተማ በምትገኘው ኪዳነ ምሕረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ስለ ሰላም …
ኦርቶዶክሳዊ ፀሐፊዎች እየመሰሉ፣ በመግቢያቸው “ወያኔ ይውደም” የሚል ማባበያ ቃል እየጨመሩ ነገር ግን “ቤተ ክርስቲያን ትውደም” የሚለውን ግብ ያነገቡ ጽሑፎች በየዕለቱ ማንበብ ይዘናል። (ደጀ ሰላም፤ ጃኑዋሪ 26/2011፤ ጥር 18/2003 ዓ.ም)፦በተለምዶ “ነጻ ሚዲያ” እየተባለ የሚጠራው ከመንግሥት ቁጥጥር ውጪ የሆነውና በተለያዩ ግለሰቦች እና ቡድኖች …
አውስትራሊያ ዜጎቿን አስጠንቅቃለች Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥር 18 ቀን 2003 ዓ.ም. January 26, 2011)፦ በቅርቡ የሚከፈተውን የአፍሪካ አንድነት ጉባኤ ተከትሎ የሽብር ጥቃት በአዲስ አበባ ሊደርስ እንደሚችል ታማኝ መረጃዎችን እንደሰበሰበች አውስትራሊያ አስታወቀች።
የግብጽ ፖሊስ ትናንት በመዲናይቱ ካይሮ በመንግስቱ አንጻር አደባባይ የወጣውን ተቃዋሚ ሰልፈኛ በሚያስለቅስ ጢስና በቆመጥ በተነ።
የአፍሪቃ ኤኮኖሚ በዓለምአቀፉ የፊናንስ ቀውስ ተጽዕኖ ሳቢያ ፈታኝ ሁኔታ ቢገጥመውም ችግሩን እንደምንም ተቋቁሞ በወቅቱ በዕድገት አቅጣጫ ማምራቱን ቀጥሏል።
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ አሜሪካ በዓለም ውስጥ ያላትን ቀዳሚ ስፍራ ለመጠበቅና በውድድር ውስጥ ለማሸነፍ ፣ በፈጠራና በሳይንስ መስክ ብዙ መሥራት እንደሚጠበቅባት አስታወቁ ።
በውድነህ ዘነበ በሚኒስትር ጁነዲን ሳዶ የሚመራው የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር ዛሬ ለመንግሥት ሠራተኞች የሚደረገውን የደመወዝ ጭማሪ መጠን ይፋ ያደርጋል፡፡
– የሊባኖስ የፖለቲካ ቀውስ በመላምትነት ቀርቧል በቃለየሱስ በቀለና በመላኩ ደምሴ የዛሬ ዓመት ጥር 25 ቀን 2002 ዓ.ም. ከሊባኖስ ርዕሰ መዲና ቤይሩት ራፊቅ ሐሪሪ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተነስቶ ወዲያውኑ ሜዲትራኒያን ባህር ላይ ድንገተኛ አደጋ የደረሰበት አውሮፕላን የአደጋ ሪፖርት ትናንት ይወጣል …
– 980 የንግድ ዘርፎች ተመርጠዋል በውድነህ ዘነበ በነፃ ገበያ ስም በአገሪቱ እየተስፋፋ የመጣውን ‹‹ሕገወጥ›› የንግድ እንቅስቃሴ ከሥሩ ማድረቅ ያስችላል በሚል፣ የንግድ ሚኒስቴር በንግድ መዝገብ መመዝገብ ያለባቸውን ነጋዴዎች በሙሉ በድጋሚ ሊመዘግብ ነው፡፡
በታምሩ ጽጌ | ሪፖርተር የቀድሞው የመከላከያ ሚኒስትርና የመድረክ ከፍተኛ አመራር አቶ ስዬ አብርሃ ከመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ተከራይተውት የሚኖሩበትን ቤት ከጥር 30 ቀን 2003 ዓ.ም. በፊት እንዲያስረክቡ ማስጠንቀቂያ ተሰጣቸው፡፡ ጥር 6 ቀን 2003 ዓ.ም. የቤት ኪራይ ከፍለው ሲመለሱ በመኖሪያ ቤታቸው አጥር …
