ሰላም ወገኖቼ እንደመምን ሰነበታችሁ? ሰሞኑን ባቀረብኳተተ መጣጥፍ ሀሳብ ለሀሳብ ስንወራወር መሰንበታችን ደግ ነው። ሁላችሁንም ከታላቅ አክብሮት ጋር አመሰግናለሁ። ታዲያ በሀሳብ ልውውጡ ወቅት ልዩነት መፈጠሩ ያሳድጋል እንጂ አያቀጭጭምና አትፍሩ። ይልቅስ መፍራት ፍራቻችንን ነው። (ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)

አዲስ የተቋቋመው አመራር የተጣአለበትን ሀላፊነት ለመወጣት የአጭር ጊዘዜ መርሀ ግብር በማውጣት በአንድ በኩለል ለውስጣዊ አደረጃጀቱ ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ አስፈላጊውን ሁሉ እያደረገ በሌላ በኩል የተጠናቀረ ዝግጅት በማድረግ ጠውጭ ሀገር መንግሰስታት (በተለይም የአሜሪካና የአውሮፓ መንግስታት) ስለህብረረቱ መሰረታዊ አቋሞች እንዲያውቀቁና የሀገሪቱ ችግሮች በበሰላምናአ …

ኢትዮጵያ …ከዚህ ወዴት? ክፍል – 18 (አያልሰው ደሴ) Read more »

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በዋሽንግተን አቆጣጠር ትናንት ምሽት ላይ ለተወካዮች ምክር ቤታቸው ጥምር ስብሰባ ባደረጉት የሃገራቸውን ሁኔታ ያሣየና የወደፊት አቅጣጫ ያመላከተ ሁለተኛው ዓመታዊ ንግግራቸው ሥራ ሊፈጥሩ የሚችሉባቸውን መንገዶች እና አሜሪካን በዓለም ምጣኔ ኃብት ውስጥ ይበልጥ ተፎካካሪ አደርግባቸዋለሁ ያሏቸውን ትልሞቻቸውን …

"የሃገር ውሎ አዳር" የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሪፖርት Read more »

“የሕዝቡን ኃብት ሠርቀው ወደ ውጭ አሽሸዋል” ሲል የከሰሣቸው የሃገራቸው የፍትሕ ሚኒስቴር በተገኙበት እጃቸው ተይዞ እንዲሰጠው የእሥር ማዘዣ አውጥቷል፡፡ ይህ በሥራ እጦት፣ በዋጋ ንረትና በውስጥ ችግር ሣቢያ ቱኒዚያ ውስጥ የተቀጣጠለው አብዮት ወደሌሎችም በአምባገነኖች የሚመሩ የአፍሪካ ሃገሮች እየተዛመተ ይመስላል፡፡ “ዴሞክራሲ በተግባር” ዝግጅታችን …

የቱኒዝያ አብዮትና ትምህርቱ Read more »

በኢትዮጵያ ብሔራዊ እርቅ ያስፈልጋል? ለምን? ከፖለቲካ ድርጅቶች ምን ይጠበቃል? ከህዝብስ? ጥያቄዎቻችሁን እንዲመልሱ በህግና ብሔራዊ እርቅ ዙሪያ ፅሑፎች ያበረከቱና የሥራ ልምድ ያላቸው ሁለት ኢትዮጵያዊያንን ጋብዘናል። ዶክተር ያዕቆብ ኃይለማሪያም በርዋንዳ ለተካሄደው የጅምላ ፍጅት የዓለምአቀፍ የወንጀል ፍርድ ቤት ዋና አቃቤ ህግ ሆነው ያገለገሉ …

የምሕረትና የዕርቅ ጥያቄ በኢትዮጵያ Read more »

የቱኒሲያውን ሕዝባዊ ለውጥ፤ ለኢትዮጵያ ያለው እንድምታ እና የኢሣት ሚና ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ በቅርቡ በቱኒሲያ የተካሄደው ሕዝባዊ ለውጥ አገሪቷን ለ23 ዓመታት በአምባገነናዊ አገዛዝ ቀንበር ሥር ሲገዙ የነበሩትን ዚኔ ቤን አሊ ከሥልጣን ማስወገዱ በሌሎች የአፍሪካና እና የመካከለኛው ምስራቅ አገሮች ሕዝባቸውን በመርገጥ …

