የስኳር ገበያን ለማረጋጋት የጨረታ መነሻ ዋጋ እንዲቀነስ ተጠየቀ

በውድነህ ዘነበ

የስኳር ገበያውን ማረጋጋት ካስፈለገ የኢትዮጵያ ስኳር ልማት ኮርፖሬሽን የጨረታ መነሻ ዋጋን ዝቅ ማድረግ እንዳለበት ነጋዴዎች ጠየቁ፡፡