በውድነህ ዘነበ የስኳር ገበያውን ማረጋጋት ካስፈለገ የኢትዮጵያ ስኳር ልማት ኮርፖሬሽን የጨረታ መነሻ ዋጋን ዝቅ ማድረግ እንዳለበት ነጋዴዎች ጠየቁ፡፡
– ሚኒስትሩ የማካካሻ ዕቅድ እንዲዘጋጅ አዘዙ በውድነህ ዘነበ የኢንዱስትሪ ምርቶች ወጪ ንግድ አፈጻጸም ዝቅተኛ መሆን የስድስት ወራቱን የወጭ ንግድ ዕቅድ እንዳይሳካ አደረገ፡፡
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ተማሪ ተክሌ (ኦታዋ – ካናዳ) 1- ይሄ ጽሁፍ የተጻፈው ለለስላሳ አስተያየት እንጂ ለመረረ ውይይት አይደለምና ጊዜው የመዝናናት አይደለም የምትሉ ይሄንን ጽሁፍ በማንበብ ግዜያችሁን አትግደሉ። 2- “ግለሰቡን መደብደብ ትተን ምናለ ሀሳቡን ብቻ ብንተች” ይላል አንዱ የሰለጠነ ተቺ። ሌላኛው የሰለጠነ ተሳዳቢ ደግሞ …
1- ይሄ ጽሁፍ የተጻፈው ለለስላሳ አስተያየት እንጂ ለመረረ ውይይት አይደለምና፡ ጊዜው የመዝናናት አይደለም የምትሉ ይሄንን ጽሁፍ በማንበብ ግዜያችሁን አትግደሉ። 2- “ግለሰቡን መደብደብ ትተን፡ ምናለ ሀሳቡን ብቻ ብንተች፡” ይላል አንዱ የሰለጠነ ተቺ። ሌላኛው የሰለጠነ ተሳዳቢ ደግሞ “ድስት አጣቢ” ሲል ይሳደባል። አንዱ …
ትችትና፡ ትዝብት፡ ሳቅና ቁምነገር: ታሪክና ተረት፡ ተማሪ ተክሌ፡ ኦታዋ፡ ካናዳ Read more »
በዚያ የሚገኘው ሪፖርተራችን ግርማይ ገብሩ ወደ መስከረም ሆስፒታል ጎራ ብሎ ነበር፡፡ ሆስፒታሉ ከሚሰጣቸው የተለያዩ የሕክምና ዓይነቶች በአንዱ ላይ አተኩሮ በጥርስ ጤናና ሕክምና ላይ ተከታዩን ዘገባ ልኳል፡፡ ዝርዝሩን ያዳምጡ፡
ዓለምአቀፉ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ሂዩማን ራይትስ ዋች ምዕራባዊያን በተለይም የአውሮፓ ኅብረት መንግሥታት፣ መብት ረጋጭ መንግሥታት ከድርጊታቸው እንዲታረሙ ጫና አያደርጉም ሲል ወቀሰ። ሂዩማን ራይትስ ዋች በ21ኛው ዓመታዊ ሪፓርቱ ዴሞክራሲያዊ መርህ የሚያራምዱ ምዕራባዊያን አገሮች በፖለቲካና በኢኮኖሚ ምክንያት ሌሎች አገሮች ላይ ያላቸው …
ሙባረክ ተቃዋሚዎቻቸዉን አሸባሪ፥ እስላማዊ ነዉጠኛ እያሉ እያሳሰሩ፥ እያስገረፉ፥ እያስገደሉ ሰላሳ አመት መግዛታቸዉ አልበቃ ያለ-ይመስል ሥልጣናቸዉን ልክ እንደ ዙፋን ለልጃቸዉ ለማዉረስ እየተዘጋጁ ነዉ
አስራ ስድስተኛው የአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ የመጀመሪያ የሆነው የኅብረቱ አባል ሀገሮች አምባሳደሮች ስብሰባ ዛሬ በይፋ ተከፈተ።
Ethiopia Zare (ሰኞ ጥር 16 ቀን 2003 ዓ.ም. January 24, 2011)፦ የአፋር ክልልን አቋርጠው በመግባት በኢትዮጵያ ውስጥ የሽብር ጥቃት ሊያደርሱ ከሻእቢያ የተላኩ ስልጡን ሽብርተኞች መያዛቸው ተገለጸ።