የቱኒሲያውን ሕዝባዊ ለውጥ Read more »

ሞገስ ተፈራ ነፃነት የሌለው ህዝብ በጠላቱ እጅ እንደከብት እየተነዳ ከአገሩ የሚሰደድ፣ በገዛ ምድሩ ርስቱን በሌላ ሰው እጅ እያየ ጭሰኛ ሆኖ በውርድትና በመረረ ሀዘን የሚኖር፣ በከብቱ በንብረቱና በመቃብሩ መሬት እንኳን የማያዝበት፣ ለዘሩ የሚተላለፍ ባርነትን ወስዶ የሚኖር ህዝብ ማለት ነው።

በኃይሌ ሙሉ | ሪፖርተር አቶ ያዕቆብ ልኬ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር ሆነው በኢንጅነር ኃይሉ ሻውል መመረጣቸውን ተከትሎ፣ በመኢአድ ሥራ አስፈጻሚና በኢንጅነር ኃይሉ ሻውል መካከል የተፈጠረው ውዝግብ ተባብሶ ቀጥሏል፡፡ በኢንጅነሩና በሥራ አስፈጻሚው መካከል ውዝግቡ የተፈጠረው ታኅሣሥ 19 …

በኃይሉ ሻውልና በመኢአድ ሥራ አስፈጻሚ መካከል የተፈጠረው ውዝግብ ቀጥሏል Read more »

Please follow the link below for a Prayer for Peace in our church in Jerusalem http://vimeo.com/6831207 ቪዲዮው አዲስ አይደለም። የፍልሰታ ሰሞን በፈረንጆች አቆጣጠር በ2009 የተቀረጸ ይመስላል። ቪዲዮው የሚያሳየው በኢየሩሳሌም ከተማ በምትገኘው ኪዳነ ምሕረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ስለ ሰላም …

Prayer for Peace in our church in Jerusalem Read more »

ኦርቶዶክሳዊ ፀሐፊዎች እየመሰሉ፣ በመግቢያቸው “ወያኔ ይውደም” የሚል ማባበያ ቃል እየጨመሩ ነገር ግን “ቤተ ክርስቲያን ትውደም” የሚለውን ግብ ያነገቡ ጽሑፎች በየዕለቱ ማንበብ ይዘናል። (ደጀ ሰላም፤ ጃኑዋሪ 26/2011፤ ጥር 18/2003 ዓ.ም)፦በተለምዶ “ነጻ ሚዲያ” እየተባለ የሚጠራው ከመንግሥት ቁጥጥር ውጪ የሆነውና በተለያዩ ግለሰቦች እና ቡድኖች …

“ነጻው ሚዲያ” ስለ ቤተ ክርስቲያን ባለው አመለካከት “ነጻ” መሆኑን ያሳይ Read more »

አውስትራሊያ ዜጎቿን አስጠንቅቃለች Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥር 18 ቀን 2003 ዓ.ም. January 26, 2011)፦ በቅርቡ የሚከፈተውን የአፍሪካ አንድነት ጉባኤ ተከትሎ የሽብር ጥቃት በአዲስ አበባ ሊደርስ እንደሚችል ታማኝ መረጃዎችን እንደሰበሰበች አውስትራሊያ አስታወቀች።

– የሊባኖስ የፖለቲካ ቀውስ በመላምትነት ቀርቧል በቃለየሱስ በቀለና በመላኩ ደምሴ የዛሬ ዓመት ጥር 25 ቀን 2002 ዓ.ም. ከሊባኖስ ርዕሰ መዲና ቤይሩት ራፊቅ ሐሪሪ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተነስቶ ወዲያውኑ ሜዲትራኒያን ባህር ላይ ድንገተኛ አደጋ የደረሰበት አውሮፕላን የአደጋ ሪፖርት ትናንት ይወጣል …

የቤይሩት አውሮፕላን አደጋ ሪፖርት አለመውጣት እንቆቅልሽ ሆኗል Read more »

– 980 የንግድ ዘርፎች ተመርጠዋል በውድነህ ዘነበ በነፃ ገበያ ስም በአገሪቱ እየተስፋፋ የመጣውን ‹‹ሕገወጥ›› የንግድ እንቅስቃሴ ከሥሩ ማድረቅ ያስችላል በሚል፣ የንግድ ሚኒስቴር በንግድ መዝገብ መመዝገብ ያለባቸውን ነጋዴዎች በሙሉ በድጋሚ ሊመዘግብ ነው፡፡