ቀደም ሲል፥ «ዑዛዛ አሌና፤» በተሰኘው በሱዳንኛና በአማርኛ ቋንቋዎች በምትጫወተው ዜማዋ፤ አሁን ደግሞ «የህልሜ ጓደኛ፤» እና «ልቤ፤» በተባሉት ተወዳጅ አዳዲስ ዘፈኖቿ ይበልጥ የታወቀችው ወጣቷ ድምፃዊቷ ሄለን በርሄ አብራን ታመሻለች። አምና የአውሮፓውያኑን 2010 ስንጀምር፥ በጊዜው የገባነውን ቃል፤ መለስ ብለን የምንመረምርበትና መጪውን የምናይበት …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የፀረ ሙስና ምክትል ኮሚሽነር የ18ሺ ብር አይፎን ሞባይል ገዙ አቶ አዲሱ መንግሥቱ ይባላሉ፡፡ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ምክትል ኮምሽነር ናቸው፡፡ የኢህአዴግ አባልም ናቸው፡፡ ሰሞኑን ተገምግመው ወደ ዕጩ አባልነት ዝቅ እንዲሉ ተደርገዋል፡፡የሰሯቸው ኀጥያቶች በሪፖርተር ጋዜጣ ተዘርዝረው ነበር፡፡ መጀመርያ በኮሚሽኑ በጀት …
በዳዊት ታዬ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በባንክና ኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ ውስጥ እንዳይሳተፉ የሚከለክለውን ሕግ ለማሻሻል መንግሥት ዕቅድ እንዳለው አስታወቀ፡፡
– ኢትዮጵያ ስለኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ማሰብ እንዳለባት ተጠቆመ በዘካሪያስ ስንታየሁ ግብፅ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ለመገንባት ከአንድ ሳምንት በኋላ ጨረታ እንደምታወጣ የኤሌክትሪክና የኢነርጂ ሚኒስትሩ ሃሰን ይኑስ አስታወቁ፡፡
‹‹ሕገወጥ›› የተባሉት የሪል ስቴት አልሚዎች የክስ ጉዳይ አለየለትም በውድነህ ዘነበ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከዘጠኝ ዓመት በፊት ያጸደቀው የከተማ ቦታ በሊዝ ስለመያዝ የሚደነግገው አዋጅ በድጋሚ እንዲሻሻል ለፍትሕ ሚኒስቴር ትዕዛዝ ተሰጠ፡፡
– በከተማዋ አብዛኛዎቹ ቡና ቤቶች ቢራ መሸጥ አቁመዋል በዳዊት ከበደ፣ ልዩ ዘጋቢ ከመቀሌ መንግሥት በአገር አቀፍ ደረጃ ያወጣውን መሠረታዊ የችርቻሮ ሸቀጦች የዋጋ ተመንን ተከትሎ የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ጥር 6 ቀን 2003 ዓ.ም. በክልሉ ዋና ከተማ መቀሌ …
በታደሰ ገብረ ማርያም በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የአዲስ አበባ ላጋር ጉምሩክ ጣቢያ የሚገኘው የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ዘርፍ አባላት ካምፕ ላይ ጥር 13 ቀን 2003 ዓ.ም. ከእኩለ ቀን በኋላ የተነሳው የእሳት ቃጠሎ በንብረት ላይ ከፍተኛ ውድመት አደረሰ፡፡
– ድልድዩን የሚያሠራው ድርጅት ወደ ፍርድ ቤት እሄዳለሁ አለበውድነህ ዘነበ በሲሚንቶ ጥራት መጓደል ምክንያት በጋምቤላ ክልል እየተገነባ የነበረው ድልድይ መፍረሱን ተከትሎ፣ የጥራትና ደረጃዎች ባለሥልጣን ሁለት የሲሚንቶ ፋብሪካዎችን ዘጋ፡፡
– ‹‹በትኬቱ ላይ ከተቀመጠው ዋጋ በላይ መክፈል የለብንም››የአገልግሎት ተጠቃሚዎች – ‹‹የነዳጅ ታሪፍ መቀያየር ትኬቱን በዋጋው እንዳንሸጥ አድርጐናል››ድርጅቱ በታምሩ ጽጌ የአዲስ አበባ ከተማ አውቶቡስ ተጠቃሚዎች ከአንድ ሥፍራ ወደሌላ ሥፍራ ለሚጓጓዙበት የሚከፍሉት ክፍያ፣ ለርቀቱ ተመድቦ በአውቶቡስ ትኬት ላይ ከተጻፈው የገንዘብ መጠን ከ0.20 …