በታምሩ ጽጌ | ሪፖርተር የቀድሞው የመከላከያ ሚኒስትርና የመድረክ ከፍተኛ አመራር አቶ ስዬ አብርሃ ከመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ተከራይተውት የሚኖሩበትን ቤት ከጥር 30 ቀን 2003 ዓ.ም. በፊት እንዲያስረክቡ ማስጠንቀቂያ ተሰጣቸው፡፡ ጥር 6 ቀን 2003 ዓ.ም. የቤት ኪራይ ከፍለው ሲመለሱ በመኖሪያ ቤታቸው አጥር …

ስዬ አብርሃ መኖሪያ ቤቱን እንዲለቅ ማስጠንቀቂያ ተሰጠው Read more »

ተማሪ ተክሌ (ኦታዋ – ካናዳ) 1- ይሄ ጽሁፍ የተጻፈው ለለስላሳ አስተያየት እንጂ ለመረረ ውይይት አይደለምና ጊዜው የመዝናናት አይደለም የምትሉ ይሄንን ጽሁፍ በማንበብ ግዜያችሁን አትግደሉ። 2- “ግለሰቡን መደብደብ ትተን ምናለ ሀሳቡን ብቻ ብንተች” ይላል አንዱ የሰለጠነ ተቺ። ሌላኛው የሰለጠነ ተሳዳቢ ደግሞ …

ትችትና ትዝብት፣ ሳቅና ቁምነገር፤ ታሪክና ተረት፡- Read more »

1- ይሄ ጽሁፍ የተጻፈው ለለስላሳ አስተያየት እንጂ ለመረረ ውይይት አይደለምና፡ ጊዜው የመዝናናት አይደለም የምትሉ ይሄንን ጽሁፍ በማንበብ ግዜያችሁን አትግደሉ። 2- “ግለሰቡን መደብደብ ትተን፡ ምናለ ሀሳቡን ብቻ ብንተች፡” ይላል አንዱ የሰለጠነ ተቺ። ሌላኛው የሰለጠነ ተሳዳቢ ደግሞ “ድስት አጣቢ” ሲል ይሳደባል። አንዱ …

ትችትና፡ ትዝብት፡ ሳቅና ቁምነገር: ታሪክና ተረት፡ ተማሪ ተክሌ፡ ኦታዋ፡ ካናዳ Read more »

በዚያ የሚገኘው ሪፖርተራችን ግርማይ ገብሩ ወደ መስከረም ሆስፒታል ጎራ ብሎ ነበር፡፡ ሆስፒታሉ ከሚሰጣቸው የተለያዩ የሕክምና ዓይነቶች በአንዱ ላይ አተኩሮ በጥርስ ጤናና ሕክምና ላይ ተከታዩን ዘገባ ልኳል፡፡ ዝርዝሩን ያዳምጡ፡ 

ዓለምአቀፉ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ሂዩማን ራይትስ ዋች ምዕራባዊያን በተለይም የአውሮፓ ኅብረት መንግሥታት፣ መብት ረጋጭ መንግሥታት ከድርጊታቸው እንዲታረሙ ጫና አያደርጉም ሲል ወቀሰ። ሂዩማን ራይትስ ዋች በ21ኛው ዓመታዊ ሪፓርቱ ዴሞክራሲያዊ መርህ የሚያራምዱ ምዕራባዊያን አገሮች በፖለቲካና በኢኮኖሚ ምክንያት ሌሎች አገሮች ላይ ያላቸው …

ሃያ አንደኛው የሰብዓዊ መብቶች ሪፖርት Read more »

ቀደም ሲል፥ «ዑዛዛ አሌና፤» በተሰኘው በሱዳንኛና በአማርኛ ቋንቋዎች በምትጫወተው ዜማዋ፤ አሁን ደግሞ «የህልሜ ጓደኛ፤» እና «ልቤ፤» በተባሉት ተወዳጅ አዳዲስ ዘፈኖቿ ይበልጥ የታወቀችው ወጣቷ ድምፃዊቷ ሄለን በርሄ አብራን ታመሻለች። አምና የአውሮፓውያኑን 2010 ስንጀምር፥ በጊዜው የገባነውን ቃል፤ መለስ ብለን የምንመረምርበትና መጪውን የምናይበት …

የራዲዮ መፅሔትና ልዩ ልዩ ቅንብሮቹ! Read more »

የፀረ ሙስና ምክትል ኮሚሽነር  የ18ሺ ብር አይፎን ሞባይል ገዙ አቶ አዲሱ መንግሥቱ ይባላሉ፡፡ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ምክትል ኮምሽነር ናቸው፡፡ የኢህአዴግ አባልም ናቸው፡፡ ሰሞኑን ተገምግመው ወደ ዕጩ አባልነት ዝቅ እንዲሉ ተደርገዋል፡፡የሰሯቸው ኀጥያቶች በሪፖርተር ጋዜጣ ተዘርዝረው ነበር፡፡ መጀመርያ በኮሚሽኑ በጀት …

የአገር ቤት ጋዜጠኞች ምን ጻፉ? (ከጥር 9 -15፣ 2003) Read more »

– ኢትዮጵያ ስለኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ማሰብ እንዳለባት ተጠቆመ በዘካሪያስ ስንታየሁ ግብፅ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ለመገንባት ከአንድ ሳምንት በኋላ ጨረታ እንደምታወጣ የኤሌክትሪክና የኢነርጂ ሚኒስትሩ ሃሰን ይኑስ አስታወቁ፡፡

‹‹ሕገወጥ›› የተባሉት የሪል ስቴት አልሚዎች የክስ ጉዳይ አለየለትም በውድነህ ዘነበ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከዘጠኝ ዓመት በፊት ያጸደቀው የከተማ ቦታ በሊዝ ስለመያዝ የሚደነግገው አዋጅ በድጋሚ እንዲሻሻል ለፍትሕ ሚኒስቴር ትዕዛዝ ተሰጠ፡፡

– በከተማዋ አብዛኛዎቹ ቡና ቤቶች ቢራ መሸጥ አቁመዋል በዳዊት ከበደ፣ ልዩ ዘጋቢ ከመቀሌ መንግሥት በአገር አቀፍ ደረጃ ያወጣውን መሠረታዊ   የችርቻሮ ሸቀጦች የዋጋ ተመንን ተከትሎ የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ  ጥር 6 ቀን 2003 ዓ.ም. በክልሉ ዋና ከተማ  መቀሌ …

በመቀሌ ከተማ በርካታ የንግድ ቤቶች እየታሸጉ ነው Read more »

በታደሰ ገብረ ማርያም በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የአዲስ አበባ ላጋር ጉምሩክ ጣቢያ የሚገኘው የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ዘርፍ አባላት ካምፕ ላይ ጥር 13 ቀን 2003 ዓ.ም. ከእኩለ ቀን በኋላ የተነሳው የእሳት ቃጠሎ በንብረት ላይ ከፍተኛ ውድመት አደረሰ፡፡

– ድልድዩን የሚያሠራው ድርጅት ወደ ፍርድ ቤት እሄዳለሁ አለበውድነህ ዘነበ በሲሚንቶ ጥራት መጓደል ምክንያት በጋምቤላ ክልል እየተገነባ የነበረው ድልድይ መፍረሱን ተከትሎ፣ የጥራትና ደረጃዎች ባለሥልጣን ሁለት የሲሚንቶ ፋብሪካዎችን ዘጋ፡፡

– ‹‹በትኬቱ ላይ ከተቀመጠው ዋጋ በላይ መክፈል የለብንም››የአገልግሎት ተጠቃሚዎች – ‹‹የነዳጅ ታሪፍ መቀያየር ትኬቱን በዋጋው እንዳንሸጥ አድርጐናል››ድርጅቱ በታምሩ ጽጌ የአዲስ አበባ ከተማ አውቶቡስ ተጠቃሚዎች ከአንድ ሥፍራ ወደሌላ ሥፍራ ለሚጓጓዙበት የሚከፍሉት ክፍያ፣ ለርቀቱ ተመድቦ በአውቶቡስ ትኬት ላይ ከተጻፈው የገንዘብ መጠን ከ0.20 …