በምህረት አስቻለው የትራንስፖርት ሚኒስቴር የጭነት ተሽከርካሪዎች ላይ ክትትልና ቁጥጥር ለማድረግ የሚያስችል ሶፍትዌር በማሠራት ላይ መሆኑን አስታወቀ፡፡
በየማነ ናግሽ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ፣ መንግሥት በቅርቡ የኑሮ ውድነቱ ችግር ለማረጋጋት የወሰደው የዋጋ ትመና ሕግንና የሕግ የበላይነት የሚጻረር መሆኑን አስታወቀ፡፡
በታምሩ ጽጌ የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ከመስቀል አደባባይ እስከ ሳሪስ ድረስ እያሠራው ያለው ባለ ሦስት ረድፍ (ሌን) መንገድ መሀሉ ለባቡር መተላለፊያ የተሠራ ቢሆንም፣ የባቡር ትራንስፖርት እስከሚጀምር ድረስ ለአውቶብሶች ክፍት በመደረጉ በየቀኑ በሰዎችና በንብረት ላይ ከፍተኛ አደጋ እያደረሰ በመሆኑ ነዋሪዎች በከፍተኛ …
ሐገሬን እያሉ ለወገን ነፃነት፤ ላንድነት የሞቱት ያለቁት፤ ለዳር ድንበራቸው፤ በጀግነነት ቆመው መስዋእት የሆኑት፤ ምነው በተነሱ፤ ምሁራኑን እና ይህን ትውልድ ባዩት፤ መማረ፤ ማወቅና መመራመር እጀግ መልካም ነው። የት እንዳለን ምን እንደሚያስፈልገን የምንፈለገውን እንዴት ልናገኝ እንደምንቸል ያመላክታል።ካልቻልንም ደግሞ ለመን እንዳልቻልን፤ምክነያቱን በብቃት መረጃዎችን …
ተነስ ጎጃሜ ታጠቅ ጎምጎፋ አይንህ እያየ አገር አትጥፋ ንገር ለወሎ ይስማ ኢሉባቡር አሩሲ ሀረር ወለጋ ጭምር ክተት ይጠራ ይሰብሰብ አገር አቅራራ ሸዋ ሸልል በጌምድር ጀግንነት እማ ከአባት አልነበር ታጠቅ ሲዳሞ ከፋ አስከ ባሌ የዚያ ጀግና ዘር መጥቷል አመሌ ከትግሬም ይምጣ …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!
ማዕከላይ አፍሪቃ ሬፑብሊክ በነገው ዕለት አዲስ ፕሬዚደንት እና አዲስ ምክር ቤት ትመርጣለች።
ፕሮፌሰር አለማየሁ ገ/ማሪያም “ሙዚቃ የአለም ቋንቋ ነው ተብሏል”። ጥቂት የሙዚቃ ኖታዎችን በማንሳትና አነስ ያለ የግጥም ዘለላ በመጻፍ የሙዚቃ ደራሲዎችና ድምጻዊያን በጨቋኝ መሪዎች፣ በአምባገነን ገዥዎች፣ ጸረ ዲሞክራሲያዊና ኢ-ፍትሀዊ በሆኑ ወገኖች ላይ ጥበባዊ ጦርነት አካሂደዋል። ሙዚቃ ከድንጋይ የተሰራውን የጥላቻ ግድግዳ በርቅሶ በማለፍ፤ …
የሞሪሺየሱ መሪ ከአፍሪካ የአንደኝነትን ደረጃ አግኝተዋል።የኤርትራው ኢሳያስ አሳያስ አፈወርቂ የመጨረሻው ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።
ዚን አል-አብዲን ቤን ዓሊ ለሃያ ሶስት ዓመታት ቱኒዚያና ህዝቧን ገዝቷል። ሞልቃቃዋ ሚስቱ ለይላ፣ ነስሪንና ሌሎች አምስት ልጆቹ የቱኒዝያን ህዝብ ሃብት በመርጨት ተዝናንተዋል። የአገሪቱ መገናኛ ብዙሃን “ቱኒዝያ ቤን ዓሊን የመሰለ ምርጥ ልጅ ኖሯት አያውቅም” ሲሉ ቀስቅሰዋል። ቤን ዓሊ የአሜሪካና የአውሮፓ መንግሥታት …