የከተማ አውቶቡስ ትኬት ዋጋ ተጠቃሚውን ግራ እያጋባ ነው Read more »

በየማነ ናግሽ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ፣ መንግሥት በቅርቡ የኑሮ ውድነቱ ችግር ለማረጋጋት የወሰደው የዋጋ ትመና ሕግንና የሕግ የበላይነት የሚጻረር መሆኑን አስታወቀ፡፡

በታምሩ ጽጌ የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ከመስቀል አደባባይ እስከ ሳሪስ ድረስ እያሠራው ያለው ባለ ሦስት ረድፍ (ሌን) መንገድ መሀሉ ለባቡር መተላለፊያ የተሠራ ቢሆንም፣ የባቡር ትራንስፖርት እስከሚጀምር ድረስ ለአውቶብሶች ክፍት በመደረጉ በየቀኑ በሰዎችና በንብረት ላይ ከፍተኛ አደጋ እያደረሰ በመሆኑ ነዋሪዎች በከፍተኛ …

ለባቡር የተሠራው መንገድ በየቀኑ እያደረሰ ያለው አደጋ ተባብሶል Read more »

ሐገሬን እያሉ ለወገን ነፃነት፤ ላንድነት የሞቱት ያለቁት፤ ለዳር ድንበራቸው፤ በጀግነነት ቆመው መስዋእት የሆኑት፤ ምነው በተነሱ፤ ምሁራኑን እና ይህን ትውልድ ባዩት፤ መማረ፤ ማወቅና መመራመር እጀግ መልካም ነው። የት እንዳለን ምን እንደሚያስፈልገን የምንፈለገውን እንዴት ልናገኝ እንደምንቸል ያመላክታል።ካልቻልንም ደግሞ ለመን እንዳልቻልን፤ምክነያቱን በብቃት መረጃዎችን …

የምሁራን ድርሻ በዘመነ ወያኔ ? ሎሚ ተራተራ ነኘ Read more »

ተነስ ጎጃሜ ታጠቅ ጎምጎፋ አይንህ እያየ አገር አትጥፋ ንገር ለወሎ ይስማ ኢሉባቡር አሩሲ ሀረር ወለጋ ጭምር ክተት ይጠራ ይሰብሰብ አገር አቅራራ ሸዋ ሸልል በጌምድር ጀግንነት እማ ከአባት አልነበር ታጠቅ ሲዳሞ ከፋ አስከ ባሌ የዚያ ጀግና ዘር መጥቷል አመሌ ከትግሬም ይምጣ …

ክተት የአገር ልጅ ዘለቀ ጀምበሩ (ከቶሮንቶ) Read more »

 ፕሮፌሰር አለማየሁ ገ/ማሪያም “ሙዚቃ የአለም ቋንቋ ነው ተብሏል”። ጥቂት የሙዚቃ ኖታዎችን በማንሳትና አነስ ያለ የግጥም ዘለላ በመጻፍ የሙዚቃ ደራሲዎችና ድምጻዊያን በጨቋኝ መሪዎች፣ በአምባገነን ገዥዎች፣ ጸረ ዲሞክራሲያዊና ኢ-ፍትሀዊ በሆኑ ወገኖች ላይ ጥበባዊ ጦርነት አካሂደዋል። ሙዚቃ ከድንጋይ የተሰራውን የጥላቻ ግድግዳ በርቅሶ በማለፍ፤ …

ሕዝባዊ የሙዚቃ ጥበብ ባለሙያዎች! Read more »

ዚን አል-አብዲን ቤን ዓሊ ለሃያ ሶስት ዓመታት ቱኒዚያና ህዝቧን ገዝቷል። ሞልቃቃዋ ሚስቱ ለይላ፣ ነስሪንና ሌሎች አምስት ልጆቹ የቱኒዝያን ህዝብ ሃብት በመርጨት ተዝናንተዋል። የአገሪቱ መገናኛ ብዙሃን “ቱኒዝያ ቤን ዓሊን የመሰለ ምርጥ ልጅ ኖሯት አያውቅም” ሲሉ ቀስቅሰዋል። ቤን ዓሊ የአሜሪካና የአውሮፓ መንግሥታት …

ከቱኒዝያ ህዝባዊ ትግል የምንማራቸው ቁም ነገሮች Read more »